Entrepreneur – Telegram
Entrepreneur
203 subscribers
80 photos
34 videos
1 file
84 links
Welcome to Exithub 2 Entrepreneur! 🚀 Your guide to turning academic achievements into entrepreneurial triumphs. With tips, stories, and strategies, follow on http://www.youtube.com/@Exithub2Entrepreneur
Download Telegram
" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።

ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።

ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

#MoE

"Kıymeti bilmiyor diye kıymetsiz olmaz insan. O bilmeyenin kusurdur."
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
♦️ How to Speak Clearly and Confidently with Logical Main Points
Fazla fedakarlık, fazla vefasızlık getirir
Çok yakında
Güneş çoktan doğdu.
Uyanmış olmalısın.
Entrepreneur pinned «https://youtu.be/DC63HXMuWXg?si=5EoLNMbCBZk5Ar56»
❇️ Just select the best one for you
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
❇️ Preview Statements for Presentation Introductions