Forwarded from Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግብጽ በነበሩበት ወቅት አዲሱን ካይሮ ጎብኝተዋል‼️
Известный трюизм "красота в глазах смотрящего" весьма актуален для национального округа народов, народностей и племен Юга Эфиопии.
Не так давно (3 июля) там прошел ежегодный праздник "Каэль" (ካኤል), прославляющий красоту толстых мужчин. Это событие касается южноомотического племени боди: каждый год все 14 кланов племени отбирают для участия в конкурсе на самого красивого/упитанного (ненужное зачеркнуть) юношу лучших своих представителей.
Праздник у боди совпадает по времени с новолетием, которое отмечается ежегодно в первое полнолуние в промежутке между концом июня и началом июля.
Каждый участник праздника должен накануне соорудить себе хижину, где пребывать в девственной чистоте (к участию в конкурсе допускаются неженатые молодые мужчины) до начала смотрин.
https://news.1rj.ru/str/EBCNEWSNOW/17493
#красотастрашнаясила
Не так давно (3 июля) там прошел ежегодный праздник "Каэль" (ካኤል), прославляющий красоту толстых мужчин. Это событие касается южноомотического племени боди: каждый год все 14 кланов племени отбирают для участия в конкурсе на самого красивого/упитанного (ненужное зачеркнуть) юношу лучших своих представителей.
Праздник у боди совпадает по времени с новолетием, которое отмечается ежегодно в первое полнолуние в промежутке между концом июня и началом июля.
Каждый участник праздника должен накануне соорудить себе хижину, где пребывать в девственной чистоте (к участию в конкурсе допускаются неженатые молодые мужчины) до начала смотрин.
https://news.1rj.ru/str/EBCNEWSNOW/17493
#красотастрашнаясила
Telegram
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
"ካኤል" ዓመታዊው የወፍራም ወንዶች ውድድር በቦዲዎች መንደር
**********************************
መቅጠን እና ሸንቃጣ ሆኖ መታየት የውበት መለኪያ ሆኖ በሚታይባት ዓለም፤ የደቡብ ኦሞዎቹ የቦዲ ማህበረሰብ ጋር ግን በተቃራኒው ውፍረት ውበት ሆኖ አመታዊ የውፍረት ውድድር ይካሄድበታል።
ቦዲዎች በየዓመቱ "ካኤል" በመባል የሚታወቀውን አዲስ አመታቸውን ያከብራሉ። ይህ በዓል በሰኔ…
**********************************
መቅጠን እና ሸንቃጣ ሆኖ መታየት የውበት መለኪያ ሆኖ በሚታይባት ዓለም፤ የደቡብ ኦሞዎቹ የቦዲ ማህበረሰብ ጋር ግን በተቃራኒው ውፍረት ውበት ሆኖ አመታዊ የውፍረት ውድድር ይካሄድበታል።
ቦዲዎች በየዓመቱ "ካኤል" በመባል የሚታወቀውን አዲስ አመታቸውን ያከብራሉ። ይህ በዓል በሰኔ…
🔥2
В Эфиопской церкви девять клириков хиротонисаны во епископов. Таинство освятил своим участием патриарх Матыяс (Матфий).
https://news.1rj.ru/str/ethpress/21168
https://news.1rj.ru/str/ethpress/21168
Telegram
Ethiopian Press Agency/አማርኛ /
የአዳዲስ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው
*************^
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም የሚሾሙ ዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው።
ለእነዚሁ አባቶች ሥርዓተ ጸሎተ አስኬማ በዋዜማው ተከናውኗል።
በዓለ ሢመቱ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ…
*************^
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም የሚሾሙ ዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው።
ለእነዚሁ አባቶች ሥርዓተ ጸሎተ አስኬማ በዋዜማው ተከናውኗል።
በዓለ ሢመቱ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ…
Forwarded from Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
የአዳዲስ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው
*************^
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም የሚሾሙ ዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው።
ለእነዚሁ አባቶች ሥርዓተ ጸሎተ አስኬማ በዋዜማው ተከናውኗል።
በዓለ ሢመቱ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና ምዕመናን በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።
ሢመተ ኤጲስቆጶስነት እየተፈጸምላቸው ያሉት ዘጠኝ አባቶች በሥርዓተ ቤተክርስቲያን በተቀመጠው መሠረት በዘጠኝ አህጉረ ስብከት የሚመደቡ ናቸው።
*************^
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም የሚሾሙ ዕጩ ኤጲስ ቆጶሳት ሢመት እየተከናወነ ነው።
ለእነዚሁ አባቶች ሥርዓተ ጸሎተ አስኬማ በዋዜማው ተከናውኗል።
በዓለ ሢመቱ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትና ምዕመናን በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።
ሢመተ ኤጲስቆጶስነት እየተፈጸምላቸው ያሉት ዘጠኝ አባቶች በሥርዓተ ቤተክርስቲያን በተቀመጠው መሠረት በዘጠኝ አህጉረ ስብከት የሚመደቡ ናቸው።