#EAES
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻን ይፋ አድርጓል፡፡
በድጋሜ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞች በራሳቸው የሚመዘገቡበት አድራሻን ይፋ አድርጓል፡፡
በድጋሜ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች https://register.eaes.et/Online በመጠቀም በበየነ-መረብ መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍28❤4👏3
#RayaUniversity
በ2017 ዓ.ም ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት እና ትራንስክሪፕት ከማይመለስ ኮፒ ጋር እንዲሁም ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ መያዝ ይኖርናችኋል ተብሏል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም ራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥር 15 እና 16 /2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት እና ትራንስክሪፕት ከማይመለስ ኮፒ ጋር እንዲሁም ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ መያዝ ይኖርናችኋል ተብሏል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23❤7🥰3
የSenior ተማሪዎች ምክር ጤና ዲፓርትመንት መግባት ለምትፈልጉ ተማሪዎች
➕ ጤና የምትፈልጉ ማለትም Medicine, pharmacy, Anesthesia, Veterinary medicine, Dentist, Optometry እና አሁን ያልጠቀስኳቸውን የጤና Fieldoch መግባት የምትፈልጉ ልጆች
1️⃣ ኛ ውጤት መስቀል አለባቹ
#️⃣ ውጤት በተለይ ደግሞ ጤና ለመግባት ፍላጎት ያላቹ ልጆች የ First semester ውጤታቹ አሪፍ ሊሆን ይገባል ብቻ ባጭሩ ጤናን ካለ ውጤት ማግኘት ይከብዳል አሁን ላይ ባለው ሁኔታ እንደውም ሁሉም ግቢዎች ከነርስ ጀምሮ እስከ Medicine ድረስ ከፍተኛ ውጤት ይጠይቃሉ ውጤቱም በትንሹ 3.2 በላይ ሊሆን ይችላል Medicine እና ሌሎች የሚፈለጉ ዲፖርትመንቶች ደግሞ የሚጠይቁት ውጤት 3.8 በላይ ሊሆን ይችላል ይሄ ግቢ ከገባቹ በኃላ የምትሰሩት ውጤት ብቻ ነው የ Entrance ውጤታቹ ብዙም ላይረዳቹ ይችላል ቢበዛ ከ 30% ቢይዙት ነው አንዳንድ ግቢዎች ደግሞ እንደውም ላይዙትም ይችላሉ ስለዚህ ጤናን የምትፈልጉ ልጆች ካሁኑ ውጤት መስራት እንዳለባቹ አውቃቹ ትኩረታቹን ትምህርታቹ ላይ ብቻ አድርጉ፤ ይሄን ስንል ደግሞ ተጨናነቁ ማለታችን እንዳልሆነ መቼም ትረዱናላቹ::
🥈 ኛ በደንብ አስቡበት
#️⃣ ለምን ጤና መግባት ፈለጋቹ ቤተሰብ ስላላቹ ነው ወይስ ጥሩ ገንዘብ አገኝበታለሁ ብላቹ ?? ይሄ ጉዳይ በደንብ ሊታሰብበት ይገባል ያው እንደምታውቁት ከሌሎቹ ፊልዶች አንፃር የጤና ፊልድ ጥረት የሚፈልጉና ብዙ ረዘም ያለ ጊዜ የሚውስዱ ስለሆኑ በግለትና በስሜት እንድትመርጧቸው አይመከርም ምክንያቱም በኃላ ላይ ፍላጎትና ጥረት ከሌላቹ ማማረራቹ አይቀርም ከባሰባቹ ደግሞ ትምህርቱን ጥሎ መውጣትም አለ::
🥉 ኛ ማንንም አትስሙ
#️⃣
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በጤና ዠርፍ እየተማሩ ያሉ ልጆች እነርሱ ካሳለፋቸው ነገሮች አንፃር በይበልጥ በ 3 ነገሮች ትኩረት እንድታደርጉ ይመክሯቿል
አንዳንድ ለጤና ፍላጎት የሌላቸው እና ውጤት መስራት የማይችሉ ጀለሶቻቹ እነርሱ ጤና መግባት ስለማይችሉ ብቻ እናንተ የምትፈልጉትን ጤና የተለያዩ የወረዱ ሀሳቦችን እያነሱ ፍላጎታቹን ሊያጣጥሉባቹ ይችላል ስለዚህ be Wise 😎 አትስሟቸው።ይቀጥላል ...JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍70❤12🫡9🥰6🤗5😱3🔥1👏1
ፈተና ከመድረሱ በፊት ቀደም ብሎ የሚያነብ ተማሪ በፈተና ሰሞን ከሚመጡ ተላላፊና ከማይተላለፉ መጥፎ moods (መጨናነቅ , tension፣ የምፈልገውን ድፓርትመንት ያለማግኘት ስጋት እና ከመባረር ስጋት ) እራሱን በቀላሉ መከላከል ይችላል ።
ቀድሞ መዘጋጀት ብልህነት ነው!!!
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍91🙏13❤8💯6🤗6🙈4🥰3👏1
Forwarded from Campus materials
MaddaWalabuUniversity
#የጥሪ_ማስታወቂያ
በ2017 ዓ.ም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የሪሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎች በሙሉ፡፡
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የተመደቡ የሪሜዲያል (የአቅም _ ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎችን የሚቀበልበት የመግቢያ ቀን ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሰው ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ዋና ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ጥሪ እያደረገ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን አሳውቋል፡፡
JOIN:@Remedial2017batch⭐️
#የጥሪ_ማስታወቂያ
በ2017 ዓ.ም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የሪሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎች በሙሉ፡፡
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የተመደቡ የሪሜዲያል (የአቅም _ ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎችን የሚቀበልበት የመግቢያ ቀን ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሰው ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ዋና ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ጥሪ እያደረገ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ወይም ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን አሳውቋል፡፡
JOIN:@Remedial2017batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍30😱7❤5🥰3
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በ2017 ዓ.ም ወደ ተቋሙ አዲስ የተመደቡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23 2017 ዓ.ም እንዲሆን ወስኗል፡፡
©️Tikvah
JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️
©️Tikvah
JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23❤4🥰2😱2
HAPPY NEW YEAR 🚩 2️⃣ 0️⃣ 2️⃣ 5️⃣
Here's to another year of success together.🍸
Here's to another year of success together.
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🎉126👍25🥰20🔥6🏆6
Advanced Freshman
የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በ2017 ዓ.ም ወደ ተቋሙ አዲስ የተመደቡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23 2017 ዓ.ም እንዲሆን ወስኗል፡፡ ©️Tikvah JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️
#AssosaUniversity
በ2017 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ወደ ተቋሙ የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
- ከ8-12ኛ ክፍል ሰርፍትኬት እና ትራንስክፕሪት ዋናውና ኮፒው፣
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ወደ ተቋሙ የመግቢያ ጊዜ ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
- ከ8-12ኛ ክፍል ሰርፍትኬት እና ትራንስክፕሪት ዋናውና ኮፒው፣
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14🎄12❤3🥰2👏2
#WoldiaUniversity
በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14❤5🥰2😱1
#MekdelaAmbaUniversity
በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 13-15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዋናው ግቢ ቱሉ አውሊያ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 13-15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዋናው ግቢ ቱሉ አውሊያ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11🏆3❤1
ምን ያህሎቻቹ ናችሁ COC examኦችን እየፈለጋችሁ ያላችሁ❓
Law, medicine, pharmacy....
ብዙ ተማሪ ሚፈልግ ከሆነ በPDF አርገን የተለያዩ ግቢ ፈተናዎችን post እናረግላቿለን✅
እስቲ ሚፈልግ👍❤️
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Law, medicine, pharmacy....
ብዙ ተማሪ ሚፈልግ ከሆነ በPDF አርገን የተለያዩ ግቢ ፈተናዎችን post እናረግላቿለን
እስቲ ሚፈልግ👍❤️
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍235❤14🔥10🥰4🙏3🎄3
medicine coc.pdf
1.2 MB
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍18❤3🥰2
💎SAMPLE COC EXAM FOR MEDICINE ENTRANCE.pdf
952.3 KB
💎SAMPLE COC EXAM FOR MEDICINE ENTRANCE ከነ መልሱ
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ስሯቸው
🌐 Like👍 Share 📱📲
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ስሯቸው
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14❤2🔥2🥰2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍6❤3🥰2
Arsi coc 2. (1).pdf
436.7 KB
Arsi coc exam 2015
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11👏3🥰2❤1🔥1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7🥰4👍3🔥2
jimma coc exam contents.pdf
99.2 KB
In Jimma University like of other Universities as the criteria to Join School of Medicine,Dental Medicine, Pharmacy and Vet.Medicine qualified students should take CoC exam and the final result is calculated as
Entrance(EUEE) 20%
CGPA........50%
Coc...........30%
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍38❤4🔥3🙏2
#SamaraUniversity
በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥር 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ጥር 15 እና 16/2017 ዓ.ም የሚከናወን ሲሆን፤ ትምህርት ጥር 19/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሠርቲፊኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥር 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ጥር 15 እና 16/2017 ዓ.ም የሚከናወን ሲሆን፤ ትምህርት ጥር 19/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሠርቲፊኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍22😇4❤3🥰2👏1