12 Complete (12ተኛ ጨርሰው የማትሪክ ላልመጣላቸው) – Telegram
12 Complete (12ተኛ ጨርሰው የማትሪክ ላልመጣላቸው)
197 subscribers
7 links
ይህ ቻናል ሃይስኩል (12ተኛ ክፍል) ጨርሰው የማትሪክ ውጤት ላልመጣላቸው እና የአጭር ጊዜ ስልጠና እና የመግቢያ ደረጃ ስራዎችን ለሚፈልጉ ወጣቶች ነው። ስልጠናዎቹ ከጤና ዘርፍ ጋር የተያያዙ ስልጠናዎች ናቸው።
Download Telegram
Channel name was changed to «12 Complete (12ተኛ ጨርሰው የማትሪክ ውጤት ላልመጣላቸው)»
Channel name was changed to «12 Complete (12ተኛ ጨርሰው የማትሪክ ላልመጣላቸው)»
የማትሪክ ፈተና ተፈትነው ላላለፉ ወጣቶችህ በሙሉ።
ለራሳችሁም ለሌሎችም የስራ እድልን መፍጠር ትችላላችሁ! ይህንንም ለማድረግ የተለያዩ ስልጠናዎች ዙሪያ የተዘጋጁትን ውይይቶች ተሳተፉ። ስልጠናዎቹ የተለያዩ ጤና-ነክ ሙያዎች ጋር የተያያዙ ናቸው። በውይይቱ በመሳተፋችሁ ለወደፊት የሚሰጡትን ስልጠናዎች ለመቅረጽ ልዩ እድል ታገኛላችሁ። ከዚህም ተጨማሪ መጠነኛ የውሎ አበል ይከፈላችኋል። አያምልጣችሁ!
ጊዜ:- ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017
ቦታውን ለማወቅ ተመዝገቡ።
ለመመዝገብ ቴሌግራም ቻናላችንን ተቀላቀሉ👉https://news.1rj.ru/str/twelvecomplete
🤔3
12 Complete (12ተኛ ጨርሰው የማትሪክ ላልመጣላቸው) pinned «የማትሪክ ፈተና ተፈትነው ላላለፉ ወጣቶችህ በሙሉ። ለራሳችሁም ለሌሎችም የስራ እድልን መፍጠር ትችላላችሁ! ይህንንም ለማድረግ የተለያዩ ስልጠናዎች ዙሪያ የተዘጋጁትን ውይይቶች ተሳተፉ። ስልጠናዎቹ የተለያዩ ጤና-ነክ ሙያዎች ጋር የተያያዙ ናቸው። በውይይቱ በመሳተፋችሁ ለወደፊት የሚሰጡትን ስልጠናዎች ለመቅረጽ ልዩ እድል ታገኛላችሁ። ከዚህም ተጨማሪ መጠነኛ የውሎ አበል ይከፈላችኋል። አያምልጣችሁ! ጊዜ:- ቅዳሜ…»
Dear All,

Thank you for joining the group. Please share it with your network, as we need up to 100 participants.
ውድ የቻናላችን ተመዝጋቢዎች፡
ወደ ቻናላችን ስለመጣችሁ ከልብ እናመሰግናለን!
********
ኢልቬት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ማትሪክ ፈተና ወስደው ውጤት ላልመጣላቸው ተማሪዎች በአጭር ጊዜ ስልጠና ብቁ በማድረግ ስራ የሚያገኙበትን እድል ለማመቻቸት የሚረዳ ስልጠና በማዘጋጀት ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው።
********
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ እናንተ ወጣቶች ያላችሁን ፍላጎት ለመረዳት ይህ የምክክር መድረክ የተዘጋጀ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የምትኖሩ እና በ2016 ዓ.ም ፈተና ወስዳችሁ ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ሁላችሁም ተጋብዛችሗል።
********
የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን ቅድሚያ እንሰጣለን!
ባለው ጥቂት ቦታ ቀድመው ይመዝገቡ!
********
ለተሳታፊዎች የትራንስፖርት መጠነኛ አበል ተዘጋጅቷል!
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ!

https://fs11.formsite.com/r6CwZm/msab06jkzw/index
********
ብዙ ተማሪዎችን በመድረስ ጠቃሚ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ይረዳን ዘን ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ እና ለሚያውቋቸው ሁሉ ያካፍሉ።
የበለጠ እንድንደርስ!
ውድ የቻናላችን ተመዝጋቢዎች፡
ወደ ቻናላችን ስለመጣችሁ ከልብ እናመሰግናለን!
****
ኢልቬት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ማትሪክ ፈተና ወስደው ውጤት ላልመጣላቸው ተማሪዎች በአጭር ጊዜ ስልጠና ብቁ በማድረግ ስራ የሚያገኙበትን እድል ለማመቻቸት የሚረዳ ስልጠና በማዘጋጀት ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው።
****
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ እናንተ ወጣቶች ያላችሁን ፍላጎት ለመረዳት ይህ የምክክር መድረክ የተዘጋጀ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የምትኖሩ እና በ2016 ዓ.ም ፈተና ወስዳችሁ ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ሁላችሁም ተጋብዛችሗል።
****
የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን ቅድሚያ እንሰጣለን!
ባለው ጥቂት ቦታ ቀድመው ይመዝገቡ!
****
ለተሳታፊዎች የትራንስፖርት መጠነኛ አበል ተዘጋጅቷል!
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ!

https://fs11.formsite.com/r6CwZm/msab06jkzw/index
****
ብዙ ተማሪዎችን በመድረስ ጠቃሚ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ይረዳን ዘን ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ እና ለሚያውቋቸው ሁሉ ያካፍሉ።
የበለጠ እንድንደርስ!
👍41
ውድ የቻናላችን ተመዝጋቢዎች፡
ወደ ቻናላችን ስለመጣችሁ ከልብ እናመሰግናለን!
****
ኢልቬት የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ማትሪክ ፈተና ወስደው ውጤት ላልመጣላቸው ተማሪዎች በአጭር ጊዜ ስልጠና ብቁ በማድረግ ስራ የሚያገኙበትን እድል ለማመቻቸት የሚረዳ ስልጠና በማዘጋጀት ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው።
****
ይህንንም አላማ ከግብ ለማድረስ እናንተ ወጣቶች ያላችሁን ፍላጎት ለመረዳት ይህ የምክክር መድረክ የተዘጋጀ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የምትኖሩ እና በ2016 ዓ.ም ፈተና ወስዳችሁ ውጤት ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ሁላችሁም ተጋብዛችሗል።
****
የመጀመሪያ ተመዝጋቢዎችን ቅድሚያ እንሰጣለን!
ባለው ጥቂት ቦታ ቀድመው ይመዝገቡ!
****
ለተሳታፊዎች የትራንስፖርት መጠነኛ አበል ተዘጋጅቷል!
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ!

https://fs11.formsite.com/r6CwZm/msab06jkzw/index
****
ብዙ ተማሪዎችን በመድረስ ጠቃሚ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ይረዳን ዘን ይህንን መልእክት ለጓደኞችዎ እና ለሚያውቋቸው ሁሉ ያካፍሉ።
የበለጠ እንድንደርስ!
1
ውድ የኢሊቬት ውይይት ተመዝጋቢ!
ስለተመዘገቡ ከልብ እያመሰገንን ለውይይት የተመደቡት ቡድን የሚገኝበት ሰዓት፣ ቀን እና ቦታ የሚከተለው ይሆናል!
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት
ቀን፡ ቅዳሜ ጥቅምት 2፣ 2024
ቦታ፡ ከቦሌ መድሀኒያለም ወደ 22 በሚወስደው መንገድ በሚገኘው ኤጂ ግሬስ ህንፃ ስምንተኛ ፎቅ
https://maps.app.goo.gl/SBVT21Qm6hS1yASA9
👍5
መሳተፍዎን ያረጋግጡ
Anonymous Poll
87%
አዎ
13%
አይ
👍12
ውድ ተመዝጋቢዎች!
ለነገው ፕሮግራም ለመምጣት ላረጋገጣችሁልን ሁሉ ከልብ እያመሰገንን የነገ ውይይታችን ከጠዋቱ 3፡00 የሚጀምር ሲሆን፣ ቅድሚያ ለሚመጡት 50 ተሳታፊዎች ለውይይቱ ቅድሚያ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን። ዘግይተው ለሚመጡ ተሳታፊዎች በመጣችሁበት ሰዓት ማስተናገድ ካልቻልን ወደ ከሰዓት የምንገፋ መሆኑን በቅድሚያ ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
ለበለጠ መረጃ
፡ 0916461346
፡0911978162
ያስተውሉ፡ ቦታ ከቦሌ መድሀኒያለም ወደ 22 በሚወስደው መንገድ ኤጂ ግሬስ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ
፡ ጉግል ማፕ ለምትጠቀሙ
https://maps.app.goo.gl/SBVT21Qm6hS1yASA9
👍5
ውድ ተመዝጋቢዎ ውይይታችን ከጠዋቱ 3፡00 የጀመ ሲሆን፣ ዘግይተው ለሚመጡ ተሳታፊዎች በመጣችሁበት ሰዓት ማስተናገድ ካልቻልን ወደ ከሰዓት የምንገፋ መሆኑን በቅድሚያ ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
ለበለጠ መረጃ
፡ 0916461346
ያስተውሉ፡ ቦታ ከቦሌ መድሀኒያለም ወደ 22 በሚወስደው መንገድ ኤጂ ግሬስ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ
፡ ጉግል ማፕ ለምትጠቀሙ
https://maps.app.goo.gl/SBVT21Qm6hS1yASA9