#WoldiaUniversity
በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 19 እና 20/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ የሌሊት አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የመማር ማስተማር ሥራ ጥር 22/2017 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14❤5🥰2😱1
#MekdelaAmbaUniversity
በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 13-15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዋናው ግቢ ቱሉ አውሊያ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 13-15/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
በዋናው ግቢ ቱሉ አውሊያ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11🏆3❤1
ምን ያህሎቻቹ ናችሁ COC examኦችን እየፈለጋችሁ ያላችሁ❓
Law, medicine, pharmacy....
ብዙ ተማሪ ሚፈልግ ከሆነ በPDF አርገን የተለያዩ ግቢ ፈተናዎችን post እናረግላቿለን✅
እስቲ ሚፈልግ👍❤️
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
Law, medicine, pharmacy....
ብዙ ተማሪ ሚፈልግ ከሆነ በPDF አርገን የተለያዩ ግቢ ፈተናዎችን post እናረግላቿለን
እስቲ ሚፈልግ👍❤️
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍235❤14🔥10🥰4🙏3🎄3
medicine coc.pdf
1.2 MB
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍18❤3🥰2
💎SAMPLE COC EXAM FOR MEDICINE ENTRANCE.pdf
952.3 KB
💎SAMPLE COC EXAM FOR MEDICINE ENTRANCE ከነ መልሱ
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ስሯቸው
🌐 Like👍 Share 📱📲
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
⚠️እነኚን ጥያቄዎች ስሯቸው
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14❤2🔥2🥰2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍6❤3🥰2
Arsi coc 2. (1).pdf
436.7 KB
Arsi coc exam 2015
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍11👏3🥰2❤1🔥1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7🥰4👍3🔥2
jimma coc exam contents.pdf
99.2 KB
In Jimma University like of other Universities as the criteria to Join School of Medicine,Dental Medicine, Pharmacy and Vet.Medicine qualified students should take CoC exam and the final result is calculated as
Entrance(EUEE) 20%
CGPA........50%
Coc...........30%
𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍38❤4🔥3🙏2
#SamaraUniversity
በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥር 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ጥር 15 እና 16/2017 ዓ.ም የሚከናወን ሲሆን፤ ትምህርት ጥር 19/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሠርቲፊኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥር 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ምዝገባ ጥር 15 እና 16/2017 ዓ.ም የሚከናወን ሲሆን፤ ትምህርት ጥር 19/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሠርቲፊኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍22😇4❤3🥰2👏1
#JinkaUniversity
በ2017 ዓ.ም በአቅም ማካካሻ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥር 13 እና 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ጥር 15/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች እንዲሁም ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም በአቅም ማካካሻ (ሪሚዲያል) ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥር 13 እና 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ጥር 15/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች እንዲሁም ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍17❤3🥰3
ምንድነው ሞቅ ሞቅ አርጉት እንጂ ነገ እኮ በዓል ነዉ😁
ግቢ ያላችሁም Therefore አለ🥹ወደ ቤት የተመለሳችሁ ግን ቢያንስ ስትመለሱ በምሳቃ እየተባላችሁ ነዉ😉😄
እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ🥰
በዓልን የት ነዉ ምታሳልፉት🙂
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
ግቢ ያላችሁም Therefore አለ🥹ወደ ቤት የተመለሳችሁ ግን ቢያንስ ስትመለሱ በምሳቃ እየተባላችሁ ነዉ😉😄
እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ🥰
በዓልን የት ነዉ ምታሳልፉት🙂
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
2❤70👍25🎄12😁9🤗7🎅4🔥3🙉2
#ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች
እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን🙏
🎄 🎄 🎄 🔥 👋 🧑💻 🎄 🎄 🎄
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN🎅
እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
2❤🔥31👍19❤13🎅6🥰3🎄3🙏2⚡1🙉1
#DebarkUniversity
በ2017ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 29 እና 30/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በቅጣት ምዝገባ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ብቻ፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ስርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ትምህርት የካቲት 3/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 29 እና 30/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
በቅጣት ምዝገባ የካቲት 1/2017 ዓ.ም ብቻ፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ስርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ትምህርት የካቲት 3/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍24🙉9❤3🔥3🥰3
#SalaleUniversity
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም እንደሚካሔድ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 28 እና 29/2017 ዓ.ም እንደሚካሔድ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ጀኔራል ታደሰ ብሩ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23❤6🥰4🫡4🙉4🔥1
#AmboUniversity
የተማሪዎች ጥር ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች
በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነዉ ጥር29-30/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
የተማሪዎች ጥር ማስታወቂያ
በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አጠናቃችሁ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች
በ2017 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን አዲስ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነዉ ጥር29-30/2017 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እንገልፃለን፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍20❤3🥰2🔥1💯1
#WerabeUniversity
በ2017 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥር 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
በ2017 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥር 21 እና 22/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍20👏17❤6🙉2
#WolkiteUniversity
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 26 እና 27/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ጥር 28/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 26 እና 27/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ትምህርት ጥር 28/2017 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ መሰናዶ ያጠናቀቃችሁበትን ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ 3×4 የሆነ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍62❤6🔥6🥰6🙉2