Advanced Freshman – Telegram
Advanced Freshman
27.4K subscribers
650 photos
9 videos
59 files
206 links
🔔ይህ ቻናል freshman ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ እና በዉስጡ የተለያዩ የዩንቨርስቲ መረጃዎችን, አጋዥ መፅሐፍቶች, ቲቶሪያል, mid እና final ፈተናዎችን ሚያዘጋጅ እና ተማሪዎች ወደ ሚፈልጉበት ዲፓርትመንት እንዲገቡ ሚያግዝ ነው ::

📩Owner:- @Bekijum
Download Telegram
#Tigray_National_Exam

በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ይጀምራል፡፡

ፈተናው በክልሉ በሁለት ዙር ከሐምሌ 2-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡

የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 2-5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ከ31 ሺህ በላይ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዚህ ዙር ለፈተና እንደሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ ተፈታኞች በአጠቃላይ የፈተና ዲሲፕሊን ዙሪያ ገለፃ በተቋማቱ ተደርጎላቸዋል፡፡

በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በጠዋቱ መርሐግብር እንግሊዝኛ፤ በከሰዓት መርሐግብር ሒሳብ ፈተና የሚሰጥ ይሆናል፡፡፡

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍232🔥2👏2
Forwarded from crypto head
🔸Kind of paragraph 📖

1️⃣ Expository paragraph

The purposes of an expository paragraph are:

To instructor teach readers about something, and to change or add to the knowledge or attitude of the readers
To explain processes and give directions
To explain a new idea or a method of doing something

2️⃣ Narrative paragraph

The purpose of a narrative paragraph are:

Telling a story
A History text about historical events
A letter you write to your friend about your journey

3️⃣ Denoscriptive paragraph

The purpose of this Denoscriptive paragraph is:

To show the reader what someone or something looks like
To create pictures in the reader's mind

4️⃣ Persuasive(argumentative) paragraph

The purpose of this study is:

For Advertisement
To convince or persuade


Share
✔️
@Top_English_learners 💠
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍27🥰6🙏52🔥2👌2😱1
የ12ኛ ክፍል ተፈታኙ የኃይማኖት አባት

ነገ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም መሠጠት የሚጀምረውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመውሰድ በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ከተገኙ ተፈታኞች መካከል የኃይማኖት አባት የሆኑት አባ ተ/ወልድ ወ/ጻዲቅ ይገኙበታል።

አባ ተ/ወልድ በ1962 ዓ.ም ነበር ትምህርታቸውን ከ8ኛ ክፍል ያቋረጡት። "ሞራልና ፍላጎት ካለ ከትምህርት ምንም ሊገድበኝ የሚችል ነገር የለም" በማለት ያቋረጡትን ትምህርት በመቀጠል፥ ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ይወስዳሉ።

"ጊዜው የቴክኖሎጂ ነው፥ የትኛውም የሥራ መስክ በትምህርት ካልተደገፈ ሙሉና የተሳካ ሊሆን አይችልም" ይላሉ አባ ተ/ወልድ።

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናውን በማለፍ ወደፊት አቅማቸው እስከፈቀደ ድረስ ትምህርታቸውን ለመቀጠል ቁርጠኝነት እንዳለቸው አባ ተ/ወልድ ይገልፃሉ።
#SalaleUniversity

Big respect 🫡

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🫡94👏38👍24🥰17❤‍🔥9🤯9🙏9🤩4
🖊 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡

ሀገር አቀፍ ፈተናው በመዲናዋ በወረቀት እና በኦላይን በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡

በአዲስ አበባ ፈተናው የሚሰጥባቸው የፈተና ጣቢያዎች፦

➭ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (6 ኪሎ፣ 5 ኪሎ፣ 4 ኪሎ እና ኤፍቢኢ ግቢዎች)
➭ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
➭ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
➭ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
➭ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት
➭ አብሮህት ቤተ-መጻሕፍት
➭ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍17🙈5🆒2🔥1
#️⃣አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አርሲ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በደህንነት ካሜራ (CCTV)🎥 በመታገዝ እየሰጡ ይገኛል።

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙉51👍17😱12🔥5❤‍🔥3🙏1🆒1
የፈተና ሳይኮሎጂ💡
#reposted


🔨 የ 4 ዓመት ልፋትህን የሚወስነው የ 2 ሰዓት ፈተና ነው። ፈተና ክፍል ስትሆን የምታደርገው ነገር የማትሪክ ውጤትህን ይወስነዋል።

🔻ፈተና ክፍል ከደነገጥክ የምታቀው ሁሉ ይጠፋብሀል፤ ቀላል ጥያቄ ሳይቀር መመለስ አትችልም፤ የብዙ ተማሪዎች ችግር ነው።

💻ፈተና ክፍል ስትሆን ራስህን ካረጋጋህ ግን በConfidence የምትችለውን ሁሉ ትሰራለህ፣ ከዛ ጥሩ ውጤት ታመጣለህ፤ አየህ ፈተና የሳይኮሎጂ ጨዋታ ነው።

መልካም ዕድል
❤️

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍116🥰8🫡7🤝3❤‍🔥1
#National_Exam

🖊 አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሁለተኛ ቀን ፈተናዎች ዛሬ ይሰጣሉ፡፡

በጠዋቱ መርሐግብር የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ፈተና የሚሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት የጂኦግራፊ ትምህርት ፈተና ይሰጣል፡፡

የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና እስከ ነገ ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።

ምስል፦ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14😱9🙉4🔥2🏆2
💻የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሦስተኛ ቀን ፈተናዎች ዛሬ በወረቀትና በኦንላይን እየተሰጠ ይገኛል።

በጠዋቱ መርሐግብር ከ3:00–5:30 የታሪክ ፈተና የሚሰጠ ሲሆን፤ ከሰዓት በኋላ ባለው የጊዜ ሰሌዳ ከ9፡00–11:30 የኢኮኖሚክስ  ትምህርት ፈተና ይሰጣል፡፡

የመጀመሪያው ዙር የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሃ ግብር
#ዛሬ ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም መቋጫውን ያገኘል።

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል።

ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ ከ 9-11/ 2016 ዓ/ም በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።

📷 ፎቶ፡WSU

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍33🔥5🙈5🙏3👌3🤩1
Natural ተማሪዎች ለኢንትራንስ ዝግጁ 🥰
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🫡172👍45🙈42😢31💔27💯18😎8❤‍🔥7🏆7🔥4🆒4
#National_Exam

💻ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡

የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡

🔻የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።

💻ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።

JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙈21👍11👏8😱65🔥1