ሰበር ዜና!
የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ትምህርት ቢሮ) ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መግለጫ ሰተዋል፡፡
ኃላፊው በመግለጫቸው ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች መውሰዳቸውን ጠቁመው 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ መወሰኑን በመጥቀስ የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን ዶክተር ዘላለም ገልጸው 67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን መዘዋወራቸውን አስረድተዋል፡፡
ቢሮው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ዶክተር ዘላለም ገልጸው በዋናነትም አዲሱን ስርአተ ትምህርት መሰረት ያደረገ የማጠናከሪያ ትምህርት እና የሞዴል ፈተናን በመስጠት ፤የተሻለ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት፤ እንዲሁም መምህራን እና የትምህርት አመራሮች ተማሪዎችን ብቁ የማድረግ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መደረጉ ተማሪዎቹ አበረታች ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማስቻሉን አስታውቀዋል፡፡
የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ትምህርት ቢሮ) ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መግለጫ ሰተዋል፡፡
ኃላፊው በመግለጫቸው ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች መውሰዳቸውን ጠቁመው 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ መወሰኑን በመጥቀስ የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን ዶክተር ዘላለም ገልጸው 67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን መዘዋወራቸውን አስረድተዋል፡፡
ቢሮው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን ዶክተር ዘላለም ገልጸው በዋናነትም አዲሱን ስርአተ ትምህርት መሰረት ያደረገ የማጠናከሪያ ትምህርት እና የሞዴል ፈተናን በመስጠት ፤የተሻለ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ስርዓት በመዘርጋት፤ እንዲሁም መምህራን እና የትምህርት አመራሮች ተማሪዎችን ብቁ የማድረግ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መደረጉ ተማሪዎቹ አበረታች ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማስቻሉን አስታውቀዋል፡፡
👍7
FRESHMAN TIPS pinned «Grade 6 and 8 if you have interest to see minister result talk to me @umeye13»
Breaking news
Ye Addis Ababa ye grade 6 minister telkuwal join channel join belachu ene contact adergugn ☺☺☺
Link @examanswer1
Ye Addis Ababa ye grade 6 minister telkuwal join channel join belachu ene contact adergugn ☺☺☺
Link @examanswer1
👍6👎3🤯1
FRESHMAN TIPS pinned «Bze bot weym bze username contact adergugn Bot @Umeyebot weym @umeye13»
FRESHMAN TIPS pinned «Le bezu lijoch eyayen nw enatem kefelgachu contact adergugn Username @umeye13»
Betam bezu sewoch wutet leymayet eymokeru sel hone tnshe enbe eyale nw ena esu lay eyeseraw nw tnshe tigistegn hunu
Plz be patient🙏🙏🙏
Plz be patient🙏🙏🙏
👍1👏1🙏1
FRESHMAN TIPS pinned «Be ahun seat le bezu lijoch eyayen nw demo ende ayehut esk ahun betam betam des yeml wutet yasemagebut ena tame ende tayelachu kefelgachu contact adergugn Free nw minayelachu @umeye13 @umeye13»
Grade 8 minster result telkewal le Addis Ababa temriwoch
Mayet kefegachu contact adergugn
@umeye13
share adergut
Mayet kefegachu contact adergugn
@umeye13
share adergut
👍2🔥2👏2