TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
በአማራ ክልል በ2018 ዓ.ም መመዝገብ ከነበረባቸው 7.4 ሚሊዮን ተማሪዎች እስካሁን የተመዘገቡት 3.4 ሚሊዮን ብቻ መሆናቸውን የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል።

በአማራ ክልል ያለውን የትምህርት ሀኔታ የተመለከተ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሒዷል።

በመድረኩ የውይይት ሰነድ ያቀረቡት የአማራ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር)፣ አሁን ላይ 3.6 ሚሊዮን ተማሪዎች አለመመዝገባቸውን አንስተዋል። በክልሉ 2045 ትምህርት ቤቶች ዝግ እንደሆኑም ጠቅሰዋል።

"በዘጠኝ ወረዳዎች ምንም አይነት የትምህርት ሥራ አልተጀመረባቸውም" ያሉት ኃላፊው፤ "1044 ትምህርት ቤቶች ከተባለለት ዓላማ ውጭ እየዋሉ ነው፣ መምህራን እየታገቱ ነው" ብለዋል።

“እስከ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ድረስ ባለን መረጃ 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች (ከታቀደው ውስጥ 46.32 በመቶ የሚሆኑት) ናቸው በትምህርት ገበታ ላይ ያሉት" ብለዋል፡፡

https://news.1rj.ru/str/TEMARI_NET1
3
School of environment 2018 1st year final class schedule.pdf
65.9 KB
2018_1st_year_Class_Schedule for school of Built environment .

@TEMARI_Net1
2
1_የተማሪዎች_ዲሲፕሊን_መመሪያ.pdf
1.4 MB
የተማሪዎች የስነ ምግባር መመሪያ፣
ያንብቡት እና ይተግብሩት። በተለይ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች

@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU MEREJA
Do you want to be enrolled to Chinese Language Certification Program?
Registration of the New batch of a 10-week certificate program of Basic Chinese language is open now to both AAU students and learners from outside.
Registration date: Up to Oct.15, subject to the availability of seats (Monday to Friday, 9 to 11am).
Registration will be automatically closed once the seats are full.
Class time: Starting from Oct. 18 for 10 consecutive weeks;
Every Saturday morning from 9 am to 11 am.

Class levels: level 1, level 2 and level 3

To register for level 2 and level 3. please bring your previous course certificate.
Registration office: OCR 203, Confucius Institute, Sidist kilo campus, AAU
Classroom: NCR building,AAU, Sidist Kilo Campus
Please come early to secure your seat

@AAUMEREJA
4
[Placement - 2018] - Update
(CTBE - Year II (2017 Entry) Students)

Here are some of the frequently asked questions (FAQs) received through our emails and office following the placement results.
Please note that questions already addressed during the orientation session will not be repeated here.


1. Can self-sponsored students change their initial department or placement secured during University Entrance?

Answer: No. This is not possible unless we receive an official notification from the Main Registrar. We will maintain the departments as officially reported to us.

2. I am a self-sponsored student who secured a department/placement during University Entrance, but my name is not included in the department list sent from the main Registrar. Can you verify and complete my placement?

Answer: We cannot verify or process such cases. The Main Registrar must send us official information for any placement action to be taken.


3. Is there any possibility of requesting a transfer?

Answer: At this time, transfer requests—either to leave CTBE or to change departments within CTBE—are not allowed. A student should stay in the placed department at least one semester.


4. I failed to fill out the preference form on time. What will happen?

Answer: Students who did not fill and submit the form on time will still be placed, how, refer the information communicated during the orientation session.


The PECC/TLS Office

@TEMARI_Net1
3
Dormitory Announcement for 1st Year Students

First-year students who are residents of Addis Ababa and surrounding areas and are seeking dormitory service are kindly advised to read the attached announcement letter for detailed information.

@TEMARI_Net1
1
Forwarded from Alpha Market
💠Shop @AlphaMarket21 at a discount price

Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr

Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1599 birr


u can check additional products @alphamarket21

contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery

We Don’t Just Sell — We Guarantee!
82 ሺህ በላይ ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ትምህርት ይወስዳሉ፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር

በ2018 የትምህርት ዓመት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ከ82 ሺህ በላይ ተፈታኞች ለአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ትምህርት ወደ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

82,838 ተፈታኞች በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ለመውሰድ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደሚገቡ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ኮራ ጡሽኔ ለሪፖርተር ተናግረዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም መቁረጫ ነጥብ ትናንት ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ በግልም ሆነ በመንግሥት ተቋማት የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል የሚችሉት፣ እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እንደሆኑ መግለፁ ይታወቃል፡፡

@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU MEREJA
#FYI
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።

የዩኒቨርስቲ ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
የዩኒቨርስቲ ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በሚከተሉት ሊንኮች ማየት የምትችሉ መሆኑነ እንገልጻለን።

Website: https://student.ethernet.edu.et
Telegram bot: @moestudentbot

@AAUMEREJA
#ጥቆማ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 የትምህርት ዓመት የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ በማታው መርሃ ግብር ገብተው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ጥሪ አቅርቧል።

በማስታወቂያውም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ከመስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በመደበኛ የስራ ቀናት OCR እንደኛ ፎቅ ቢሮ 224 በስራ ሰዓት ተገኝተው መመዝገብ ይችላሉ ብሏል።

ምን ያስፈልጋል ?

1. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ በወቅቱ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላቸው፤

2. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ውጤት ያላቸው፤

3. ከሙያ ትምህርት ቤቶች(TVET) ተመርቀው የአራተኛ (COC) ማስረጃ ያላቸው፤

4. ዲግሪ እና ዲፕሎማ ያላቸው፤

በዚህም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች

- የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፤

- ከሙያ ትምህርት ቤቶች የጨረሳችሁ ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት ማስረጃዎች በተጨማሪ፣ የሙያ ዲፕሎማ ማስረጃ፣ COC አራተኛ እርከን ያለፋችሁበት ማስረጃ ይዛችሁ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በዩኒቨእሲቲው የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት አስታውቋል።

@TEMARI_Net1
ከዩኒቨርሲቲ ምደባ ጋር የተያያዘ ማንኛውም ጥያቄም ሆነ ቅሬታ ላላቸው ተማሪዎች ምላሽ እየሰጠን ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡና በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ትናንት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።

በርካታ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ምደባው ጋር ተያይዞ ያላቸውን ጥያቄ አድርሰውናል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቀናል፡፡

በዚህም በትምህርት ሚኒስቴር የተቋቋመ ኮሚቴ ከምደባው ጋር በተያያዘ ጥያቄም ሆነ ቅሬታ ላላቸው ተማሪዎች ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ የሚኒስቴሩ አመራር እና የኮሚቴው አባል ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡

በኦንላይን ብቻ 350 የሚሆኑ ቅሬታዎችን መቀበላቸውን የገለፁት የኮሚቴው አባል፤ በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ለሔዱ እጅግ በርካታ ተማሪዎች ተገቢ ምላሽና ማብራሪያ እየተሰጣቸው መሆኑንም ገልፀዋል፡፡

ክፍተቶች ካሉ እያየን ነው ያሉት አመራሩ፤ ከምደባው ጋር የተያያዘ ማንኛውም ጥያቄም ሆነ ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች በቀጣይ ቀናትም በአካል ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል፡፡

@TEMARI_Net1
1
Good News!

The CoBE Library will begin 24/7 service starting from ጥቅምት 1፣ 2018 E.C. (October 11, 2025).

Source: CoBE Students’ Council
@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU NEWS
Addis_Ababa_University_Exam_Center_NGAT_Exam_Schedule_October_13.xlsx
254.8 KB
#NGAT
Addis Ababa University Exam Center NGAT Exam Schedule October 13, 2025

@AAUNEWS1