TechVibe – Telegram
TechVibe
740 subscribers
454 photos
34 videos
33 files
205 links
I'm Eyob, a self-taught dev sharing my Tech journey, tips, tools, and real-world projects. Let’s grow together😊

DM for any project ideas @alnova19

Personal site: https://eyobsimachew.vercel.app
My Github: https://github.com/Eyob-smax
Download Telegram
‼️Daily Quiz

No one including the state has any legitimate authority to interefere with the citizns freedom except to prevent harm to others.
Anonymous Quiz
81%
True
19%
False
#Update

የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ከመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።

የፈተናው ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ በርካታ ተማሪዎች ጥያቄያቸውን አድርሰውናል።

የፈተናው ውጤት መቼ ይገለፃል ስንል የጠየቅናቸው የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር፤ "በቅርቡ፥ ከመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ባሉት ቀናት" ሲሉ መልሰውልናል።

የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 3-11/2016 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
👍2
‼️AAU New Grading system

@freshmansupport19

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
👍3
TechVibe pinned a photo
‼️Daily Quiz

From the following four alternatives one is odd, Which is:
Anonymous Quiz
0%
Oozie
19%
ZooKeeper
17%
Chukwa
63%
HDFS
👍2
‼️Daily Quiz

___________ Is composed an intangible part of our brain which is a cmbination of reasoning, learning, problem-solving, language understanding etc.
Anonymous Quiz
13%
Skill
11%
Knowledge
76%
Intellingent
0%
Capacity
👍1
#EducationDiplomacy

መንግሥት የትምህርት ዲፕሎማሲን በማጠናከር
በ2016 ዓ.ም ለ865 የጎረቤት አገራት ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል።

እነዚህ ተማሪዎች በተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ።

ነጻ የትምህርት ዕድል ካገኙት መካከል የደቡብ ሱዳን፣ የሶማሊላንድ እና የጅቡቲ ተማሪዎች ይገኙበታል።

@mayaofficial19

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
AASTU 2015 GENERAL PHYSICS FINAL EXAM

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
#Update

የ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና እና የሪሚዲያል ማጠቃለያ ፈተና ውጤቶች መቼ ይፋ ይደረጋሉ?

የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተናቸውን ሰኔ 11/2016 ዓ.ም ማጠናቀቃቸው ይታወቃል፡፡

በተመሳሳይ የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ትናንት ሰኔ 19/2016 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡

የፈተናዎቹ ውጤት መቼ ይፋ እንደሚደረግ አንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎቹ ውጤት ከሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ባሉት ቀናት ይፋ እንደሚደረግ ኃላፊው ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል። በጣም ከዘገየ እስከ ሰኞ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም ይፋ ይሆናል ብለዋል፡፡

የመውጫ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ማስመረቅ ከመጀመራቸው በፊት ይፋ እንደሚደረግ ገልፀዋል፡፡

@mayaofficial19

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
[IMPORTANT DATES]
(Year I Semester II Students)

👉🏿 July 12, 2024 - End of Second Semester.

👉🏿 July 15-24, 2004 - Second Semester final exam period.

👉🏿 July 25-29, 2024 - Period of Explanatory Sessions to Students on the Marking and Grading of Exams and Other Graded Exercises and Period of Application for Remarking of Exam Papers.

👉🏿 July 30, 2024 - Last Date for Submitting First Year Students Final Grade Results.

The PECC Office

#AAiT

@AAUMEREJA

👇Register and get 5000+ Question.

✔️PAYMEMNT:

50 Birr

👇👇
@mayatutorials19bot

ለጥያቄና አስተያየት👇
@mayaelectro19
24. What is the formal charge of N atom in NCl3?
Anonymous Quiz
20%
-2
20%
+2
40%
+1
20%
0