quitting is much harder than you'd think
think of it as climbing a mountain, and you get tired and hate it but you quitting is either jumping off or slowly going down the path you came up. and it's no different than going up and finishing the distance left anyway cuz both need effort.
I hate mountains.
think of it as climbing a mountain, and you get tired and hate it but you quitting is either jumping off or slowly going down the path you came up. and it's no different than going up and finishing the distance left anyway cuz both need effort.
I hate mountains.
❤9
HAFSA
stage 2 Came back to react, started rereading and practising concepts started understanding some stuff that I wouldn't have few months ago started bothering people to check my progress started practising concepts ik and vibecode the ones I don't(trying to…
stage 2.5
A halt in coding wiped my React knowledge
bit of successful practice projects(tutorial based)
mini hackathon(fail)(learnt a lot regarding teamwork, frontend in general and how fullstack teams work)
Somehow can navigate better with the help of some tools(humans too sometimes)
hesitated about engineering(lies. I NEED to be an engineer)
A halt in coding wiped my React knowledge
bit of successful practice projects(tutorial based)
mini hackathon(fail)(learnt a lot regarding teamwork, frontend in general and how fullstack teams work)
Somehow can navigate better with the help of some tools(humans too sometimes)
hesitated about engineering(lies. I NEED to be an engineer)
🔥6
Forwarded from ?
∞∞
"አቦ እሷ ተፍታ ናት!.. ሃጃ የለባትም!.."
ዘና ማለት በሚወድ ቀብራራ ሰው ስም ቸልተኝነቴን ያዳንቃሉ::
"ጣጣ የሌለብሽ ልጅ! ትመቺኛለሽ.."
ለራሴ ብመች ደስ ይለኝ ነበር::
ቀኖች ሲተካኩ በዛው ልክ ይህ አልባሌ ፀባዬ እየተባባሰ .. ከራስ ጋ ለመዋቀስ የተቀመጠው ውስጣዊ ድምፄ ሲበዛ እየተዝናና.. ሰው መሆን እየጠፋብኝ..
መልዓከ ሞት ቢመጣ ትከሻው ለይ እጄን ጥዬ ወሬዬን ምቀድ ይመስለኛል.. እግዜር ለፍርድ በዘረጋው ጉባዔ ፊት ምስቅ.. በጥፊ ተባብዬ በሰከንዶች ምታረቅ..
አይምሮዬ አለቀቀም ለማለት የውሸት እቆጣለው.. ልቤ ህይወቷ አልጠፋም ልል አብዝቼ ጮኃለው.. የበደሉኝ እንዳልበደሉኝ ቢኖሩ.. ያሳዘንኳቸው በቅፅበት ቢረሱልኝ.. በአየር ለይ ብንሳፈፍ.. ባህሩን አቋርጬ ብሮጥ.. ምንም ነገሬ ሚለወጥ አይመስለኝም...
ይህ ስር የሰደደ ግዴለሽነቴን አፍኜ እንደሰዉ ምኖር ልዩ ፍጥረት... ምኔ እንደሞተ እንጃ.. ፈጣሪ ይጠብቅ
"አቦ እሷ ተፍታ ናት!.. ሃጃ የለባትም!.."
ዘና ማለት በሚወድ ቀብራራ ሰው ስም ቸልተኝነቴን ያዳንቃሉ::
"ጣጣ የሌለብሽ ልጅ! ትመቺኛለሽ.."
ለራሴ ብመች ደስ ይለኝ ነበር::
ቀኖች ሲተካኩ በዛው ልክ ይህ አልባሌ ፀባዬ እየተባባሰ .. ከራስ ጋ ለመዋቀስ የተቀመጠው ውስጣዊ ድምፄ ሲበዛ እየተዝናና.. ሰው መሆን እየጠፋብኝ..
መልዓከ ሞት ቢመጣ ትከሻው ለይ እጄን ጥዬ ወሬዬን ምቀድ ይመስለኛል.. እግዜር ለፍርድ በዘረጋው ጉባዔ ፊት ምስቅ.. በጥፊ ተባብዬ በሰከንዶች ምታረቅ..
አይምሮዬ አለቀቀም ለማለት የውሸት እቆጣለው.. ልቤ ህይወቷ አልጠፋም ልል አብዝቼ ጮኃለው.. የበደሉኝ እንዳልበደሉኝ ቢኖሩ.. ያሳዘንኳቸው በቅፅበት ቢረሱልኝ.. በአየር ለይ ብንሳፈፍ.. ባህሩን አቋርጬ ብሮጥ.. ምንም ነገሬ ሚለወጥ አይመስለኝም...
ይህ ስር የሰደደ ግዴለሽነቴን አፍኜ እንደሰዉ ምኖር ልዩ ፍጥረት... ምኔ እንደሞተ እንጃ.. ፈጣሪ ይጠብቅ
🔥2