Forwarded from DW Amharic (DW Amharic)
ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ የጀርመን ጁ ጂትሱ ፌዴሪሽን የ6ኛ ዳን ዲግሬ ጥቁር ቀበቶ የሆነው የግራንድማስተር ማዕረግ ተረከቡ። ዶ/ር ጸጋዬ ማዕረጉን የተቀበሉት የጀርመን ስፖርት አካዳሚ ትናንት አካሂዶት በነበረው ዓለማቀፍ ሴሚናር ላይ በተዘጋጀ ስነስረዓት ነው።
ግራንድማስተር በማርሻል አርት ውስጥ ጥቁር ቀበቶ ከተያዘ በኋላ በውስጡ የተለያዩ እስከ 20 ዓመት የሚዘልቁ የማስተር ማዕረግ ደረጃዎችን ካለፉ በኋላ በልዩ ብቃት፣ በችሎታ፣ እንዲሁም ስፖርቱ እንዲስፋፋ ላደረጉ የሚሰጥ ከፍተኛ ማዕረግ መሆኑም ተገልጿል ።
ዶክተር ፀጋዬ እውቅናው የተሠጣቸው፣ ስፖርቱ በጀርመን፣ በአፍሪካ/ኢትዮጵያ እና በአለም ላይ እንዲስፋፋ በማድረግ፣ መጽሃፍ በመጻፍ፣ በጀርመን ሁምቦልድት ዩኒቨርስቲ በማሰልጠን፣ የተሳካላቸው አትሌቶችን በማፍራት፣ በጀርመን ውስጥ በተለያዩ የክልል አስተዳደሮች በተጋባዥ አሰልጣኝነት፣ እንዲሁም በጀርመን የፌዴራል የሕጻናት ስፖርት ላበረከቱት የቴክኒክ ድጋፍ እንደሆነም በስነስረአቱ ላይ ተነግሯል። በስነስረዓቱ ላይ በስፖርቱ ዘርፍ ከፍተኛ ማዕረግ የደረሱ ሰዎች ተገኝተዋል።
ዶ/ር ጸጋዬ ህዝቦችን በማቀራርብ፣ በጋራ የመኖር ዕሴት ግንባታ ፣ የክህሎት ግንባታ እንዲሁም በስፖርት መስክ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ከሁለት ወራት በፊት የጀርመን የፌዴራል የክብር መስቀል ኒሻን (federal cross of merit on ribbon) በጀርመን ፌዴራል ፕሬዚዳንት ፍራንክ ሽታይንማየር መሸለማቸው ይታወሳል።
ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በዚህ ስፖርት (ጁዶ/ ጁ ጂትሱ) ይህንን ማዕረግ የደረሱ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሣይሆኑ እንዳልቀሩ ተነግሯል።
ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ በስፖርቱ የጀርመንን ተሞክሮ ወደ ኢትዮጵያ እንዲስፋፋ የሚያግዝ ስትራቴጂን ጨምሮ የተዘጋጀውን መጽሐፍ ለጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ልከዋል።
ግራንድማስተር በማርሻል አርት ውስጥ ጥቁር ቀበቶ ከተያዘ በኋላ በውስጡ የተለያዩ እስከ 20 ዓመት የሚዘልቁ የማስተር ማዕረግ ደረጃዎችን ካለፉ በኋላ በልዩ ብቃት፣ በችሎታ፣ እንዲሁም ስፖርቱ እንዲስፋፋ ላደረጉ የሚሰጥ ከፍተኛ ማዕረግ መሆኑም ተገልጿል ።
ዶክተር ፀጋዬ እውቅናው የተሠጣቸው፣ ስፖርቱ በጀርመን፣ በአፍሪካ/ኢትዮጵያ እና በአለም ላይ እንዲስፋፋ በማድረግ፣ መጽሃፍ በመጻፍ፣ በጀርመን ሁምቦልድት ዩኒቨርስቲ በማሰልጠን፣ የተሳካላቸው አትሌቶችን በማፍራት፣ በጀርመን ውስጥ በተለያዩ የክልል አስተዳደሮች በተጋባዥ አሰልጣኝነት፣ እንዲሁም በጀርመን የፌዴራል የሕጻናት ስፖርት ላበረከቱት የቴክኒክ ድጋፍ እንደሆነም በስነስረአቱ ላይ ተነግሯል። በስነስረዓቱ ላይ በስፖርቱ ዘርፍ ከፍተኛ ማዕረግ የደረሱ ሰዎች ተገኝተዋል።
ዶ/ር ጸጋዬ ህዝቦችን በማቀራርብ፣ በጋራ የመኖር ዕሴት ግንባታ ፣ የክህሎት ግንባታ እንዲሁም በስፖርት መስክ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ከሁለት ወራት በፊት የጀርመን የፌዴራል የክብር መስቀል ኒሻን (federal cross of merit on ribbon) በጀርመን ፌዴራል ፕሬዚዳንት ፍራንክ ሽታይንማየር መሸለማቸው ይታወሳል።
ዶክተር ፀጋዬ ደግነህ በዚህ ስፖርት (ጁዶ/ ጁ ጂትሱ) ይህንን ማዕረግ የደረሱ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሣይሆኑ እንዳልቀሩ ተነግሯል።
ዶ/ር ጸጋዬ ደግነህ በስፖርቱ የጀርመንን ተሞክሮ ወደ ኢትዮጵያ እንዲስፋፋ የሚያግዝ ስትራቴጂን ጨምሮ የተዘጋጀውን መጽሐፍ ለጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ልከዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Friday night at juventus. @6pm. All are welcome.
Special gi glass Friday September 17. Big announcement. Historic day for Kao BJJ and the path of BJJ in Ethiopia.
Takedowns are beautiful in slow motion
Learn takedowns and throws
Monday @6pm at KAO
Learn takedowns and throws
Monday @6pm at KAO
Ethiopia's first ever BJJ tournament was held today. Hats off to the competitors, coaches and organizers. The atmosphere was electric.