📌የአዲስ ለገሰ ማስታወሻ ኮንሰርት ዛሬ ይካሄዳል
ድምጻዊ አዲስ ለገሠ "ማስታወሻ" የተሰኘ የሙዚቃ አልበሙን ለአድማጮች ካደረሰ በኃላ ዛሬ የመጀመሪያ የሙዚቃ ዝግጅቱ ያቀርባል።
ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በሚካሄደው በዚህ ሙዚቃ ዝግጅት ከአዲስ ለገሰ በተጨማሪም መሳይ ተፈራ ካሣና ተዓምር ግዛው የሙዚቃ ዝግጅታቸውን ያቀረቡበት ተብሏል።
ካዛንቺስ የሚገኘው ኢንተርሌግዤሪ ሆቴል የማስታወሻ የሙዚቃ ድግስ የሚቀርብበት ቦታ ነው።
አዲስ ለገስ ከዚህ የሙዚቃ ድግስ መልስ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ የተለያዩ የሙዚቃ መሰናዶዎችን እንደሚያዘጋጅም ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ድምጻዊ አዲስ ለገሠ "ማስታወሻ" የተሰኘ የሙዚቃ አልበሙን ለአድማጮች ካደረሰ በኃላ ዛሬ የመጀመሪያ የሙዚቃ ዝግጅቱ ያቀርባል።
ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በሚካሄደው በዚህ ሙዚቃ ዝግጅት ከአዲስ ለገሰ በተጨማሪም መሳይ ተፈራ ካሣና ተዓምር ግዛው የሙዚቃ ዝግጅታቸውን ያቀረቡበት ተብሏል።
ካዛንቺስ የሚገኘው ኢንተርሌግዤሪ ሆቴል የማስታወሻ የሙዚቃ ድግስ የሚቀርብበት ቦታ ነው።
አዲስ ለገስ ከዚህ የሙዚቃ ድግስ መልስ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ የተለያዩ የሙዚቃ መሰናዶዎችን እንደሚያዘጋጅም ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤1👍1
📌ዘሪቱ ከበደ ማብራሪያ ልትሰጥ ነው
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ውስጥ በድምጻዊነቷ እንዲሁም በግጥምና ዜማ፣ በትወና ችሎታዋ ከፍተኛ ስምን ያተረፈችውና በኋላም ሙሉ ጊዜዋን ለመንፈሳዊ አገልግሎት በመስጠት ወደ ዝማሬ ዓለም የገባችው አርቲስት ዘሪቱ ከበደ "ከልጅነት እስከ ልጁነት" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው መጽሐፍ ጽፋ በቅርቡ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
በግል ታሪኳ ላይ የሚያጠነጥነው ይህ መጽሐፏ በርካታ አነጋጋሪ ጉዳዮችን በውስጡ ይዟል።
ከሰሞኑም የመጽሐፏ ጉዳይ በሁለት ጉራ ከፍሎ ሲያወያይ፣ ሲያከራከርም ተመልክተናል።
አርቲስት ዘሪቱ ከበደ በዚህ መጽሐፏ ዙሪያ ማብራሪያ ለመስጠት ዛሬ ቀጠሮ ይዛለች።
ይህ ቀጠሮ በነገረ መጽሃፍት አዘጋጆች በኩል የተሰናዶ ሲሆን ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ቀበና በሚገኘው Fss አዳራሽ ውስጥም ይከናወናልም ተብሏል።
የዝግጅቱ አቅራቢና አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ እንደሆነም ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ውስጥ በድምጻዊነቷ እንዲሁም በግጥምና ዜማ፣ በትወና ችሎታዋ ከፍተኛ ስምን ያተረፈችውና በኋላም ሙሉ ጊዜዋን ለመንፈሳዊ አገልግሎት በመስጠት ወደ ዝማሬ ዓለም የገባችው አርቲስት ዘሪቱ ከበደ "ከልጅነት እስከ ልጁነት" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው መጽሐፍ ጽፋ በቅርቡ ለንባብ ማብቃቷ ይታወሳል።
በግል ታሪኳ ላይ የሚያጠነጥነው ይህ መጽሐፏ በርካታ አነጋጋሪ ጉዳዮችን በውስጡ ይዟል።
ከሰሞኑም የመጽሐፏ ጉዳይ በሁለት ጉራ ከፍሎ ሲያወያይ፣ ሲያከራከርም ተመልክተናል።
አርቲስት ዘሪቱ ከበደ በዚህ መጽሐፏ ዙሪያ ማብራሪያ ለመስጠት ዛሬ ቀጠሮ ይዛለች።
ይህ ቀጠሮ በነገረ መጽሃፍት አዘጋጆች በኩል የተሰናዶ ሲሆን ቅዳሜ ጥቅምት 29 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ቀበና በሚገኘው Fss አዳራሽ ውስጥም ይከናወናልም ተብሏል።
የዝግጅቱ አቅራቢና አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ እንደሆነም ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤18👎3
📌የዳዊት መለሰ አልበም የሚለቀቅበት ቀን ታወቀ
ድምጻዊ ዳዊት መለሰ የመጨረሻ አልበሙን በ1995 ዓ.ም ለአድማጮች ያቀረበ ሲሆን ለዓመታት ተጨማሪ አልበም ሳይሰራ ቆይቷል።
ከሰሞኑም ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አዲስ አልበሙን እንዳጠናቀቀ እንዲሁም የሚለቀቅበት ቀን እንደተቆረጠለትም ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ከሁለት አስርት ዓመታት በኃላ ለአድማጮች የሚቀረበው አልበም "ምስጢር" የተሰኘ ርዕስ ተሰጥቷል።
ከቀናትም በፊት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የአልበም ማድመጫ ሥነሥርዓት ተከናውኗል።
ከአልበም ማድመጫ ሥነሥርዓት በኃላም ድምጻዊው በማህበራዊ ትስስርና ገፁ" ሚስጢር የተሰኘውን መጪውን አልበሜን በማካፈል ክብር አግኝቻለሁ።ሚስጢር የዘፈን ስብስብ ብቻ አይደለም። ታሪክ ነው። በመሥራት ላይ 20 ዓመታት ያለፈው። ለሁላችሁም በጣም በቅርቡ እስከ ማካፍላችሁ አጅግ ጓጉቻለሁ" ሲል ጽፏል።
ይህ የዳዊት መለሰ አልበም የፊታችን...
ቀኑን ለማወቅ ተጨማሪውን ያንብቡ: https://url-shortener.me/92H2
ድምጻዊ ዳዊት መለሰ የመጨረሻ አልበሙን በ1995 ዓ.ም ለአድማጮች ያቀረበ ሲሆን ለዓመታት ተጨማሪ አልበም ሳይሰራ ቆይቷል።
ከሰሞኑም ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አዲስ አልበሙን እንዳጠናቀቀ እንዲሁም የሚለቀቅበት ቀን እንደተቆረጠለትም ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህ ከሁለት አስርት ዓመታት በኃላ ለአድማጮች የሚቀረበው አልበም "ምስጢር" የተሰኘ ርዕስ ተሰጥቷል።
ከቀናትም በፊት ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የአልበም ማድመጫ ሥነሥርዓት ተከናውኗል።
ከአልበም ማድመጫ ሥነሥርዓት በኃላም ድምጻዊው በማህበራዊ ትስስርና ገፁ" ሚስጢር የተሰኘውን መጪውን አልበሜን በማካፈል ክብር አግኝቻለሁ።ሚስጢር የዘፈን ስብስብ ብቻ አይደለም። ታሪክ ነው። በመሥራት ላይ 20 ዓመታት ያለፈው። ለሁላችሁም በጣም በቅርቡ እስከ ማካፍላችሁ አጅግ ጓጉቻለሁ" ሲል ጽፏል።
ይህ የዳዊት መለሰ አልበም የፊታችን...
ቀኑን ለማወቅ ተጨማሪውን ያንብቡ: https://url-shortener.me/92H2
❤15
📌ጌትነት እንየው የመኪና ሽልማት ተበረከተለት !
ሁለገቡ ከያኒ ጌትነት እንየው ከሐበሻ ቢራ የBYD መኪና ሽልማት ተበርክቶለታል።
በተጨማሪም ከአቢሲኒያ ባንክ የአምስት ሚሊዮን ብር ስጦታ እነሆ በረከት ተብሏል።
ይህ ሽልማት የተበረከተለት ጌትነት እንየው በኪነጥበቡ ላሳለፋቸው 43 ዓመታት እና ለ68ኛ ዓመት የልደት በዓሉ እውቅና ለመስጠት በተዘጋጀው መርሃግብር ላይ ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሁለገቡ ከያኒ ጌትነት እንየው ከሐበሻ ቢራ የBYD መኪና ሽልማት ተበርክቶለታል።
በተጨማሪም ከአቢሲኒያ ባንክ የአምስት ሚሊዮን ብር ስጦታ እነሆ በረከት ተብሏል።
ይህ ሽልማት የተበረከተለት ጌትነት እንየው በኪነጥበቡ ላሳለፋቸው 43 ዓመታት እና ለ68ኛ ዓመት የልደት በዓሉ እውቅና ለመስጠት በተዘጋጀው መርሃግብር ላይ ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤44👍24👏5
📌ኮሜዲያን ደረጀ ሀይሌ ተሸለመ
ኮሜዲያን ደረጀ ሀይሌ መቶ ሺህ ብር፣ካባ ዋንጫና ሰአት ተሸለመ።
ዛሬ ማምሻውን በእቴጌ ፊልም ኘሮዳክሽን ተዘጋጅቶ የቀረበው የመዝሙረ ዳዊት አዲስ ሮማንስ ኮሜዲ ፊልም "በቃ ፍቅር" የተሰኘ ፊልም በአዲሱ ህጻናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤት ተመርቋል።
በዚህ የፊልም ምረቃ ላይ በፊልሙ ተዋናይ ለሆነው ታላቁ ኮሜዲ ደረጀ ሀይሌ የክብር ካባ፣ ዋንጫ እንዲሁም ከቴምር ፕሮፖርቲስ የአንድ መቶ ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል ።በተጨማሪ ደረጀ ሀይሌ አይዛክ ሰዓት ተሸልሟል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ኮሜዲያን ደረጀ ሀይሌ መቶ ሺህ ብር፣ካባ ዋንጫና ሰአት ተሸለመ።
ዛሬ ማምሻውን በእቴጌ ፊልም ኘሮዳክሽን ተዘጋጅቶ የቀረበው የመዝሙረ ዳዊት አዲስ ሮማንስ ኮሜዲ ፊልም "በቃ ፍቅር" የተሰኘ ፊልም በአዲሱ ህጻናት እና ወጣቶች ቴአትር ቤት ተመርቋል።
በዚህ የፊልም ምረቃ ላይ በፊልሙ ተዋናይ ለሆነው ታላቁ ኮሜዲ ደረጀ ሀይሌ የክብር ካባ፣ ዋንጫ እንዲሁም ከቴምር ፕሮፖርቲስ የአንድ መቶ ሺህ ብር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል ።በተጨማሪ ደረጀ ሀይሌ አይዛክ ሰዓት ተሸልሟል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤25👍6
📌ዶ/ር አንተነህ ፀጋዬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የሥነ ተግባቦት መምህር የሆኑት አንተነህ ፀጋዬ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በዩኒቨርሲቲው ለበርካታ ዓመታት በማስተማር እና በምርምር ሥራዎች ያገለገሉት ዶ/ር አንተነህ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ኅዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ጀርመንን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት እና በአሜሪካ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ዕውቀት የቀሰሙት ዶ/ር አንተነህ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በብሔራዊ ጥቅም እና አጀንዳ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ትንታኔዎችን በመስጠት ይታወቃሉ።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የሥነ ተግባቦት መምህር የሆኑት አንተነህ ፀጋዬ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በዩኒቨርሲቲው ለበርካታ ዓመታት በማስተማር እና በምርምር ሥራዎች ያገለገሉት ዶ/ር አንተነህ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ኅዳር 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ጀርመንን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት እና በአሜሪካ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ዕውቀት የቀሰሙት ዶ/ር አንተነህ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በብሔራዊ ጥቅም እና አጀንዳ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ትንታኔዎችን በመስጠት ይታወቃሉ።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
😢16❤4
📌በዳሞ መንግሥቱ የተጻፈው “ያልተሻገርነው ድልድይ” የተሰኘ መጽሐፍ ለህትመት በቃ
ደራሲው በዚህ መጽሐፉ ከጥልቅ የህይወት ልምዱ በመነሳት ስለ ሀገራችን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ህይወት የሚመለከቱ ጉዳዮች ከአዝናኝ እና አስተማሪ ከሆኑ ዓለም አቀፍ ገጠመኞቹ ጋር በማዋሀድ ትዝብቱን እና ያልተሻገርናቸውን ድልድዮች ለመሻገር ምን ብናደርግ እንደሚሻል የግል ምልከታውን ከመፍትሔ ሃሳቦች ጋር ያጋራል።
በእርግጠኝነት የምንነግሮ መፅሀፉን አንብበው ይወዱታል ኪስን በማይጎዳ ዋጋ አትርፋችሁ ትዝናኑበት ዘንድ እየጋበዘ የመጽሐፉን በጃፋር መደብር፣ በሀሁ የመጽሐፍ መደብር እና በኤዞፕ የመጽሐፍ መደብር እንደሚገኝ ስንጠቁም በደስታ ነው፡፡
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ደራሲው በዚህ መጽሐፉ ከጥልቅ የህይወት ልምዱ በመነሳት ስለ ሀገራችን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ህይወት የሚመለከቱ ጉዳዮች ከአዝናኝ እና አስተማሪ ከሆኑ ዓለም አቀፍ ገጠመኞቹ ጋር በማዋሀድ ትዝብቱን እና ያልተሻገርናቸውን ድልድዮች ለመሻገር ምን ብናደርግ እንደሚሻል የግል ምልከታውን ከመፍትሔ ሃሳቦች ጋር ያጋራል።
በእርግጠኝነት የምንነግሮ መፅሀፉን አንብበው ይወዱታል ኪስን በማይጎዳ ዋጋ አትርፋችሁ ትዝናኑበት ዘንድ እየጋበዘ የመጽሐፉን በጃፋር መደብር፣ በሀሁ የመጽሐፍ መደብር እና በኤዞፕ የመጽሐፍ መደብር እንደሚገኝ ስንጠቁም በደስታ ነው፡፡
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
👏6❤1👍1
📌የነፃነት ላቀው "ደጋ አምባ" ድራማ ዛሬ ይጀምራል
በጋዜጠኛ ነፃነት ላቀው ተደርሶ በአንተነህ ኃይሌ የተዘጋጀው "ደጋ አምባ" ተከታታይ ድራማ ዛሬ ሐሙስ ህዳር 4 ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ በአቦልቲቪ ፣ ዲኤስቲቪ ቻናል 465 ይጀምራል።
በድራማው ላይ የሥነልቦና ባለሞያና የቡና ፖድካስት አዘጋጅ የሆነችው ሰላም አታላይ በመሪ ተዋናይነት ትሳተፋለች ተብሏል።
ደጋ አምባ ድራማ በህይወትዎ እጅግ አጥብቀው ለዓመታት ሲፈልጉት የነበረን ነገር ለማግኘት ከጫፍ ደርሰው ነገር ግን የመጨረሻ ውሳኔዎ የአንድ መንደር ሰዎችን ህይወት አደጋ ላይ ጥሎ እልቂት ቢያመጣ ምን ያደርጋሉ? በማለት ይጠይቃል።
በደጋ አምባ ድራማ ጥበብ ከተፈጥሮ፣ራስ ወዳድነት ከፅናት፣ፍቅር ከታማኝነት አፈታሪክ ከእውነታ ጋር ተፋጠው ይቀርቡበታል።
ደጋ አምባ አዲስ ልብ አንጠልጣይ ድራማ በአቦል ቲቪ ዛሬ መቅረብ ይጀምራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በጋዜጠኛ ነፃነት ላቀው ተደርሶ በአንተነህ ኃይሌ የተዘጋጀው "ደጋ አምባ" ተከታታይ ድራማ ዛሬ ሐሙስ ህዳር 4 ከምሽቱ 2፡00 ጀምሮ በአቦልቲቪ ፣ ዲኤስቲቪ ቻናል 465 ይጀምራል።
በድራማው ላይ የሥነልቦና ባለሞያና የቡና ፖድካስት አዘጋጅ የሆነችው ሰላም አታላይ በመሪ ተዋናይነት ትሳተፋለች ተብሏል።
ደጋ አምባ ድራማ በህይወትዎ እጅግ አጥብቀው ለዓመታት ሲፈልጉት የነበረን ነገር ለማግኘት ከጫፍ ደርሰው ነገር ግን የመጨረሻ ውሳኔዎ የአንድ መንደር ሰዎችን ህይወት አደጋ ላይ ጥሎ እልቂት ቢያመጣ ምን ያደርጋሉ? በማለት ይጠይቃል።
በደጋ አምባ ድራማ ጥበብ ከተፈጥሮ፣ራስ ወዳድነት ከፅናት፣ፍቅር ከታማኝነት አፈታሪክ ከእውነታ ጋር ተፋጠው ይቀርቡበታል።
ደጋ አምባ አዲስ ልብ አንጠልጣይ ድራማ በአቦል ቲቪ ዛሬ መቅረብ ይጀምራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤19🔥2
📌ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤1👍1
📌በፎሊክ አሲድ በቀላሉ መከላከል የሚቻል በሽታ ሕጻናትን ለእድሜ ልክ የአካል ጉዳትና ለሞት ተጋላጭ እየዳረጋቸው ነው ተባለ
ሆፕ ኤስ ቢ ኤች በዓለም አቀፍ ደረጃ "የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውስጥ ከመጠን በላይ የፈሳሽ ክምችት ሕመም ጋር ለሚወለዱ ሕፃናት የሚደረገውን ጥረት ማፋጠን" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን አለም አቀፍ ክብረበዓል በማስመልከት ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሄደ።
በዚህ መድረክ ላይ ስለ ነርቭ ዘንግ አፈጣጠር ችግር እና የጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ ከመጠን በላይ ክምችት ወይም "የስፖይና ቢፊዳ እና ሀይድሮሴፋለስ" በሽታ ምንነት እንዲሁም የበሽታውን መንስዔ እና መፍትሔ በባለሙያዎች የታገዘ ግንዛቤን የመፍጠር ስራን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተለያዩ ስራዎች እንደተሰራም የሆፕ ኤስ ቢ ኤች መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ቤዛ በሻህ ገልጸዋል።
በዓለማችን በዓመት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ህፃናት የዚህ በሽታ ተጠቂ ይሆናሉ፡፡
በአፍሪካ ይህ በሽታ በብዛት ከሚከሰትባቸው ሀገራት አንዷ ኢትዮጵያ ነች።
ስፓይና ቢፊዳ ማለት ደግሞ የነርቭ ዘንግ ክፍተት ወይም የህብለሰረሰር በትክክል አለማደግ ሲሆን የሚከሰተውም የመጀመሪያዎቹ አራት የእርግዝና ሳምንታት ውስጥ ነው፡፡
ምልክቶቹም የውጭኛው የጀርባ ክፍል ላይ የሚታይ እብጠት ወይንም ክፍት ቁስል መታየት ነው፡፡
ይህ የጤና ችግር ያለባቸው ህፃናት የቀዶ ጥገና ህክምና የሚደረግላቸው ሲሆን ይህም የነርቭ ህዋሳቶችን የበለጠ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ለማድረግ የሚረዳ ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት እነዚህ ሕጻናት ለእድሜ ልክ የአካል ጉዳት ብሎም ለሞት ተጋላጭ እንደሆኑም ተገልጿል።
ሆፕ ኤስ ቢ ኤች ሀገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅት በአሁን ሰዓት ከ5,700 በላይ ቤተሰቦችን በተለያዩ መንገዶች እያገለገለ ይገኛል።
ሆፕ ኤስ ቢ ኤች በዓለም አቀፍ ደረጃ "የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውስጥ ከመጠን በላይ የፈሳሽ ክምችት ሕመም ጋር ለሚወለዱ ሕፃናት የሚደረገውን ጥረት ማፋጠን" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን አለም አቀፍ ክብረበዓል በማስመልከት ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሄደ።
በዚህ መድረክ ላይ ስለ ነርቭ ዘንግ አፈጣጠር ችግር እና የጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ ከመጠን በላይ ክምችት ወይም "የስፖይና ቢፊዳ እና ሀይድሮሴፋለስ" በሽታ ምንነት እንዲሁም የበሽታውን መንስዔ እና መፍትሔ በባለሙያዎች የታገዘ ግንዛቤን የመፍጠር ስራን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተለያዩ ስራዎች እንደተሰራም የሆፕ ኤስ ቢ ኤች መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ቤዛ በሻህ ገልጸዋል።
በዓለማችን በዓመት ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ህፃናት የዚህ በሽታ ተጠቂ ይሆናሉ፡፡
በአፍሪካ ይህ በሽታ በብዛት ከሚከሰትባቸው ሀገራት አንዷ ኢትዮጵያ ነች።
ስፓይና ቢፊዳ ማለት ደግሞ የነርቭ ዘንግ ክፍተት ወይም የህብለሰረሰር በትክክል አለማደግ ሲሆን የሚከሰተውም የመጀመሪያዎቹ አራት የእርግዝና ሳምንታት ውስጥ ነው፡፡
ምልክቶቹም የውጭኛው የጀርባ ክፍል ላይ የሚታይ እብጠት ወይንም ክፍት ቁስል መታየት ነው፡፡
ይህ የጤና ችግር ያለባቸው ህፃናት የቀዶ ጥገና ህክምና የሚደረግላቸው ሲሆን ይህም የነርቭ ህዋሳቶችን የበለጠ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ለማድረግ የሚረዳ ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት እነዚህ ሕጻናት ለእድሜ ልክ የአካል ጉዳት ብሎም ለሞት ተጋላጭ እንደሆኑም ተገልጿል።
ሆፕ ኤስ ቢ ኤች ሀገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅት በአሁን ሰዓት ከ5,700 በላይ ቤተሰቦችን በተለያዩ መንገዶች እያገለገለ ይገኛል።
❤2
📌የሕይወት እምሻው አዲስ መጽሐፍ ነገ ይመረቃል
47 ታሪኮችን የያዘውና "ዥዋዥዌ" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው የደራሲ ሕይወት እምሻው ስድስተኛ መጽሐፍ ቅዳሜ ሕዳር 6 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለንባብ ይበቃል ተብሏል።
ደራሲዋ ስለ አዲሱ መጽሐፏ<< ዥዋዥዌ አርባ ሰባት የዘመን ማስታወሻ ታሪኮችን የያዘ ሲሆን የተስተካከለና የተመሰቃቀለው፤ የተሳካና የተሰናከለው፤ የሚያምርና የሚያስቀይመው፤ የሚያስደስትና የሚያማርረው፤ የሚያኮራና የሚያሳፍረው ዘመነኛ ኢትዮጵያዊ ሕይወታችንን እንደ ወረደ የሰነድኩበት ነው›› ስትል ተናግራለች።
የ "ዥዋዥዌ" መጽሐፍ ምርቃት ቅዳሜ ህዳር 6 ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ለገሃር በሚገኘው አዲሱ የጃፋር መጽሐፍት መደብር ውስጥ ይከናወናል።
ሕይወት እምሻው ከዚህ በፊት አምስት መፅሐፍትን ማለትም ባርቾ፣ ፍቅፋቂ፣ ማታ ማታ፣ ለእርቃን ሩብ ጉዳይ እና የቡና ቁርስ ለአንባቢያን ያደረሰች ደራሲ ነች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
47 ታሪኮችን የያዘውና "ዥዋዥዌ" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው የደራሲ ሕይወት እምሻው ስድስተኛ መጽሐፍ ቅዳሜ ሕዳር 6 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለንባብ ይበቃል ተብሏል።
ደራሲዋ ስለ አዲሱ መጽሐፏ<< ዥዋዥዌ አርባ ሰባት የዘመን ማስታወሻ ታሪኮችን የያዘ ሲሆን የተስተካከለና የተመሰቃቀለው፤ የተሳካና የተሰናከለው፤ የሚያምርና የሚያስቀይመው፤ የሚያስደስትና የሚያማርረው፤ የሚያኮራና የሚያሳፍረው ዘመነኛ ኢትዮጵያዊ ሕይወታችንን እንደ ወረደ የሰነድኩበት ነው›› ስትል ተናግራለች።
የ "ዥዋዥዌ" መጽሐፍ ምርቃት ቅዳሜ ህዳር 6 ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ለገሃር በሚገኘው አዲሱ የጃፋር መጽሐፍት መደብር ውስጥ ይከናወናል።
ሕይወት እምሻው ከዚህ በፊት አምስት መፅሐፍትን ማለትም ባርቾ፣ ፍቅፋቂ፣ ማታ ማታ፣ ለእርቃን ሩብ ጉዳይ እና የቡና ቁርስ ለአንባቢያን ያደረሰች ደራሲ ነች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤17🔥1
📌የሀገራችን ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ሁሉ ተቋርጠዋል
የሳተላይት አቅራቢ ድርጅት በሆነው SES የቴሌ ፖርት ላይ እስራኤል አካባቢ ባጋጠመው ከፍተኛ የአየር ፀባይ ለውጥ ምክንያት የኃይል መቋረጥ ተፈጥሯል፡፡
በዚሁ ምክንያ የሀገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭት እንደተቋረጠ ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የሳተላይት አቅራቢ ድርጅት በሆነው SES የቴሌ ፖርት ላይ እስራኤል አካባቢ ባጋጠመው ከፍተኛ የአየር ፀባይ ለውጥ ምክንያት የኃይል መቋረጥ ተፈጥሯል፡፡
በዚሁ ምክንያ የሀገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭት እንደተቋረጠ ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
😁8👍6❤2
📌የክብር ዶክትሬት የተሠጣቸውን ግለሰቦች "በመጠሪያነት መጠቀም" እንደማይቻል ተገለፀ
የክብር ዶክትሬት የተሠጣቸውን ግለሰቦች "በመጠሪያነት መጠቀም" የማይቻል መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለፁት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ዘርፉን የ1ኛ ሩብ ዓመት ሥራ አፈፃፀም በትናንትው ዕለት በገመገመበት ወቅት ነው።
በዚሁ ወቅት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የክብር ዶክትሬት አሰጣጥን በተመለከተ ችግር የነበረበት መሆኑን ያስታወሱት ሚኒስትሩ ወጥ አሰራር መከተል በማስፈለጉ የክብር ዶክትሬት አሰጣጥን ሀገራዊ መመሪያ ተዘጋጅቶ ለትግበራ ዝግጁ መደረጉን ገልፀዋል።
ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ማድረግ ያለበት መሆኑን ጠቅሰው የክብር ዶክትሬት ማዕረግ የሚያገኙ ሰዎች ዶክተር ወይንም የክብር ዶክተር በሚል መጠሪያነት መጠቀም እንደማይቻል አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ በሙያው የተለየ ስራ ያበረከተ ኢትዮጵያዊም ሆነ ሌላ ዜጋ በመመሪያው የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ ከሆነ የክብር ዶክትሬት ማዓረግ ማግኘት እንደሚችል ገልፀው ሆኖም ግን የተሠጠውን የክብር ዶክትሬት ለመጠሪያነት መጠቀም እንደማይቻል አመልክተዋል።
በተጨማሪም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ለመስጠት ሀገራዊ እና አለም አቀፍ መስፈርቶችን ማሟላት እንዳለባቸው መግለጻቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
Via አዲስ ስታንዳርድ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የክብር ዶክትሬት የተሠጣቸውን ግለሰቦች "በመጠሪያነት መጠቀም" የማይቻል መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ።
ሚኒስትሩ ይህን የገለፁት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ዘርፉን የ1ኛ ሩብ ዓመት ሥራ አፈፃፀም በትናንትው ዕለት በገመገመበት ወቅት ነው።
በዚሁ ወቅት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የክብር ዶክትሬት አሰጣጥን በተመለከተ ችግር የነበረበት መሆኑን ያስታወሱት ሚኒስትሩ ወጥ አሰራር መከተል በማስፈለጉ የክብር ዶክትሬት አሰጣጥን ሀገራዊ መመሪያ ተዘጋጅቶ ለትግበራ ዝግጁ መደረጉን ገልፀዋል።
ሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ማድረግ ያለበት መሆኑን ጠቅሰው የክብር ዶክትሬት ማዕረግ የሚያገኙ ሰዎች ዶክተር ወይንም የክብር ዶክተር በሚል መጠሪያነት መጠቀም እንደማይቻል አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ በሙያው የተለየ ስራ ያበረከተ ኢትዮጵያዊም ሆነ ሌላ ዜጋ በመመሪያው የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ ከሆነ የክብር ዶክትሬት ማዓረግ ማግኘት እንደሚችል ገልፀው ሆኖም ግን የተሠጠውን የክብር ዶክትሬት ለመጠሪያነት መጠቀም እንደማይቻል አመልክተዋል።
በተጨማሪም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ለመስጠት ሀገራዊ እና አለም አቀፍ መስፈርቶችን ማሟላት እንዳለባቸው መግለጻቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
Via አዲስ ስታንዳርድ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
2🤣17❤7👎1
📌ቤቶች ድራማ 13ኛ ዓመቱን ሊያከብር ነው
በቴሊቪዥን መስኮት የመጀመሪያው ሀገረኛ ሲትኮም የቤተሰብ ድራማ የሆነው ቤቶች 13ኛ ዓመት ክበረ በዓሉን እንደሚያከብር ይፋ አድርጓል።
ቤቶች ድራማ ሳይቆራረጥ ለተከታታይ 13 ዓመታት በ525 ክፍሎች ወደ ተመልካችመድረሱን ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ ተናግሯል።
ለተመልካች በደረሱት 525 ክፍሎች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችንማንሳት መቻሉ ነው የተገለፀው።
ሲትኮም ተከታታይ ድራማው አዲስና አቅም ያላቸውን ተዋንያን ማፍራትን አላማድረጉን የገለፀው ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ በዚህ ረገድ ቤቶች ድራማ አዲስ ፊቶችን ለተመልካች ማስተዋወቅ መቻሉ ሌላው ስኬቱ ነውብሏል።
የፊታችን ኅዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ድራማው የተጀመረበት 13ኛ ዓመትበዓል በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ እንደሚከበር አራዳ ኤፍ ኤም ሰምቷል።
በክብረ በዓሉ ላይ የመድረክ ቴአትር፣ ጭውውቶችና ሌሎች ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ይቀርባሉ።
በክብረ በዓሉ ላይ የቤቶች ድራማ አባል የነበረችው በድንገተኛ የመኪና አደጋህይወቷ ያለፈው ተዋናይ ሰብለ ተፈራ እንደምትዘከር ተገልጿል።
Via አራዳ Fm
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በቴሊቪዥን መስኮት የመጀመሪያው ሀገረኛ ሲትኮም የቤተሰብ ድራማ የሆነው ቤቶች 13ኛ ዓመት ክበረ በዓሉን እንደሚያከብር ይፋ አድርጓል።
ቤቶች ድራማ ሳይቆራረጥ ለተከታታይ 13 ዓመታት በ525 ክፍሎች ወደ ተመልካችመድረሱን ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ ተናግሯል።
ለተመልካች በደረሱት 525 ክፍሎች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችንማንሳት መቻሉ ነው የተገለፀው።
ሲትኮም ተከታታይ ድራማው አዲስና አቅም ያላቸውን ተዋንያን ማፍራትን አላማድረጉን የገለፀው ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ በዚህ ረገድ ቤቶች ድራማ አዲስ ፊቶችን ለተመልካች ማስተዋወቅ መቻሉ ሌላው ስኬቱ ነውብሏል።
የፊታችን ኅዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ድራማው የተጀመረበት 13ኛ ዓመትበዓል በአድዋ ሙዚየም አዳራሽ እንደሚከበር አራዳ ኤፍ ኤም ሰምቷል።
በክብረ በዓሉ ላይ የመድረክ ቴአትር፣ ጭውውቶችና ሌሎች ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ይቀርባሉ።
በክብረ በዓሉ ላይ የቤቶች ድራማ አባል የነበረችው በድንገተኛ የመኪና አደጋህይወቷ ያለፈው ተዋናይ ሰብለ ተፈራ እንደምትዘከር ተገልጿል።
Via አራዳ Fm
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
🤮10❤9🤷♂1👍1
የ11ኛው ጉማ አዋርድ አሸናፊዎች ዝርዝር
1.ምርጥ ተዋናይት፦ ቃልኪዳን ጥበብ (ትዝታ)
2. ምርጥ ተዋናይ:- ናታይ ጌታቸው ( ጥቁር አደይ)
3.ምርጥ ረ/ተዋናይ፦ አማኑኤል ሀብታሙ (አፊኒ)
4. የተመልካች ምርጫ፦( ባለ ክራር)
5.ምርጥ ዳይሬክተር፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
6.ምርጥ ፊልም፦ (ጥቁር አደይ)
7. ምርጥ ድምፅ፦ ሐብታም አዲስ (አፊኒ )
8. ምርጥ ኤዲተር፦ ዳንኤል አንማው (ትዝታ)
9.ምርጥ ስኮር፦ ስምአገኘኹ ሳሙኤል (አፊኒ)
10. ምርጥ ማጀቢያ ሙዚቃ፦ ኤደን አይሸሹ፣ ፍፁም ካሳሁን እና አብነት አጎናፍር (ጥቁር አደይ)
11. ምርጥ ሲኒማቶግራፈር፦ ኤልያስ ተስፋዬ 6 ሰዓት ከለሊቱ
12. ምርጥ ሜካአፕ፦ ዝናዊት ዘርጋባቸው (አፊኒ )
13.ምርጥ የፊልም ፅሁፍ፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
14.ተስፋ የተጣለባት ተዋናይት፦ ክላራ ሙሉጌት (ሁለት ቅጣት)
15. ተስፋ የተጣለበት ተዋናይ፦ ሳሊም አብዱራህማን (ለፍትህ )
16.ምርጥ ረ/ተዋናይት፦ ማርታ ጎይቶም( 6 ሰዓት ከለሊቱ )
☑️. የሕይወት ዘመን ተሸላሚ፦ ፍቅርተ ጌታሁን እና ወለላ አሰፋ
☑️ የሐርሜላ ተሸላሚ፦ ወይዘሮ ወሰኔ ሀይሉ
☑️ ምርጥ አጭር ፊልም፦ በማን ዓይን አሸናፊ መስፍን
ከ16ቱ 5ቱን አዋርድ በመውሰድ ጥቁር አደይ ፊልም ከፊት ይገኛል፣ አፊኒ 4ት በመውሰድ ይከተላል፤ ትዝታ እና 6 ሰዓት ከለሊት ደሞ ሁለት ሁለት አዋርድ በማሸነፍ 3ተኛን ይዘዋል።
ስለ ተከታታይ ድራማ ከወራት በኃላ ጉማ "ሉሲ አዋርድ" ብሎ ተከታታይ ድራማዎችን ብቻ እንደሚሸልም ገልጿል።
ይህ መረጃ በፅዮን ታምራት የተዘጋጀ ነው!
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
1.ምርጥ ተዋናይት፦ ቃልኪዳን ጥበብ (ትዝታ)
2. ምርጥ ተዋናይ:- ናታይ ጌታቸው ( ጥቁር አደይ)
3.ምርጥ ረ/ተዋናይ፦ አማኑኤል ሀብታሙ (አፊኒ)
4. የተመልካች ምርጫ፦( ባለ ክራር)
5.ምርጥ ዳይሬክተር፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
6.ምርጥ ፊልም፦ (ጥቁር አደይ)
7. ምርጥ ድምፅ፦ ሐብታም አዲስ (አፊኒ )
8. ምርጥ ኤዲተር፦ ዳንኤል አንማው (ትዝታ)
9.ምርጥ ስኮር፦ ስምአገኘኹ ሳሙኤል (አፊኒ)
10. ምርጥ ማጀቢያ ሙዚቃ፦ ኤደን አይሸሹ፣ ፍፁም ካሳሁን እና አብነት አጎናፍር (ጥቁር አደይ)
11. ምርጥ ሲኒማቶግራፈር፦ ኤልያስ ተስፋዬ 6 ሰዓት ከለሊቱ
12. ምርጥ ሜካአፕ፦ ዝናዊት ዘርጋባቸው (አፊኒ )
13.ምርጥ የፊልም ፅሁፍ፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
14.ተስፋ የተጣለባት ተዋናይት፦ ክላራ ሙሉጌት (ሁለት ቅጣት)
15. ተስፋ የተጣለበት ተዋናይ፦ ሳሊም አብዱራህማን (ለፍትህ )
16.ምርጥ ረ/ተዋናይት፦ ማርታ ጎይቶም( 6 ሰዓት ከለሊቱ )
☑️. የሕይወት ዘመን ተሸላሚ፦ ፍቅርተ ጌታሁን እና ወለላ አሰፋ
☑️ የሐርሜላ ተሸላሚ፦ ወይዘሮ ወሰኔ ሀይሉ
☑️ ምርጥ አጭር ፊልም፦ በማን ዓይን አሸናፊ መስፍን
ከ16ቱ 5ቱን አዋርድ በመውሰድ ጥቁር አደይ ፊልም ከፊት ይገኛል፣ አፊኒ 4ት በመውሰድ ይከተላል፤ ትዝታ እና 6 ሰዓት ከለሊት ደሞ ሁለት ሁለት አዋርድ በማሸነፍ 3ተኛን ይዘዋል።
ስለ ተከታታይ ድራማ ከወራት በኃላ ጉማ "ሉሲ አዋርድ" ብሎ ተከታታይ ድራማዎችን ብቻ እንደሚሸልም ገልጿል።
ይህ መረጃ በፅዮን ታምራት የተዘጋጀ ነው!
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
👍14❤6🔥1
📌ተፈራረሙ !
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ::
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ በጎ አድራጎት ድርጅት እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ህገወጥ የሰውን ዝውውር ለመከላከል ፣ አስተማማኝ ፍልሰትን ለማስተዋወቅ እና ለተመላሾች ዳግም የመዋሃድ ድጋፍን ለማጠናከር የተቀናጀ ጥምረት ለመጀመር የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በይፋ ተፈራርመዋል።
"ዲጂታል ድምጾች፣ እውነተኛ ተጽዕኖ፡ የፍልሰት አስተዳደር የሚዲያ ንቅናቄ በኢትዮጵያ" ይህ ዘላቂ የሶስት ወራት ዘመቻ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ( Dec18) በፊት የሚዲያ ቅስቀሳን እና የማኅበረሰብ ግንዛቤን ያጠናክራል የተባለውን ዘመቻ ያድጀምራሉ።
ዘመቻው በተጎጂዎች ላይ ያተኮሩ ምስክርነቶችን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ ፍልሰት ላይ የባለሙያ መመሪያዎችን እና በአገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጋላጭነት ላላቸው ማህበረሰቦች የታለሙ የግንዛቤ መልዕክቶችን ያስተላልፋል።
"ጣፋጭ ህይወት" የሬዲዮ ፕሮግራምን ጨምሮ በተለያዩ የሚድያ አማራጮች ተከታታይነት ያለው ፕሮግራም በማድረግ አቅጣጫዎችን ከአላማው ለማሳካት መሰረት ያደርጋል።
ሁለቱ ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰበውን የፍልሰተኞች ቀን Dec18/ 2025 በተለያዩ ተግባራት ይከውናሉ።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ለጋሾች እና ባለድርሻ አካላት በብሔራዊ የመከላከያ ዘመቻዎች ላይ ኢንቨስትመንትን እንዲያሰፉ እና ለተጎጂዎች የስነልቦና፣ የትምህርት ስልጠና እና የኑሮ ድጋፍንም አቅደዋል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ ትኩረቱን በስደት ላይ በማድረግ የሚሰራ ሲሆን በተመሳሳይ ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ወጣቶችን ሁለገብ አቅም ለማሳደግ ትኩረት በማድረግም ይሰራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ::
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ በጎ አድራጎት ድርጅት እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል በጎ አድራጎት ድርጅት በኢትዮጵያ ህገወጥ የሰውን ዝውውር ለመከላከል ፣ አስተማማኝ ፍልሰትን ለማስተዋወቅ እና ለተመላሾች ዳግም የመዋሃድ ድጋፍን ለማጠናከር የተቀናጀ ጥምረት ለመጀመር የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በይፋ ተፈራርመዋል።
"ዲጂታል ድምጾች፣ እውነተኛ ተጽዕኖ፡ የፍልሰት አስተዳደር የሚዲያ ንቅናቄ በኢትዮጵያ" ይህ ዘላቂ የሶስት ወራት ዘመቻ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ( Dec18) በፊት የሚዲያ ቅስቀሳን እና የማኅበረሰብ ግንዛቤን ያጠናክራል የተባለውን ዘመቻ ያድጀምራሉ።
ዘመቻው በተጎጂዎች ላይ ያተኮሩ ምስክርነቶችን፣ አስተማማኝ እና ህጋዊ ፍልሰት ላይ የባለሙያ መመሪያዎችን እና በአገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተጋላጭነት ላላቸው ማህበረሰቦች የታለሙ የግንዛቤ መልዕክቶችን ያስተላልፋል።
"ጣፋጭ ህይወት" የሬዲዮ ፕሮግራምን ጨምሮ በተለያዩ የሚድያ አማራጮች ተከታታይነት ያለው ፕሮግራም በማድረግ አቅጣጫዎችን ከአላማው ለማሳካት መሰረት ያደርጋል።
ሁለቱ ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታሰበውን የፍልሰተኞች ቀን Dec18/ 2025 በተለያዩ ተግባራት ይከውናሉ።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ እና ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ለጋሾች እና ባለድርሻ አካላት በብሔራዊ የመከላከያ ዘመቻዎች ላይ ኢንቨስትመንትን እንዲያሰፉ እና ለተጎጂዎች የስነልቦና፣ የትምህርት ስልጠና እና የኑሮ ድጋፍንም አቅደዋል።
ሲግማ ምስራቅ አፍሪካ ትኩረቱን በስደት ላይ በማድረግ የሚሰራ ሲሆን በተመሳሳይ ስዊት ላይፍ ፎር ኦል ወጣቶችን ሁለገብ አቅም ለማሳደግ ትኩረት በማድረግም ይሰራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤6
📌 ሁለት የሥዕል አውደርዕዮች በዕይታ ላይ ይገኛሉ
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሥነጥበብ ትምህርት ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች ያዘጋጁት የሥነጥበብ ዓውደርዕይ በዚህ ሳምንት በይፋ ተከፍቷል።
የሥዕል አውደርዕይውም ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ እስከ ታኅሣሥ 2 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ የሥዕል ማሳያ ውስጥ በእይታ ላይ ይቆያል ተብሏል።
በሌላ በኩል "አብሮነት" የተሰኘው በብሩ ወርቁ ፣ያሬድ ወንደሰን እና ዘውዱ ገ/ሚካኤል የተዘጋጁ የሥዕል ሥራዎች የቀረቡበት አውደርዕይ ባሳለፍነው ረቡዕ ህዳር 3 2018 ዓ.ም በፈንድቃ የባህል ማዕከል ለእይታ ክፍት ሆኗል። እስከ ህዳር 29 2018 ዓ.ም እንደሚቀይም ተነግሯል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሥነጥበብ ትምህርት ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች ያዘጋጁት የሥነጥበብ ዓውደርዕይ በዚህ ሳምንት በይፋ ተከፍቷል።
የሥዕል አውደርዕይውም ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ እስከ ታኅሣሥ 2 2018 ዓ.ም ድረስ በኮሌጁ የሥዕል ማሳያ ውስጥ በእይታ ላይ ይቆያል ተብሏል።
በሌላ በኩል "አብሮነት" የተሰኘው በብሩ ወርቁ ፣ያሬድ ወንደሰን እና ዘውዱ ገ/ሚካኤል የተዘጋጁ የሥዕል ሥራዎች የቀረቡበት አውደርዕይ ባሳለፍነው ረቡዕ ህዳር 3 2018 ዓ.ም በፈንድቃ የባህል ማዕከል ለእይታ ክፍት ሆኗል። እስከ ህዳር 29 2018 ዓ.ም እንደሚቀይም ተነግሯል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤6
📌 "መልቲ" ተውኔት በይፋ ተመረቀ
በስንታየሁ ታዬ (ፋቡላ) የተዘጋጀው "መልቲ" አዲስ ኮሜዲ ቴአትር በትናንትናው ዕለት በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት በድምቀት ተመርቋል።
በአዶት ሲኒማ በተመረቀው ትያትር ታላላቅ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ትያትር አፍቃሪያን፣ እና በርካታ ተመልካቾች ተገኝተዋል።
በከፍተኛ የተመልካች ሳቅ የታጀበው የ"መልቲ" ትያትር የመጀመሪያ የምርቃት መድረክ በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን ማግኘት ችሏል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ የኢፌድሪ የቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ትያትሩ እንዲሳካ ላደረጉ የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል።
ትያትሩ ዘወትር አርብ በ11:30 በአዶት ሲኒማ በቋሚነት መታየት ይጀምራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በስንታየሁ ታዬ (ፋቡላ) የተዘጋጀው "መልቲ" አዲስ ኮሜዲ ቴአትር በትናንትናው ዕለት በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት በድምቀት ተመርቋል።
በአዶት ሲኒማ በተመረቀው ትያትር ታላላቅ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ትያትር አፍቃሪያን፣ እና በርካታ ተመልካቾች ተገኝተዋል።
በከፍተኛ የተመልካች ሳቅ የታጀበው የ"መልቲ" ትያትር የመጀመሪያ የምርቃት መድረክ በብዙዎች ዘንድ አድናቆትን ማግኘት ችሏል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ የኢፌድሪ የቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ትያትሩ እንዲሳካ ላደረጉ የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል።
ትያትሩ ዘወትር አርብ በ11:30 በአዶት ሲኒማ በቋሚነት መታየት ይጀምራል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤2
📌"ውብ አዲስ ፩" የሥዕል ትርዒት ሊከፈት ነው
"ውብ አዲስ" በሚል ርዕስ ፣ትኩረቱን በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያደረገ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓመት ውስጥ ሶስት ተከታታይ (ከህዳር-2018 እስከ ህዳር-2019) የግል የሥዕል ትርዒት (Solo Art Exhibition) ለማቅረብ ሠዓሊ ሀሮን ዝግጅቱን ጨርሷል።
የመጀመሪያውን "ውብ አዲስ ፩" የሥዕል ትርዒትም ከአርብ ህዳር 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ጎላ ሚካኤል አካባቢ በሚገኘው ጎላ ሥነ ጥበብ ማዕከልለህዝብ ዕይታ ክፍት ይሆናል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
"ውብ አዲስ" በሚል ርዕስ ፣ትኩረቱን በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያደረገ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓመት ውስጥ ሶስት ተከታታይ (ከህዳር-2018 እስከ ህዳር-2019) የግል የሥዕል ትርዒት (Solo Art Exhibition) ለማቅረብ ሠዓሊ ሀሮን ዝግጅቱን ጨርሷል።
የመጀመሪያውን "ውብ አዲስ ፩" የሥዕል ትርዒትም ከአርብ ህዳር 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ጎላ ሚካኤል አካባቢ በሚገኘው ጎላ ሥነ ጥበብ ማዕከልለህዝብ ዕይታ ክፍት ይሆናል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤6