TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
910 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
Forwarded from Alpha Market
💠Shop at #AlphaMarket at a discount price

Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr

Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr


u can check additional products @alphamarket21

order now @alphamarket2121
with free delivery
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
3
for 3rd year Economics Regular Students

@AAUMEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
#NOTICE
For All Active Club in AAU

©️ Students Union office
@AAUMEREJA
1
💠Shop at #AlphaMarket at a discount price

Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr

Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr


u can check additional products @alphamarket21

order now @alphamarket2121
with free delivery
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናን የሚሰጡ ከ28 ሺህ በላይ #ፈታኞች መመልመላቸው ተገለፀ፡፡

ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡

ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።

በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።

@TEMARI_NET1
1
#FBE
CoBE Library is available (open) on Friday

©️ CoBE Students Council Office

@TEMARI_NET1
2
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።

ኢድ ሙባረክ!


@TEMARI_NET1
3🤬1🙏1
ለአምስት ቀናት የተሰጠው የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።

ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።

የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።

ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.

እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።

ኢድ ሙባረክ!


@TEMARI_NET1
1