Advanced Freshman – Telegram
Advanced Freshman
27.4K subscribers
650 photos
9 videos
59 files
206 links
🔔ይህ ቻናል freshman ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ እና በዉስጡ የተለያዩ የዩንቨርስቲ መረጃዎችን, አጋዥ መፅሐፍቶች, ቲቶሪያል, mid እና final ፈተናዎችን ሚያዘጋጅ እና ተማሪዎች ወደ ሚፈልጉበት ዲፓርትመንት እንዲገቡ ሚያግዝ ነው ::

📩Owner:- @Bekijum
Download Telegram
🚨 ALERT

የቴሌግራም ፕርሚየም ስጦታ ብለው ኢንቦክስ የሚልኩላችሁን እንዳትከፍቱ ። አብዛኞቹ አካውንታቸውን እያጡት ይገኛል ይህን መረጃም ለሁሉም ሼር በማድረግ ከጥፋት ራሳችሁን እንድታድኑ እንገልፃለን ።

በብዛት የሚልኩት በምታወሩት ሰው አካውንት ነው!! HACK ካደረጉት በዋላ የማቀው ሰው ነው የላከው ብላቹ እንድታስቡ በምታቁት ሰው አካውንት ይልኩላቹዋል ሊንኩን ስከፍቱት እናንተንም HACK ያረጋሉ ከዛ በእናንተ አካውንት ደግሞ እናንተን ወደሚያውቃቹ ሰው በራሳቹ አካውንት ይልካሉ!!

ACCOUNT Ban እስከመሆን ድረስ ሊደርስ ይችላል:: ስለዚህ ሊንኩን በጭራሽ እንዳትነኩት!!!

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23🫡9🙏74
Freshman ተማሪዎች 1st semester ዉጤት እንዴት ነበር? GPA ስንት አመጣችሁ?
Anonymous Poll
12%
4GPA
14%
Above 3.8
19%
Above 3.5
24%
Above 3
15%
Below 3
17%
Remedial ነኝ😁
😭53👍35💔11🔥10😎10🙏543
የጥንቃቄ መልእክት🏹

🙌አብዛኞቻቹ የጊቢ ተማሪዎች አይደላችሁ(ፍሬሽማን እና remedial) እናላችሁ በተለያየ አጋጣሚ inbox ወይም group ላይ ብዙ ሚያወሯችሁ ሰዎች ያጋጥሟቿል::ከነዚህም ዉስጥ ስራ መስራት ትፈልጋለህ/ሽ ብለዋቹ እናንተን attract ለምድረግ እና በደካማ ጎናችሁ መተው ለማይሆን ፀፀት ይዳርጉአቿል:: በተለይ ከፒራሚድ ስኪም ስራ ጋር የተያያዙ ብዙ ተማሪዎችን ለኪሳራ የዳረጉ ድርጅቶች ብቅ ብቅ እያሉ ነዉ::ምታቁ ታቃላችሁ ማታቁ ደግሞ እንደዚህ አይነት ሰዎች ሲያናግሯቹ ነቃ እንድትሉ እና በቀላሉ እንዳትበሉ ለማለት ያህል ነዉ::

Breakthrough "infinity power'
OMD ምናምን ?? እንዲህ እያሉ እራሳቸውን እያደሱ ያጨበረብሯችኋል " በተለይ በየ groupu የስራ ዕድል ወይም online ስራ ምናምን እያሉ ሚርመሰመሱ ሰዎች አሉ ተጠንቀቁ!!

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍98🙏2610🤝5🤗4
Audio
🎙Advice for university students

🗣ሁላችሁም አዳምጡት ይጠቅማቿል😊

©️Credit: Sofoniyas

@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23🙏19🔥4🥰3🤗32
#RemedialExam

የ2017 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ከማዕከል የሚሰጥ ፈተና ከግንቦት 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) በቀን መጋቢት 15/2017 ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል እንደሚሆን አስታውሰዋል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ከዚህ በፊት 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ይወስዱ የነበረ ሲሆን፤ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% ከማዕከል እንዲሰጥ በጥቅምት 2017 ዓ.ም መወሰኑ ይታወሳል፡፡

በዚህም የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሚማሩበት ተቋም የሚሰጥ የተከታታይና የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡ ከዛም በማዕከል በሚሰጥ ፈተና የተማሪዎቹ መቀጠል እና አለመቀጠል የሚወሰን ይሆናል፡፡

(ከላይ የተያያዘውን ሰርኩላር ትክክለኛነት ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል፡፡)

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍25😭238🙏4
⭐️ለመላው ለቻናላችን የእስልምና እምነት ተከታይ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ1446ተኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ❤️

⭐️ Eid Mubarek - ኢድ ሙባረክ 🌙

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍34🥰1072🍾2😱1
#MoE

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው።

ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።

ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ ጥናት አቅርበዋል።

ውይይት ሲደረግ ነበር።

በዚህም ወቅት በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።

ላለፉት ዓመታት (እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ) ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።

ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

'' የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ '' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ " በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል " ሲሉ ተናግረዋል።

ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።

ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።

ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።

በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ " የመምህራን ባንክ " ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።

ባንኩ " በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን " ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።


JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍48😁42😱11💔76👏2🙏2👌1🤗1
ለመላው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ
84🙏14🥰5👍3🔥3😁1
#MoE

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል።

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA

JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN
😭41👍30😁14👎6💔42😱2
"እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቆሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ"

ለመላው ክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን እና ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ❤️

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
136👍15🙏13🥰4🔥1
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ❤️

መልካም በዓል🤩🙏

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
🥰327🎉3👍2🙏2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ሐዋሳ_ዩኒቨርሲቲ🙈

በዓልን ግቢ እያሳለፋቹ ያላችሁ ተማሪዎች ድባቡን እንዴት አያችሁት?

በሚሪንዳ እንዳትሰክሩ አደራ🥹

መልካም በዓል❤️

@ADVANCED_FRESHMAN
😭25😁17👌16👍8🤓43🔥3🥰2😍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Haramya university የበዓል ድባብ🙈እንዲም ይቻላል ለካ👏👏

ለግብያቹ President ላኩ😂

@ADVANCED_FRESHMAN
🔥114👍27🥰18😱1310😁9👌5👏43
ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሔዱ የሚያደርግ ሕግ ሊተገብር መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

ሕጉን ወደ መሬት ለማውረድ ትምህርት ሚኒስቴር ከክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች እና ከዘርፉ አመራሮች ጋር ውይይት ለማድረግ ዕቅድ ይዟል፡፡

በሕጉ ዙሪያ ሸገር ኤፍኤም ያነጋገራቸው መምህራን ውሳኔው ጥሩ መሆኑን ገልፀው፤ ሊታዩ የሚገባቸው ሌሎች ነገሮች መኖራቸውን አንስተዋል፡፡

ተማሪዎች አሁን ላይ ክፍል ውስጥ ሞባይል ስልክ ይዘው ሲማሩ ‘’ትምህርታቸው ላይ ትኩረት ከማድረግ ይልቅ፣ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን መከታተል እንደሚያበዙ" ጠቅሰዋል፡፡

ስልክ መያዛቸው ከትምህርታቸው እንዲናጠቡ እያደረጋቸው መሆኑን ያነሱት መምህራኑ፤ መፅሐፍት እና ጥናት ላይ ከማተኮር ይልቅ ሌሎች ዘመን አመጣሽ ቴክኖሎጂዎች ላይ ጥገኛ እንዲሆኑ አድርጓል ብለዋል፡፡

ይሁን እንጂ ትምህርት ቤቶች ሊያሟሏቸው የሚገቡ ጉዳዮች እንዳሉ ገልፀዋል፡፡ በቂ የመፅሐፍት አቅርቦት፣ የICT ላብ፣ የኮምፒውተር ግብዓቶች እንዲሁም የተለያዩ አጋዥ መፅሐፍት ሊሟሉ እንደሚገባ አንስተዋል፡:

@ADVANCED_FRESHMAN
👍558🤓7👏3
ዶርም ውስጥ በጩቤ...

ዛሬ ጠዋት በአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ጫሞ ካምፓስ አንድ የሁለተኛ ዓመት ተማሪ ዶርም ውስጥ እጅግ ሰቅጣጭ በሆነ መልኩ በጩቤ ተወግቶ ህይወቱ ማለፉን ከዩንቨርሲቲው ተማሪዎች ሰምተናል።

የግቢው ተማሪዎች ካምፓሱ ላይ ተማሪ ሲወጋ ይህ የመጀመሪያው አለመሆኑንና መወጋጋትም የተለመደ እየሆነ ነው ዩንቨርሲቲውም የተማሪዎቹን ደህንነት ለመጠበቅ ጠንካራ ስራ እየሰራ አይደለም ሲሉ ስጋታቸውን አጋርተውናል።

ከደቂቃዎች በፊት የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ የሚከተለውን የሃዘን መግለጫ አውጥቷል👇

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ- ትምህርትና  ሥነ-ባህርይ ሳይንስ ትምህርት ቤት የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነው ናትናኤል ፀጉ አሰፋ  ከጓኛው ጋር በተፈጠረ የግል ፀብ በደረሰበት ጥቃት ዛሬ ጠዋት ሚያዚያ  28 ቀን 2017 ዓ/ም   ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል:: በመሆኑም ሕይወቱን ለማትረፍ በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ ርብርብ ቢደረግም ሳይሳካ በመቅረቱ ማምሻውን 12:30 ላይ ሕይወቱ አልፏል።

አደጋውን ያደረሰው ተማሪ በቁጥጥር ስር ውሎ አስፈላጊው ምርመራ እየተደረገ የሚገኝ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው የሕግ ሂደቱን በመከታተል  ውሳኔውን ተከታትሎ በአጭር ጊዜ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል::

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተማሪ ናትናኤል ከዚህ አለም በሞት መለየት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቡ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ሁሉ መፅናናትን ይመኛል።

JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN
😭207💔44👍278😱8😢1
Forwarded from Bright Academy
እስቲ ዛሬ ስለ  Economics ትንሽ እንበላቹ ✌️

📚Economics ብዙ ቦታ የምንሰማው ብዙ ቦታ የሚነገር የትኛውም የህይወታችን ክፍል ላይ የምንጠቀመው ሀሳብ ወይንም ቃል ነው🙈 መቼም ገንዘብ💵💸 በተነሳ ቁጥር Economy, Economics, Inflation ሲባል እንደሰማን ነው🤓 ታዲያ ይህ ትልቅ የሆነ ሀሳብ በጥናት ደረጃ በሁለት ተከፍሎ እንደሚጠና በእርግጠኝነት ሰምታችሁአል😎

1⃣-Microeconomics- በትንሿ😌

Microeconomics የሚያጠናው በትንሹ ማለትም individual households (እኛን እንደማለት ነው)😜
Firms(ሻጮች) የሚያደርጉትን ግብይት እንዲሁም መስተጋብር ሚያጠና Branch of Economics ነው😃

በአጭሯ-Microeconomics Studies the individual decision making behaviour of different economic units such as households, firms, and government at disaggregated level.

በፍፁም መርሳት የሌለባቹ Micro ከተባለ Disaggregated Level ነው ያለው ማለትም በተናጥል የሚደረግ ወይም ብቻ ለብቻ የሚደረግ ጥናት ነው እያንዳንዷን Sector ለብቻዋ ማጥናት ማለት ነው እሺ🤓

2⃣-Macroeconomics-በትልቁ🤓

ሌላኛው Macroeconomics ደግሞ ሁሉንም የ አንድን ሀገር Economy የሚዳስስ በአጠቃላይ ኢኮኖሚውን የሚያጠና ዘርፍ ነው😁

በአጭሯ-Macroeconomics studies overall or aggregate behavior of the economy such as the overall level of output, prices, and employment

አሁንም መርሳት የሌለባቹ ነገር Macroeconomics የሚያጠናው Aggregate Economy ነው በአጠቃላይ ያለውን የአንድን ሀገር ኢኮኖሚ ነው የሚያጠናው😄

ለሌሎች Share ማድረጋቹን አትርሱ🫡

   ⚡️  𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜 ⚡️
@BrightAcademy9_12
@BrightAcademy9_12
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍347🔥2🥰2👏2
Forwarded from Bright Academy
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📣ህይወት የመውደቅ የመነሳት ጉዳይ ናት ነገር ግን አላማ ላለው ሰው ስኬት አይቀሬ ነው😏

📣ለዚህ ምስክር ከሚሆኑ ሰዎች መሀከል Alibaba አንዱ ነው።

📣አንተስ ምን ማሳካት ትፈልጋለህ ጎበዝ ተማሪ መሆን፣ ስኬታማ መሆን፣ ምን ትፈልጋለህ? ተስፋ አትቁረጥ እስከመጨረሻው ታገል።


Bright Minds Bright Futures

⚡️  𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜 ⚡️
@BrightAcademy9_12
@BrightAcademy9_12
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍315👏4🫡4🥰2😁1