Абиссинецъ – የሐበሻ መስኮብ – Telegram
Абиссинецъ – የሐበሻ መስኮብ
1.51K subscribers
5.89K photos
90 videos
53 files
3.07K links
Всё о «стране 13 месяцев солнца» и ее сопределах со спонтанными лирическими отступлениями в иные области личного опыта.
Download Telegram
Вот вам, кстати, нормальное соотношение (70/30) продукции гражданского и военного назначения в двухцелевых отраслях промышленности на современном этапе в интересах устойчивого развития.

https://bizavnews.ru/230/32053
👍1
Есть ощущение присутствия в эфиопской армии духовного наследия советских прапорщиков...
3👍2
Эфиопы в лице ведущего информагентства опубликовали сегодняшнюю статью Путина «Россия и Африка: объединяя усилия для мира, прогресса и успешного будущего».

https://press.et/herald/?p=77633
👍3👏1
Аббый, возвращаясь из Рима, заглянул на денёк с рабочим визитом в Хартум в гости к Абдаль Фаттаху аль-Бурхану.
Это - выбор одной из двух сторон, на мой взгляд.а
👍1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው ለስራ ጉብኝት ሱዳን ካርቱም ገብተዋል
***************
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው ለአንድ ቀን የስራ ጉብኝት ሱዳን ካርቱም ገብተዋል::
የሱዳን ሪፐብሊክ የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል::
👍1
Встретился с представителями политических партий Судана.
👍1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በፖለቲካው ሂደት ላይ ከተሠማሩ ከሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በፖለቲካው ሂደት ላይ ከተሠማሩ የተለያዩ የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እና ከሦስትዮሽ መፍትሔ አፈላላጊ ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ውይይት፣ የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብ ያልሆነ መርሕ ለራሷ ብቻ ሳይሆን ለሌሎችም ጭምር የሚሠራ መሆኑን በማረጋገጥ የሱዳን ሕዝብና ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀገር በቀል መፍትሔዎችን እንዲፈልጉ አበረታቷል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዘግቧል።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ‼️
https://twitter.com/PressEthio
👍1
И после совместного с Абдаль Фаттахом аль-Бурханом пресс-подхода отбыл в Аддис-Абебу.
👍1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሱዳን ያደረጉትን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ
****************
(ኢ ፕ ድ)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው በሱዳን ያደረጉትን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።

ቆይታቸው ከሱዳን የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡

ከሱዳን የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ያደረጉትን ውጤታማ ውይይት ተከትሎ ከልዑካቸው ወደ አዲስ አበባ መመለሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ወደ ሱዳን ካርቱም ማቅናታቸው ይታወቃል፡፡

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ‼️
https://twitter.com/PressEthio
👍1