የኮሪደር ልማት የከተማዋን ኢኮኖሚያዊ እድገት መሸከም የሚችሉና መጪውን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ ናቸው
*****
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ፣ የከተማዋ ዕድገት እየጨመረ የሚሄድ በመሆኑ ልማቱ የነገውን እድገት መሸከም እንዲችል ታሳቢ ተደርጎ የተገነባ ነው ብለዋል።
የኮሪደር ልማት የተሰራባቸው አካባቢዎች ሲያስገቡ ከነበረው ገቢ 25 በመቶ እድገት አሳይቷል።
በአንደኛው ዙር የኮሪደር ልማት ለዋና መንገድ መጋቢ የሆኑ 10 ኪሜ ርዝመት ያላቸው 13 መንገዶች ተገንብተዋል።
የትራፊክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥና ለሰዎች አማራጭ የእግረኛ መንገድ እንዲያገኙ አስችሏል። በአንደኛው ዙር የኮሪደር ልማት ፒያሳና አካባቢውን የቀየሩ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል ብለዋል፡፡
የመኪና ማቆሚያዎች፣ አውቶቢስና የታክሲ ተርሚናሎች፣ ፕላዛዎችና መጋቢ መንገዶች መሰራታቸውን ጠቅሰው፣ በመሬት ውስጥ የውኃ፣ የፍሳሽ፣ የመብራት፣ የትራፊክ ማኔጂመንት፣ሲሲቲቪ ካሜራ መሰረተልማቶች ተገንብተዋል።
በልማቱ አቡነ ጴጥሮስ ፣ዳግማዊ ሚኒሊክ፣ቴዎድሮስ ሀውልት፣ሸዋ ሆቴል፣ ሜጋ አንፊ ቲያትር፣ሲኒማ ኢትዮጵያ፣አገር ፍቅር ቲያትር መታደሳቸውን ጠቅሰው፣ ነባሮችን በማደስ አዳዲሶችን ጨምሮ መስራትን ያካተተ መሆኑን.....https://press.et/?p=143007
*****
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ፣ የከተማዋ ዕድገት እየጨመረ የሚሄድ በመሆኑ ልማቱ የነገውን እድገት መሸከም እንዲችል ታሳቢ ተደርጎ የተገነባ ነው ብለዋል።
የኮሪደር ልማት የተሰራባቸው አካባቢዎች ሲያስገቡ ከነበረው ገቢ 25 በመቶ እድገት አሳይቷል።
በአንደኛው ዙር የኮሪደር ልማት ለዋና መንገድ መጋቢ የሆኑ 10 ኪሜ ርዝመት ያላቸው 13 መንገዶች ተገንብተዋል።
የትራፊክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥና ለሰዎች አማራጭ የእግረኛ መንገድ እንዲያገኙ አስችሏል። በአንደኛው ዙር የኮሪደር ልማት ፒያሳና አካባቢውን የቀየሩ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል ብለዋል፡፡
የመኪና ማቆሚያዎች፣ አውቶቢስና የታክሲ ተርሚናሎች፣ ፕላዛዎችና መጋቢ መንገዶች መሰራታቸውን ጠቅሰው፣ በመሬት ውስጥ የውኃ፣ የፍሳሽ፣ የመብራት፣ የትራፊክ ማኔጂመንት፣ሲሲቲቪ ካሜራ መሰረተልማቶች ተገንብተዋል።
በልማቱ አቡነ ጴጥሮስ ፣ዳግማዊ ሚኒሊክ፣ቴዎድሮስ ሀውልት፣ሸዋ ሆቴል፣ ሜጋ አንፊ ቲያትር፣ሲኒማ ኢትዮጵያ፣አገር ፍቅር ቲያትር መታደሳቸውን ጠቅሰው፣ ነባሮችን በማደስ አዳዲሶችን ጨምሮ መስራትን ያካተተ መሆኑን.....https://press.et/?p=143007
👍5
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
❤2👍1
“ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ የምንሠራው ሥራ ለሀገር አደጋ ነው”
-የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)
*******
(ኢ ፕ ድ)
በፍትህ ሥርዓቱ ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ ነፃነትን ብቻ በማውለብለብ የሚሠራ ሥራ ለሀገር አደጋ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) አስታወቁ።
ከለውጡ ማግሥት ጀምሮ የሕዝቡን የፍትሕ ጥማት ለማርካት እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመለከቱ።
ኤርሚያስ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደገለፁት በፍትህ ሥርዓቱ በተለይም ዳኞች ተጠያቂነትን በመተው ነፃነት ላይ ብቻ አትኩረው የሚሰጡት ፍትህ ለሀገር አደጋ በመሆኑ ቀጣይነት እንዳይኖረው የሪፎርም ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የሕዝቡን የፍትሕ ጥማት ለማርካት እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ያመለከቱት ሚኒስትሩ ፤ ሪፎርሙ ለሀገረ-መንግሥት ቀጣይነት፤ ለልማት፤ ለሕዝቦች አብሮነት ፤ መዋቅራዊ በደል እንዳይኖር ከማድረግ አንፃር የሚሠራ እንደሆነ አመልክተዋል።
ፍትህ በሌለበት ልማትን ማስቀጠል የማይቻል መሆኑን ጠቁመዋል።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ ነፃነት በዝቶ አጉራዘለልነት የሚታይበት ሁኔታ እንደነበር ጠቁመው፤ እጅግ አማራሪ የሆኑ ዳኝነትን በገንዘብ ለመሸጥ የሚደረጉ ሙከራዎች እንደነበሩ......https://press.et/?p=143064
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
-የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር)
*******
(ኢ ፕ ድ)
በፍትህ ሥርዓቱ ተጠያቂነትን ከኋላ ኪስ በማድረግ ነፃነትን ብቻ በማውለብለብ የሚሠራ ሥራ ለሀገር አደጋ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) አስታወቁ።
ከለውጡ ማግሥት ጀምሮ የሕዝቡን የፍትሕ ጥማት ለማርካት እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመለከቱ።
ኤርሚያስ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደገለፁት በፍትህ ሥርዓቱ በተለይም ዳኞች ተጠያቂነትን በመተው ነፃነት ላይ ብቻ አትኩረው የሚሰጡት ፍትህ ለሀገር አደጋ በመሆኑ ቀጣይነት እንዳይኖረው የሪፎርም ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የሕዝቡን የፍትሕ ጥማት ለማርካት እና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ያመለከቱት ሚኒስትሩ ፤ ሪፎርሙ ለሀገረ-መንግሥት ቀጣይነት፤ ለልማት፤ ለሕዝቦች አብሮነት ፤ መዋቅራዊ በደል እንዳይኖር ከማድረግ አንፃር የሚሠራ እንደሆነ አመልክተዋል።
ፍትህ በሌለበት ልማትን ማስቀጠል የማይቻል መሆኑን ጠቁመዋል።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ ነፃነት በዝቶ አጉራዘለልነት የሚታይበት ሁኔታ እንደነበር ጠቁመው፤ እጅግ አማራሪ የሆኑ ዳኝነትን በገንዘብ ለመሸጥ የሚደረጉ ሙከራዎች እንደነበሩ......https://press.et/?p=143064
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍4❤2👏1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍1🔥1
የኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ዛሬ ይጀመራል
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ማካሄድ ይጀምራል።
ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከክልሉ 356 ወረዳዎች ከአስር የማህበረሰብ መሰረቶች የተመረጡ ከ7ሺህ በላይ የማህበረሰብ ወኪሎች አጀንዳዎቻቸውን በምክክር ይለያሉ።
በክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ ከታህሳስ 7 እስከ 15 ቀን 2017 ዓም የሚካሄድ መሆኑን ተመላክቷል።
ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዛሬ ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ማካሄድ ይጀምራል።
ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከክልሉ 356 ወረዳዎች ከአስር የማህበረሰብ መሰረቶች የተመረጡ ከ7ሺህ በላይ የማህበረሰብ ወኪሎች አጀንዳዎቻቸውን በምክክር ይለያሉ።
በክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ ከታህሳስ 7 እስከ 15 ቀን 2017 ዓም የሚካሄድ መሆኑን ተመላክቷል።
ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም
👎2👍1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ የኡጋንዳ ህዝብ መከላከያ ሃይል ጠቅላይ አዛዥ ከሆኑት ጀነራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ ጋር ተገናኝተዋል።
#PMOEthiopia
#PMOEthiopia
👍3❤1
ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለአምራች ኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል ፈጥሯል
*******
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለአምራች ኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል መፍጠሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታ ገለጹ።
ሚኒስትር ዴኤታው ከቻይና ሻንዶንግ ግዛት ምክትል ገዢ ሶንግ ጁኒል ጋር ተወያይተዋል።
ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል፣ በግብርና ሜካናይዜሽን፣ በማኑፋክቸሪግ፣ በማዕድንና በቱሪዝም ትልቅ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን ነው ሚኒስትር ዴኤታው ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።
የቻይና ሻንዶንግ ግዛት ምክትል ገዢ ሶንግ ጁኒል ለኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ፣ በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በቱሪዝምና በትምህርት ያለንን እውቀት ለማካፈልና ኢንቨስት ለማድረግ ዝግጁ ነን ሲሉ ገልጸዋል።
በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ኢንዱስትሪል ግሩፕን ገብኝተዋል። ኢንዱስትሪ ግሩፕ ወደ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ማደጉ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት ሚናው ከፍተኛ እንደሆነ አቶ ታረቀኝ በጉብኝቱ ገልጸዋል፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኩ ወደ ስራ ሲገባ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂና ዘርፈ ብዙ ምርቶችን የሚያመርት በመሆኑ የኢንዱስትሪውን እደገት ማሳያ ነው።
ውዳ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ በሸገር ከተማ ሰበታ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማቋቋም ሂደት ላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኩ በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ ለአስር ሺህ ሰዎች የስራ ዕድል የሚፈጥር ሲሆን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለማምረት ሂደት ላይ መሆኑን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም
*******
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለአምራች ኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል መፍጠሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ታረቀኝ ቡሉልታ ገለጹ።
ሚኒስትር ዴኤታው ከቻይና ሻንዶንግ ግዛት ምክትል ገዢ ሶንግ ጁኒል ጋር ተወያይተዋል።
ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል፣ በግብርና ሜካናይዜሽን፣ በማኑፋክቸሪግ፣ በማዕድንና በቱሪዝም ትልቅ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን ነው ሚኒስትር ዴኤታው ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።
የቻይና ሻንዶንግ ግዛት ምክትል ገዢ ሶንግ ጁኒል ለኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ፣ በንግድ፣ በኢኮኖሚ፣ በቱሪዝምና በትምህርት ያለንን እውቀት ለማካፈልና ኢንቨስት ለማድረግ ዝግጁ ነን ሲሉ ገልጸዋል።
በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ኢንዱስትሪል ግሩፕን ገብኝተዋል። ኢንዱስትሪ ግሩፕ ወደ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ማደጉ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት ሚናው ከፍተኛ እንደሆነ አቶ ታረቀኝ በጉብኝቱ ገልጸዋል፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኩ ወደ ስራ ሲገባ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂና ዘርፈ ብዙ ምርቶችን የሚያመርት በመሆኑ የኢንዱስትሪውን እደገት ማሳያ ነው።
ውዳ ኢንዱስትሪያል ግሩፕ በሸገር ከተማ ሰበታ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማቋቋም ሂደት ላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኩ በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ ለአስር ሺህ ሰዎች የስራ ዕድል የሚፈጥር ሲሆን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለማምረት ሂደት ላይ መሆኑን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ታህሳስ 7 ቀን 2017 ዓም
👍3😁2