Forwarded from Alpha Market
Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr
u can check additional products @alphamarket21
order now @alphamarket2121
with free delivery
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤3
💠Shop at #AlphaMarket at a discount price
Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr
u can check additional products @alphamarket21✅
order now @alphamarket2121 ✅
with free delivery
Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr
u can check additional products @alphamarket21✅
order now @alphamarket2121 ✅
with free delivery
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናን የሚሰጡ ከ28 ሺህ በላይ #ፈታኞች መመልመላቸው ተገለፀ፡፡
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
@TEMARI_NET1
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
@TEMARI_NET1
❤1
ለአምስት ቀናት የተሰጠው የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።
ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።
ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።
ኢድ ሙባረክ!
@TEMARI_NET1
ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።
ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።
ኢድ ሙባረክ!
@TEMARI_NET1
❤1