የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Exam Service Payment) የከፈሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውጤት ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም የተለቀቀ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጠናል።
በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን፤ የግል ተፈታኞች ወደ ተማሩበት ተቋም በመሔድ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ተብሏል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
42 A+ ያመጣው ተመራቂ
ደሲ መሀመድ ይባላል። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
ቤተሰቦቹ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቢሆንም የሚችሉትን ያህል ደግፈውታል። ወደ ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ ጎን ከትምህርቱ ጎን ለጎን ልጆችን በማስጠናት በሚያገኘው ገቢ ራሱን ደጉሟል። ከሚያስጠናቸው ልጆች ቤተሰብ ጋርም የጠበቀ ወዳጅነት መፍጠሩን ተናግሯል።
ደሲ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.94 ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የማዕረግ ተመራቂ ሆኗል።
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 596 ተማሪዎች አስመርቋል።
#tikvahuniversity
ደሲ መሀመድ ይባላል። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ትምህርት ክፍል እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
ቤተሰቦቹ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቢሆንም የሚችሉትን ያህል ደግፈውታል። ወደ ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ ጎን ከትምህርቱ ጎን ለጎን ልጆችን በማስጠናት በሚያገኘው ገቢ ራሱን ደጉሟል። ከሚያስጠናቸው ልጆች ቤተሰብ ጋርም የጠበቀ ወዳጅነት መፍጠሩን ተናግሯል።
ደሲ አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.94 ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የማዕረግ ተመራቂ ሆኗል።
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 596 ተማሪዎች አስመርቋል።
#tikvahuniversity
❤1
#KotebeUniversityOfEducation
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,989 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
#tikvahuniversity
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,989 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እና በፒ.ኤች.ዲ. ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
#tikvahuniversity
👍2
#News_of_the_week
Guinea-Bissau: State may take steps if Israel-Iran war
does not end – president😂
The President of Guinea-Bissau, Umaro Sissoco Embaló, on Monday urged Israel and Iran to end their armed conflict, warning that his country may “take measures” to end the war.
Sissoco Embaló made the warning in a speech during the inauguration of an 8.2 kilometre section of Guinea-Bissau’s first motorway, built with Chinese cooperation to link Bissau airport to the town of Safim.
Addressing the people who attended the ceremony, the Guinea-Bissau president said that the world “is complicated and violent” with wars in various areas and between countries.
“We will tell our brothers in Israel and Iran to stop the war immediately because otherwise Guinea-Bissau will be forced to take appropriate measures to stop the war,” said Umaro Sissoco Embalo.
©️ Platforma
What will be the Measurements😁?
@TEMARI_Net1
Guinea-Bissau: State may take steps if Israel-Iran war
does not end – president😂
The President of Guinea-Bissau, Umaro Sissoco Embaló, on Monday urged Israel and Iran to end their armed conflict, warning that his country may “take measures” to end the war.
Sissoco Embaló made the warning in a speech during the inauguration of an 8.2 kilometre section of Guinea-Bissau’s first motorway, built with Chinese cooperation to link Bissau airport to the town of Safim.
Addressing the people who attended the ceremony, the Guinea-Bissau president said that the world “is complicated and violent” with wars in various areas and between countries.
“We will tell our brothers in Israel and Iran to stop the war immediately because otherwise Guinea-Bissau will be forced to take appropriate measures to stop the war,” said Umaro Sissoco Embalo.
©️ Platforma
What will be the Measurements😁?
@TEMARI_Net1
😁9❤4🤔1
Forwarded from AAU MEREJA
🌟AAU EXIT Top Scorer 🌟
Huge congratulations to Rahel Esubalew for scoring an impressive 97/100 currently the highest recorded score!
If there is anyone who scored higher, kindly let us know @ZAdmin21
Your achievement is an inspiration, Rahel! 👏🔥
@AAUMEREJA
Huge congratulations to Rahel Esubalew for scoring an impressive 97/100 currently the highest recorded score!
If there is anyone who scored higher, kindly let us know @ZAdmin21
Your achievement is an inspiration, Rahel! 👏🔥
@AAUMEREJA
👍1👏1
የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ከዛሬ ጀምሮ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ሆነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
@TEMARI_Net1
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
@TEMARI_Net1
❤4
Forwarded from AAU MEREJA
AAU is preparing for its 75th Commencement , Here are some highlights (in picture). The commencement will be held on Saturday, May 28, 2025, at the Main Campus.
Congratulations to all those graduating this year!
@AAUMEREJA
Congratulations to all those graduating this year!
@AAUMEREJA
❤1
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን ዛሬ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም መቀበል ጀምረዋል፡፡
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በወጣው መርሐግብር መሰረት ሰኞ ሰኔ 23/2017 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ይጀምራል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው።
ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
#tikvahuniversity
@AAUMEREJA
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በወጣው መርሐግብር መሰረት ሰኞ ሰኔ 23/2017 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ይጀምራል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው።
ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
#tikvahuniversity
@AAUMEREJA
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁልፍ የሪፎርም ስራዎች አተገባበርና አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ጉባኤ ተካሄደ።
ሰኔ 20/2017 ዓ.ም) "አካዳሚያዊ ውይይት ለአካዳሚክ ልህቀት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንቶችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ሀላፊዎች በቁልፍ የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምና አሁን ላይ ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ልምዳቸውን አጋርተዋል።
በትኩረትና ተልኮ መስክ ልየታ (differentiation) ፤ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ( Curriculum revision)፤በሠራተኞችና ተማሪዎች የሙያ እድገት (Staff and students career development)፤ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካች መነሻና ኢላማ ልየታ ፤ KPI baseline and target identification),፣ የአፈጻጸም ኮንትራት ውል (Performance contracting implementation ) እንዲሁም በብሄራዊ ፈተናዎች አስተዳደርና አፈጻጸም ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ተቋማት ልምድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በቀረቡት ተሞክሮዎች ላይ ሀሳባቸውን ያካፈሉት በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና አንዳንድ ተቋማት የሄዱበትን እርቀት አበረታተዋል።
ይሁን እንጂ በተወሠኑ ተቋማት ያለው ወጥነትና ቁርጠኝነት በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ ተቋማቱንም ይሁን የተቋማቱን ስራ ሀላፊዎች ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣ https://web.facebook.com/share/p/16pXWpbSTh/
ሰኔ 20/2017 ዓ.ም) "አካዳሚያዊ ውይይት ለአካዳሚክ ልህቀት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንቶችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ሀላፊዎች በቁልፍ የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምና አሁን ላይ ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ልምዳቸውን አጋርተዋል።
በትኩረትና ተልኮ መስክ ልየታ (differentiation) ፤ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ( Curriculum revision)፤በሠራተኞችና ተማሪዎች የሙያ እድገት (Staff and students career development)፤ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካች መነሻና ኢላማ ልየታ ፤ KPI baseline and target identification),፣ የአፈጻጸም ኮንትራት ውል (Performance contracting implementation ) እንዲሁም በብሄራዊ ፈተናዎች አስተዳደርና አፈጻጸም ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ተቋማት ልምድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በቀረቡት ተሞክሮዎች ላይ ሀሳባቸውን ያካፈሉት በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና አንዳንድ ተቋማት የሄዱበትን እርቀት አበረታተዋል።
ይሁን እንጂ በተወሠኑ ተቋማት ያለው ወጥነትና ቁርጠኝነት በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ ተቋማቱንም ይሁን የተቋማቱን ስራ ሀላፊዎች ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣ https://web.facebook.com/share/p/16pXWpbSTh/
Forwarded from AAU MEREJA
#አሁን
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ75ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል....
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ 304 የሦስተኛ ዲግሪ እና 352 የስፕሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ በአጠቃላይ 6849 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡
@AAUMEREJA
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ75ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል....
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ 304 የሦስተኛ ዲግሪ እና 352 የስፕሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ በአጠቃላይ 6849 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡
@AAUMEREJA
❤5