📌የነፃነት ወርቅነህ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነት የቀብር ስነስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
በድንገት ላጣነው አርቲስት ነፃነት ወርቅነት ሽኝት ከለቀስተኞች ከ2000 በላይ የአበባ ጉንጉን መቅረቡን የኢቢኤሱ ተወዳጁ ጋዜጠኛ ዮናስ ከበደ ተናግረዋል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነት የቀብር ስነስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
በድንገት ላጣነው አርቲስት ነፃነት ወርቅነት ሽኝት ከለቀስተኞች ከ2000 በላይ የአበባ ጉንጉን መቅረቡን የኢቢኤሱ ተወዳጁ ጋዜጠኛ ዮናስ ከበደ ተናግረዋል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
💔26😭7❤2🕊1
አልጄሪያዊያን አይሾው ስፒድን ደብድበው አባረዋል
አሜሪካዊው ዩቲዩበር ስፒድ ወደ አልጄሪያ አምርቶ ያልጠበቀው ነገር ገጥሞታል።
ስፒድ በአልጄሪያ ጨዋታ ለመመልከት ስታዲየም የገባ ቢሆንም ደጋፊዎች በቁሳቁስ.. ተጨማሪውን ያንብቡ:https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/44
አሜሪካዊው ዩቲዩበር ስፒድ ወደ አልጄሪያ አምርቶ ያልጠበቀው ነገር ገጥሞታል።
ስፒድ በአልጄሪያ ጨዋታ ለመመልከት ስታዲየም የገባ ቢሆንም ደጋፊዎች በቁሳቁስ.. ተጨማሪውን ያንብቡ:https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/44
😁36❤6💔4👏2
📌በኮዬ ፈጬ የከተራ በዓልን ሲያስተባበሩ የነበሩ 4 ወጣቶች በኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸው አለፈ
በሸገር ከተማ አስተዳደር፣ በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የፋንታ መድኃኔዓለም ደብር የጥምቀት ከተራ በዓልን ሲያከብሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ አራት ወጣቶች በኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸው ማለፉ ተሰማ።
ወጣቶቹ በበዓሉ ላይ እያገለገሉ እያለ ባጋጠመ የኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህንኑ መርዶ ተከትሎ፣ ለሐዋርያዊ አገልግሎት በጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኙ የቤተክርስቲያኗ አመራሮች የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል።
ሀገረ ስብከቱ ባስተላለፈው የሐዘን መግለጫ "ወጣት ልጆቻችን በበዓል ዕለት ሕይወታቸውን ማጣታቸው ታላቅ ሐዘን ፈጥሮብናል" ሲሉ ገልጸዋል፤ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች ልዑል እግዚአብሔር መጽናናትን እንዲሰጥ፣ ለወጣቶቹም ነፍስ ዕረፍትን እንዲሰጥ ጸሎት አድርገዋል።
በአሁኑ ወቅት የአደጋው መንስኤ በዝርዝር እየተጣራ ሲሆን፣ ክስተቱ በምዕመናንና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤንና ሐዘንን ፈጥሯል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በሸገር ከተማ አስተዳደር፣ በኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የፋንታ መድኃኔዓለም ደብር የጥምቀት ከተራ በዓልን ሲያከብሩ እና ሲያስተባብሩ የነበሩ አራት ወጣቶች በኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸው ማለፉ ተሰማ።
ወጣቶቹ በበዓሉ ላይ እያገለገሉ እያለ ባጋጠመ የኤሌክትሪክ አደጋ ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ይህንኑ መርዶ ተከትሎ፣ ለሐዋርያዊ አገልግሎት በጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኙ የቤተክርስቲያኗ አመራሮች የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልጸዋል።
ሀገረ ስብከቱ ባስተላለፈው የሐዘን መግለጫ "ወጣት ልጆቻችን በበዓል ዕለት ሕይወታቸውን ማጣታቸው ታላቅ ሐዘን ፈጥሮብናል" ሲሉ ገልጸዋል፤ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች ልዑል እግዚአብሔር መጽናናትን እንዲሰጥ፣ ለወጣቶቹም ነፍስ ዕረፍትን እንዲሰጥ ጸሎት አድርገዋል።
በአሁኑ ወቅት የአደጋው መንስኤ በዝርዝር እየተጣራ ሲሆን፣ ክስተቱ በምዕመናንና በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤንና ሐዘንን ፈጥሯል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
😢28❤4😭2
📌"ሞትን እንደ ገቢ፣ ሐዘንን እንደ ካሜራ ማሞቂያ"
የመቅደስ ደበሳይ አነጋጋሪ ጽሑፍ
ታዋቂዋ የፕሮግራም አቅራቢ መቅደስ ደበይሳ፣ በወቅታዊ የሚዲያ አጠቃቀም ላይ ያላትን ትዝብት በማካፈል የአባይ ቴሌቪዥንን አርአያነት ያለው ተግባር አደነቀች።
ጋዜጠኛዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጿ ባስተላለፈችው መልእክት፣ በዘመናችን "ሞትን እንደ ገቢ፣ ሐዘንን እንደ ካሜራ ማሞቂያ እንዲሁም የሞት ስርጭትን እንደ ብቸኛ ገቢ" የሚቆጥሩ አካላት መበራከታቸውን በምሬት ገልጻለች።
ይህ ንግግሯ በበርካታ የሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቶ እየተጋራ ይገኛል።
መቅደስ ደበይሳ ይህን አስተያየት የሰጠችው፣ አባይ ቴሌቪዥን ሕይወቱ ላለፈው ድንቅ የጥበብ ሰው ነፃነት ወርቅነህ የሰጠውን ክብር ተከትሎ ነው።
ጣቢያው በታዋቂው አርቲስት ህልፈት ምክንያት "በእሁድ የዝግጅት ክፍለ ጊዜያችን ምንም ዓይነት የደስታ ፕሮግራም አይተላለፍም" ሲል መወሰኑን ለፕሮግራም አቅራቢዋ በስልክ ማሳወቁን ጽፋለች።
ይህ የጣቢያው ውሳኔ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ለሰው ልጅ ክብርና ለጥበብ ሰው የታየ ሙያዊ ስነ-ምግባር መሆኑን መቅደስ ገልጻለች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የመቅደስ ደበሳይ አነጋጋሪ ጽሑፍ
ታዋቂዋ የፕሮግራም አቅራቢ መቅደስ ደበይሳ፣ በወቅታዊ የሚዲያ አጠቃቀም ላይ ያላትን ትዝብት በማካፈል የአባይ ቴሌቪዥንን አርአያነት ያለው ተግባር አደነቀች።
ጋዜጠኛዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጿ ባስተላለፈችው መልእክት፣ በዘመናችን "ሞትን እንደ ገቢ፣ ሐዘንን እንደ ካሜራ ማሞቂያ እንዲሁም የሞት ስርጭትን እንደ ብቸኛ ገቢ" የሚቆጥሩ አካላት መበራከታቸውን በምሬት ገልጻለች።
ይህ ንግግሯ በበርካታ የሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቶ እየተጋራ ይገኛል።
መቅደስ ደበይሳ ይህን አስተያየት የሰጠችው፣ አባይ ቴሌቪዥን ሕይወቱ ላለፈው ድንቅ የጥበብ ሰው ነፃነት ወርቅነህ የሰጠውን ክብር ተከትሎ ነው።
ጣቢያው በታዋቂው አርቲስት ህልፈት ምክንያት "በእሁድ የዝግጅት ክፍለ ጊዜያችን ምንም ዓይነት የደስታ ፕሮግራም አይተላለፍም" ሲል መወሰኑን ለፕሮግራም አቅራቢዋ በስልክ ማሳወቁን ጽፋለች።
ይህ የጣቢያው ውሳኔ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ለሰው ልጅ ክብርና ለጥበብ ሰው የታየ ሙያዊ ስነ-ምግባር መሆኑን መቅደስ ገልጻለች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
👏25❤11👍1👎1
📌ሁለገቡ የጥበብ ሰው ተፈሪ አለሙ ነገ ይከበራል
ለሁለገቡ የጥበብና የሚዲያ ሰው ተፈሪ አለሙ የክብርና የዕውቅና ፕሮግራም ተዘጋጅቶለታል።
በብሬማን ፊልም ፕሮዳክሽን እና በፋና ፕላስ ቲቪ ትብብር የተዘጋጀው ይህ ልዩ የክብር ዝግጅት፤ ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1:00 ሰዓት ድረስ በፋና ቴሌቪዥን ይተላለፋል።
በዝግጅቱም ላይ ለታላቁ ተዋናይ የክብር ካባ የሚደረብለት ሲሆን፣ እስካሁን በዘርፉ ለሰጣቸው ስራዎችም ተገቢው ምስጋናና ክብር ይቀርብለታል።
አንጋፋው ተዋናይ ተፈሪ አለሙ በበርካታ ፊልሞችና ድራማዎች ላይ ባሳየው ድንቅ ብቃት በኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ የሚወደድና የሚከበር የጥበብ ሰው መሆኑ ይታወቃል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለሁለገቡ የጥበብና የሚዲያ ሰው ተፈሪ አለሙ የክብርና የዕውቅና ፕሮግራም ተዘጋጅቶለታል።
በብሬማን ፊልም ፕሮዳክሽን እና በፋና ፕላስ ቲቪ ትብብር የተዘጋጀው ይህ ልዩ የክብር ዝግጅት፤ ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1:00 ሰዓት ድረስ በፋና ቴሌቪዥን ይተላለፋል።
በዝግጅቱም ላይ ለታላቁ ተዋናይ የክብር ካባ የሚደረብለት ሲሆን፣ እስካሁን በዘርፉ ለሰጣቸው ስራዎችም ተገቢው ምስጋናና ክብር ይቀርብለታል።
አንጋፋው ተዋናይ ተፈሪ አለሙ በበርካታ ፊልሞችና ድራማዎች ላይ ባሳየው ድንቅ ብቃት በኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ የሚወደድና የሚከበር የጥበብ ሰው መሆኑ ይታወቃል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
🔥19❤14👍5👏2
📌የይሁኔ "ዘ-ገሊላ" ሙዚቃ 22 ዓመት ሞላው
ጥር በባተ ከአስረኛው ቀን ጀምሮ ይሁኔ በላይ ያቀነቀነው ዘመን አይሽሬው የ“ዘገሊላ” ሙዚቃ ተደጋግሞ ይደመጣል።
የጥምቀት አከባበርን በሙዚቃው ከባህልና ትውፊቱ ጋር አቆራኝተው አቤል መልካሙ ግጥሙን፣ አስቻለው አየለ ዜማውን፣ ዳዊት ጥላሁን ደግሞ ቅንብሩን ሰርተውታል።
ሙዚቃው ከሃይማኖታዊው አከባበር ፈንጠር ብሎ የሚታየውን ባህላዊ ትርዒት በደንብ የሚያሳይ ነው። የጥምቀት በዓል ሰበብ ሆኗቸው ለተጫጩም ሙዚቃው ድንቅ መዘክር ሆኗል።
የበርካቶቻችን ትዝታ የሆነውና የጥምቀት ሰሞን የቴሌቪዥንና ሬድዮ ጣቢያዎች የሚቀባበሉት የድምጻዊ ይሁኔ በላይ "ዘ-ገሊላ" ሙዚቃ እድሜን ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ሲያጣራ ለካ ዘንድሮ ድፍን 22 ዓመት ሞልቶታል።
"ወርዉሬ መታሁት ጥላሽን በእምቧይ፣
ደሞ ባንች በኔ ከልካይ አለን ወይ።
ወደ አንች ስመጣ ተመለስ የሚለኝ፣
ማን ይሆን ወገኛዉ የሚከለክለኝ።
***
ወንዞ አይፈሬዉ ቀሚስ የተሸነሸነዉ፣
ትፍትፉ መቀነት ወገቧን የዞረዉ፣
ልቤን በጉንፏ አዉሎ አሳደረዉ።
***
እንኳን ዛጎል ማርዳዉ አምባሩም መስቀሉ፣
ሽርብት አደሬ ማተብሽ ድንግሉ፣
አንችን ለማሳመር መች አነሰ ባሉ።"
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ጥር በባተ ከአስረኛው ቀን ጀምሮ ይሁኔ በላይ ያቀነቀነው ዘመን አይሽሬው የ“ዘገሊላ” ሙዚቃ ተደጋግሞ ይደመጣል።
የጥምቀት አከባበርን በሙዚቃው ከባህልና ትውፊቱ ጋር አቆራኝተው አቤል መልካሙ ግጥሙን፣ አስቻለው አየለ ዜማውን፣ ዳዊት ጥላሁን ደግሞ ቅንብሩን ሰርተውታል።
ሙዚቃው ከሃይማኖታዊው አከባበር ፈንጠር ብሎ የሚታየውን ባህላዊ ትርዒት በደንብ የሚያሳይ ነው። የጥምቀት በዓል ሰበብ ሆኗቸው ለተጫጩም ሙዚቃው ድንቅ መዘክር ሆኗል።
የበርካቶቻችን ትዝታ የሆነውና የጥምቀት ሰሞን የቴሌቪዥንና ሬድዮ ጣቢያዎች የሚቀባበሉት የድምጻዊ ይሁኔ በላይ "ዘ-ገሊላ" ሙዚቃ እድሜን ኤቨንት አዲስ ሚዲያ ሲያጣራ ለካ ዘንድሮ ድፍን 22 ዓመት ሞልቶታል።
"ወርዉሬ መታሁት ጥላሽን በእምቧይ፣
ደሞ ባንች በኔ ከልካይ አለን ወይ።
ወደ አንች ስመጣ ተመለስ የሚለኝ፣
ማን ይሆን ወገኛዉ የሚከለክለኝ።
***
ወንዞ አይፈሬዉ ቀሚስ የተሸነሸነዉ፣
ትፍትፉ መቀነት ወገቧን የዞረዉ፣
ልቤን በጉንፏ አዉሎ አሳደረዉ።
***
እንኳን ዛጎል ማርዳዉ አምባሩም መስቀሉ፣
ሽርብት አደሬ ማተብሽ ድንግሉ፣
አንችን ለማሳመር መች አነሰ ባሉ።"
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤36👏2🔥1🎉1
📌"በኢትዮጵያ 309 ፍቃድ ያላቸው ሚዲያዎች አሉ"
በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በህጋዊ መንገድ ፈቃድና ምዝገባ አግኝተዉ የሚንቀሳቀሱ የብሮድካስት፣ የበይነ መረብ፣ የህትመት እና የዉጭ መገናኛ ብዙኃን ቁጥር 309 እንደደረሰ ተነገረ።
በዚህም መሰረት 175 የብሮድካስት፣ 20 የህትመት፣ 35 የዉጭ ሚዲያ ክሮስፖንዳንት፣ 73 የበይነመረብ፣ አምስት የክፍያ ኢንተርኔት ብሮድካስት፣ አንድ ነፃ የኢንተርኔት ብሮድካስት መገናኛ ብዙኃን በባለሥልጣኑ ምዝገባ እና ፈቃድ አግኝተዉ እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ኖር ሬድዮ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ 254ቱ በስርጭት ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ 55ቱ ደግሞ በዝግጅት ላይ ናቸው ተብሏል።
በባለሥልጣኑ ባለፉት ስድስት ወራትም ለ39 የመገናኛ ብዙኃን በፍቃድና ክትትል ዘርፍ የፍቃድ እና የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት አገልግሎት እንደተሰጠም ሰምተናል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በህጋዊ መንገድ ፈቃድና ምዝገባ አግኝተዉ የሚንቀሳቀሱ የብሮድካስት፣ የበይነ መረብ፣ የህትመት እና የዉጭ መገናኛ ብዙኃን ቁጥር 309 እንደደረሰ ተነገረ።
በዚህም መሰረት 175 የብሮድካስት፣ 20 የህትመት፣ 35 የዉጭ ሚዲያ ክሮስፖንዳንት፣ 73 የበይነመረብ፣ አምስት የክፍያ ኢንተርኔት ብሮድካስት፣ አንድ ነፃ የኢንተርኔት ብሮድካስት መገናኛ ብዙኃን በባለሥልጣኑ ምዝገባ እና ፈቃድ አግኝተዉ እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ኖር ሬድዮ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ 254ቱ በስርጭት ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ 55ቱ ደግሞ በዝግጅት ላይ ናቸው ተብሏል።
በባለሥልጣኑ ባለፉት ስድስት ወራትም ለ39 የመገናኛ ብዙኃን በፍቃድና ክትትል ዘርፍ የፍቃድ እና የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት አገልግሎት እንደተሰጠም ሰምተናል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤7
📌ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ተሸጠ
ከአዲስአበባ ቀደምት ዘመናዊ ሆቴሎች መካከል አንዱ የሆነው ዋቢ ሸበሌ በዛሬው ዕለት ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተሽጧል።
ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድና የዋቢ ሸበሌ ሆቴል አክሲዮን ማህበር የቦርድ ፀሀፊ ልዑል በዕደማርያም መኮንን ተፈራርመዋል።
አቶ ጀማል አሕመድ የሆቴሉን አገልግሎት በዘርፉ አለም በደረሰበት ደረጃ በማዘመን ለእንግዶች ምቹና ጥራቱን የጠበቀ የማረፊያ ቦታ ለማድረግ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የዋቤ ሸበሌ ሆቴል የቦርድ ፀሀፊ ልዑል በዕደማርያም መኮንን የሆቴሉን ታሪክ ጠብቆ በማዘመን ለትዉልድ ለማሻገር በመስማማቱ ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ለተሳታፊዎች ከሚሰራቸው ሆቴሎች አንዱ ሲሆን ዘመናዊና ቅንጡ በሆነ መልኩ የማሪዮት ደረጃን (autograph collection by Marriot ) ጠብቆ የሚታደስ መሆኑን ሚድሮክ ኢትዮጵያ አስታውቋል ።
ዋቢ ሸበሌ ሆቴል በ1960 ዓም ስራ መጀመሩ ይታወሳል። ሆቴሉ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈው የልዑል መኮንን ልጆች የገቢምንጭ እንዲሆን ንጉስ ሃይለስላሴ ማስገንባታቸው ይነገራል ።
ሆቴሉን ደርግ ከወረሰው በኋላ በዘመነ ኢህአዴግ ለእነ ልዑል በዕደማርያም መኮንን መመለሱ ይታወሳል ።
©️ስዩም ፍቃዱ ( ሁሉ አዲስ)
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ከአዲስአበባ ቀደምት ዘመናዊ ሆቴሎች መካከል አንዱ የሆነው ዋቢ ሸበሌ በዛሬው ዕለት ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ተሽጧል።
ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድና የዋቢ ሸበሌ ሆቴል አክሲዮን ማህበር የቦርድ ፀሀፊ ልዑል በዕደማርያም መኮንን ተፈራርመዋል።
አቶ ጀማል አሕመድ የሆቴሉን አገልግሎት በዘርፉ አለም በደረሰበት ደረጃ በማዘመን ለእንግዶች ምቹና ጥራቱን የጠበቀ የማረፊያ ቦታ ለማድረግ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
የዋቤ ሸበሌ ሆቴል የቦርድ ፀሀፊ ልዑል በዕደማርያም መኮንን የሆቴሉን ታሪክ ጠብቆ በማዘመን ለትዉልድ ለማሻገር በመስማማቱ ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ለተሳታፊዎች ከሚሰራቸው ሆቴሎች አንዱ ሲሆን ዘመናዊና ቅንጡ በሆነ መልኩ የማሪዮት ደረጃን (autograph collection by Marriot ) ጠብቆ የሚታደስ መሆኑን ሚድሮክ ኢትዮጵያ አስታውቋል ።
ዋቢ ሸበሌ ሆቴል በ1960 ዓም ስራ መጀመሩ ይታወሳል። ሆቴሉ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው ላለፈው የልዑል መኮንን ልጆች የገቢምንጭ እንዲሆን ንጉስ ሃይለስላሴ ማስገንባታቸው ይነገራል ።
ሆቴሉን ደርግ ከወረሰው በኋላ በዘመነ ኢህአዴግ ለእነ ልዑል በዕደማርያም መኮንን መመለሱ ይታወሳል ።
©️ስዩም ፍቃዱ ( ሁሉ አዲስ)
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤21🤔6👍4🔥2👎1
📌ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ማስታወቂያ አውጥቷል
ሚዲያው ሪፖርተር ይፈልጋል!
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር አሳታሚ የሆነው ሀቅ ሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽን፤ በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም ተፈላጊ የሥራ መስኮች ፦
1. ሪፖርተር (አዲስ አበባ)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
- አማርኛ እና ኦሮምኛ ቋንቋዎችን አቀላጥፎ መናገር የሚችል/የምትችል።
2. ሪፖርተር (ባህር ዳር)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
- ባህር ዳር ከተማ የሚኖር/የምትኖር።
3. ሪፖርተር (ድሬዳዋ ወይም ሀረር)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ያለው/ላት።
- ከአማርኛ በተጨማሪ ሌሎች የአካባቢው ቋንቋዎችን መናገር መቻል ተመራጭነት አለው።
4. ኦዲዮ ቪዥዋል ኤዲተር
በኢንፎግራፊክስ እና ቪዲዮ ኤዲቲንግ ስልጠና የወሰደ/ች እና ቢያንስ የ1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት።
በምርጫ ዘገባዎች ላይ ቀደምት ልምድ ያላቸው አመልካቾች በከፍተኛ ሁኔታ ይበረታታሉ።
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን (CV) በ recruitment@ethiopiainsider.com ኢሜይል አድራሻ መላክ ይጠበቅባችኋል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ሚዲያው ሪፖርተር ይፈልጋል!
የኢትዮጵያ ኢንሳይደር አሳታሚ የሆነው ሀቅ ሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽን፤ በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በዚህም ተፈላጊ የሥራ መስኮች ፦
1. ሪፖርተር (አዲስ አበባ)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
- አማርኛ እና ኦሮምኛ ቋንቋዎችን አቀላጥፎ መናገር የሚችል/የምትችል።
2. ሪፖርተር (ባህር ዳር)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ላት።
- ባህር ዳር ከተማ የሚኖር/የምትኖር።
3. ሪፖርተር (ድሬዳዋ ወይም ሀረር)
- በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ የማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 1 ዓመት የስራ ያለው/ላት።
- ከአማርኛ በተጨማሪ ሌሎች የአካባቢው ቋንቋዎችን መናገር መቻል ተመራጭነት አለው።
4. ኦዲዮ ቪዥዋል ኤዲተር
በኢንፎግራፊክስ እና ቪዲዮ ኤዲቲንግ ስልጠና የወሰደ/ች እና ቢያንስ የ1 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት።
በምርጫ ዘገባዎች ላይ ቀደምት ልምድ ያላቸው አመልካቾች በከፍተኛ ሁኔታ ይበረታታሉ።
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን (CV) በ recruitment@ethiopiainsider.com ኢሜይል አድራሻ መላክ ይጠበቅባችኋል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤8
📌ታዋቂዋ የውበት ባለሙያ ትርሀስ (ቴሪ) አረፈች
በኢትዮጵያ የውበትና የፀጉር ስታይል ዘርፍ ስሟ በጉልህ የሚነሳውና በቅርብ ወዳጆቿ "ቴሪ" በሚል ቅጽል ስም የምትታወቀው የውበት ባለሙያ ትርሀስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰማ።
ባለሙያዋ በአዲስ አበባ ደንበል ሲቲ ሴንተር "ሞሮኮ ባዝ" (Morocco Bath) የተሰኘውን ዘመናዊ የውበት መጠበቂያ ማዕከል በመክፈትና ዘመናዊ የፀጉር አሰራርና የሜካፕ ጥበብን በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ ከሆኑት ባለሙያዎች መካከል አንዷ ነበረች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በኢትዮጵያ የውበትና የፀጉር ስታይል ዘርፍ ስሟ በጉልህ የሚነሳውና በቅርብ ወዳጆቿ "ቴሪ" በሚል ቅጽል ስም የምትታወቀው የውበት ባለሙያ ትርሀስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ተሰማ።
ባለሙያዋ በአዲስ አበባ ደንበል ሲቲ ሴንተር "ሞሮኮ ባዝ" (Morocco Bath) የተሰኘውን ዘመናዊ የውበት መጠበቂያ ማዕከል በመክፈትና ዘመናዊ የፀጉር አሰራርና የሜካፕ ጥበብን በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ ከሆኑት ባለሙያዎች መካከል አንዷ ነበረች።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
💔14😢3❤2🕊1
📌የኢትዮጵያ ሰርክስ ቡድን በፈረንሳይ ድል ቀናው
በየኔነህ ተስፋዬ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ክብሮም ወልደሳሙኤል የሚመራው "ትሩፕ ኮልፌ" (የቢጣ ሰርከስ ቡድን) በፈረንሳይ በተካሄደው 48ኛው የሞንቴ ካርሎ ዓለም አቀፍ የሰርከስ ፌስቲቫል ላይ በመሳተፍ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ እንደሆነ ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
የዓለማችን ታዋቂ የሰርከስ አርቲስቶች የሚሳተፉበት ተብሎ በሚታወቀው በዚህ ክብረ በዓል ላይ ቡድኑ ያስመዘገበው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ትልቅ ኩራት ሆኗል።በዚህ ፌስቲቫል ላይ ትሩፕ ኮልፌ ያገኘው የብር ሜዳሊያ፣ የኢትዮጵያን የሰርከስ ጥበብ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ ያደረገ ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በየኔነህ ተስፋዬ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ክብሮም ወልደሳሙኤል የሚመራው "ትሩፕ ኮልፌ" (የቢጣ ሰርከስ ቡድን) በፈረንሳይ በተካሄደው 48ኛው የሞንቴ ካርሎ ዓለም አቀፍ የሰርከስ ፌስቲቫል ላይ በመሳተፍ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ እንደሆነ ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
የዓለማችን ታዋቂ የሰርከስ አርቲስቶች የሚሳተፉበት ተብሎ በሚታወቀው በዚህ ክብረ በዓል ላይ ቡድኑ ያስመዘገበው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ትልቅ ኩራት ሆኗል።በዚህ ፌስቲቫል ላይ ትሩፕ ኮልፌ ያገኘው የብር ሜዳሊያ፣ የኢትዮጵያን የሰርከስ ጥበብ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ ያደረገ ውጤት መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤22❤🔥2🥰1👏1
📌የራሱን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ያከናወነው ብራዚላዊ
በብራዚል ኩሪቲባ ከተማ የሚኖር አንድ ግለሰብ የጓደኞቹንና የዘመዶቹን ታማኝነት ለመፈተን ሲል የራሱን የሐሰት ሞት አውጆ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ማከናወኑ መነጋገሪያ ሆኗል።
ባልታዛር ሌሞስ የተባለው የ60 ዓመት ግለሰብ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጹ ላይ ለሕክምና ሆስፒታል መግባቱን የሚገልጽ ፎቶግራፍ ከለጠፈ ከጥቂት ቀናት በኋላ "ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል" የሚል የሐሰት ዜና አሰራጨ ...ተጨማሪውን ያንብቡhttps://news.1rj.ru/str/NorRadio1
በብራዚል ኩሪቲባ ከተማ የሚኖር አንድ ግለሰብ የጓደኞቹንና የዘመዶቹን ታማኝነት ለመፈተን ሲል የራሱን የሐሰት ሞት አውጆ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ማከናወኑ መነጋገሪያ ሆኗል።
ባልታዛር ሌሞስ የተባለው የ60 ዓመት ግለሰብ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጹ ላይ ለሕክምና ሆስፒታል መግባቱን የሚገልጽ ፎቶግራፍ ከለጠፈ ከጥቂት ቀናት በኋላ "ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል" የሚል የሐሰት ዜና አሰራጨ ...ተጨማሪውን ያንብቡhttps://news.1rj.ru/str/NorRadio1
😁11❤4👍1🖕1
📌 የ10 ሚሊዮን ብር ቼክ ለጥሎሽ ተሰጠ
(አነጋጋሪው የጥሎሽ ሥነሥርዓት )
ከሰሞኑ የተከናወነ አንድ የጥሎሽ ሥነ-ሥርዓት በቅንጦቱና በስጦታዎቹ ውድነት የብዙዎችን ቀልብ በመሳብ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሙሽራው አቤል ለሙሽሪት የአብስራ ሀብታሙ ያበረከቷቸው ስጦታዎች የሀብትና የፍቅር መገለጫ ተደርገው ተወስደዋል።
ለሙሽሪት ከተበረከቱት ስጦታዎች መካከል በልዩ ሁኔታ ያጌጠ እና ሙሉ የቤትና የግል መገልገያዎችን የያዘ ተሽከርካሪ፣ የዓለም አቀፍ ብራንድ ልብሶችና ሽቶዎች የሞሉባቸው ዘመናዊ ሻንጣዎች እንዲሁም ውድ የወርቅ ጌጣጌጦች ይገኙበታል።
ይሁን እንጂ የዕለቱ ትልቁ መነጋገሪያ የሆነው ሙሽራው ለሙሽሪት የሰጣት የ10 ሚሊዮን ...ተጨማሪውን ያንብቡ https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/49
(አነጋጋሪው የጥሎሽ ሥነሥርዓት )
ከሰሞኑ የተከናወነ አንድ የጥሎሽ ሥነ-ሥርዓት በቅንጦቱና በስጦታዎቹ ውድነት የብዙዎችን ቀልብ በመሳብ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሙሽራው አቤል ለሙሽሪት የአብስራ ሀብታሙ ያበረከቷቸው ስጦታዎች የሀብትና የፍቅር መገለጫ ተደርገው ተወስደዋል።
ለሙሽሪት ከተበረከቱት ስጦታዎች መካከል በልዩ ሁኔታ ያጌጠ እና ሙሉ የቤትና የግል መገልገያዎችን የያዘ ተሽከርካሪ፣ የዓለም አቀፍ ብራንድ ልብሶችና ሽቶዎች የሞሉባቸው ዘመናዊ ሻንጣዎች እንዲሁም ውድ የወርቅ ጌጣጌጦች ይገኙበታል።
ይሁን እንጂ የዕለቱ ትልቁ መነጋገሪያ የሆነው ሙሽራው ለሙሽሪት የሰጣት የ10 ሚሊዮን ...ተጨማሪውን ያንብቡ https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/49
😁18❤16💩5😱2🥴2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📌የቀጥታ ስርጭት ዘገባውን በወፍ ታጅቦ ያከናወነው የፋና ሪፖርተር
የፋና ቴሌቪዥን ሪፖርተር ምራዑል ከድር የቀጥታ ስርጭት ዘገባ በማቅረብ ላይ እያለ፣ አንዲት ወፍ ትከሻው ላይ አርፋ ዘገባውን አብራው ማጠናቀቋን ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
ሪፖርተሩ ለተመልካቾች መረጃ ለማድረስ ሙሉ ትኩረቱን ካሜራው ላይ አድርጎ ባለበት ቅጽበት፣ ወፏ ትከሻው ላይ አርፋ ለደቂቃዎች ቆይታለች።
ምራዑል ይህንን ልዩ አጋጣሚ ሲገልጽ "ቀጥታ ዘገባዬ አልተቋረጠም፣ ድምፄም አላስደነገጣትም፤ አእምሮዬ ከወፏ ጋር እያወራ አንደበቴ ግን መረጃ ማድረሱን ቀጥሏል" ብሏል።
"ሰው ጋር መግባባት በከበደበት በዚህ ጊዜ ከወፍ ጋር ተግባብቼ የቀጥታ ዘገባዬን ጨረስኩ" በማለትም በሙያው ያጋጠመውን ይህን ብርቅዬ ክስተት በደስታ ገልጾታል።
ዘገባው የኖር ሬድዮ ነው
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/NorRadio1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የፋና ቴሌቪዥን ሪፖርተር ምራዑል ከድር የቀጥታ ስርጭት ዘገባ በማቅረብ ላይ እያለ፣ አንዲት ወፍ ትከሻው ላይ አርፋ ዘገባውን አብራው ማጠናቀቋን ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
ሪፖርተሩ ለተመልካቾች መረጃ ለማድረስ ሙሉ ትኩረቱን ካሜራው ላይ አድርጎ ባለበት ቅጽበት፣ ወፏ ትከሻው ላይ አርፋ ለደቂቃዎች ቆይታለች።
ምራዑል ይህንን ልዩ አጋጣሚ ሲገልጽ "ቀጥታ ዘገባዬ አልተቋረጠም፣ ድምፄም አላስደነገጣትም፤ አእምሮዬ ከወፏ ጋር እያወራ አንደበቴ ግን መረጃ ማድረሱን ቀጥሏል" ብሏል።
"ሰው ጋር መግባባት በከበደበት በዚህ ጊዜ ከወፍ ጋር ተግባብቼ የቀጥታ ዘገባዬን ጨረስኩ" በማለትም በሙያው ያጋጠመውን ይህን ብርቅዬ ክስተት በደስታ ገልጾታል።
ዘገባው የኖር ሬድዮ ነው
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/NorRadio1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤33😁6👍4🔥3🕊3🗿3
📌በአዲስ አበባ ባለ 300,000 ብር ኮንሰርት ተዘጋጀ
ድምጻዊያኑ ሚካኤል በላይነህ እና ዳዊት ፅጌ "ሸክ" በሚል ርዕስ ነገ ቅዳሜ ጥር 16 2018 ዓ.ም አድማጮችን ለማዝናናት በጊዮን ሆቴል ቀጠሮ ይዘዋል።
ኖር ሬድዮ ባሰባሰበው መረጃ መሠረት የዚህ ሙዚቃ ኮንሰርት የመግቢያው ዋጋ ውድነት በበርካቶች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል።
የዚህ ኮንሰርት መደበኛ መግቢያው ..ተጨማሪውን ያንብቡ; https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/52
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ድምጻዊያኑ ሚካኤል በላይነህ እና ዳዊት ፅጌ "ሸክ" በሚል ርዕስ ነገ ቅዳሜ ጥር 16 2018 ዓ.ም አድማጮችን ለማዝናናት በጊዮን ሆቴል ቀጠሮ ይዘዋል።
ኖር ሬድዮ ባሰባሰበው መረጃ መሠረት የዚህ ሙዚቃ ኮንሰርት የመግቢያው ዋጋ ውድነት በበርካቶች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል።
የዚህ ኮንሰርት መደበኛ መግቢያው ..ተጨማሪውን ያንብቡ; https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/52
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
😁21🖕10😡4❤3🍌3👎2🤬2😱1
📌"ቤቶች" ድራማ ተመልካቹን ሊሰናበት ነው
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የቆየውና በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው "ቤቶች" የሲትኮም ድራማ፣ ከተወሰኑ ሳምንታት በኋላ የዕይታ ጊዜውን እንደሚያጠናቅቅ ደራሲ፣ ተዋናይ እና የማስታወቂያ ባለሙያ ጥላሁን ጉግሳ አስታወቀ።
"ቤቶች" ሳይቋረጥ ለረዥም ጊዜ በመታየት ከዓለም ሦስተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ድንቅ የጥበብ ሥራ እንደሆነ ተዋናዩ ጠቁሟል።
ጥላሁን ጉግሳ ለአሐዱ ራድዮ እንደገለጸው፣ ድራማው እስካሁን የተጓዘበት የ13 ዓመታት ዕድሜ በቂ በመሆኑ፣ በቀጣይ አዳዲስ ረዥም ተከታታይ ፊልሞችን ለተመልካች ለማቅረብ ሲባል ድራማው እንዲጠናቀቅ ተወስኗል።
ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ ከ"ቤቶች" መጠናቀቅ በኋላ፣ በክፍሎችና በምዕራፍ የተከፋፈለ አዲስ ረጅም ተከታታይ ፊልም ከሁለተኛ ሴት ልጁ ጋር በመሆን ለማቅረብ በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ከዓመታት በፊት ተሠርቶ ለጥቂት ጊዜ ከታየ በኋላ የታገደውና ስለ አሰብ የባሕር በር አስፈላጊነት የሚተርከው "የባሕር በር" የተሰኘው ፊልሙ በቅርቡ ለዕይታ ይበቃል ብሏል።
ፊልሙ በወቅቱ የታገደው በባለሥልጣናት ትእዛዝ እንደነበር ያስታወሰው ጥላሁን፣ በወቅቱ ከፍተኛ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶበት እንደነበርም አልሸሸገም።
ያገዱት አካላት ከሥልጣን በመነሳታቸው ፊልሙን ቀደም ብሎ ለማሳየት ቢያስብም፣ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት ግንኙነት በነበረበት መልካም ሁኔታ ሳቢያ ግንኙነቱን ላለማበላሸት ሲል ፊልሙን ማዘግየቱን ተዋናዩ አስረድቷል።
ይሁን እንጂ በአሁኑ ወቅት የባሕር በር ጉዳይ በኢትዮጵያ እንደ አዲስ እየተጠየቀ በመሆኑ፣ ፊልሙን እንደገና ለመልቀቅ መወሰኑን ገልጾአል።
©️አሐዱ ሬድዮ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሲተላለፍ የቆየውና በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው "ቤቶች" የሲትኮም ድራማ፣ ከተወሰኑ ሳምንታት በኋላ የዕይታ ጊዜውን እንደሚያጠናቅቅ ደራሲ፣ ተዋናይ እና የማስታወቂያ ባለሙያ ጥላሁን ጉግሳ አስታወቀ።
"ቤቶች" ሳይቋረጥ ለረዥም ጊዜ በመታየት ከዓለም ሦስተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ ድንቅ የጥበብ ሥራ እንደሆነ ተዋናዩ ጠቁሟል።
ጥላሁን ጉግሳ ለአሐዱ ራድዮ እንደገለጸው፣ ድራማው እስካሁን የተጓዘበት የ13 ዓመታት ዕድሜ በቂ በመሆኑ፣ በቀጣይ አዳዲስ ረዥም ተከታታይ ፊልሞችን ለተመልካች ለማቅረብ ሲባል ድራማው እንዲጠናቀቅ ተወስኗል።
ተዋናይ ጥላሁን ጉግሳ ከ"ቤቶች" መጠናቀቅ በኋላ፣ በክፍሎችና በምዕራፍ የተከፋፈለ አዲስ ረጅም ተከታታይ ፊልም ከሁለተኛ ሴት ልጁ ጋር በመሆን ለማቅረብ በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪም፣ ከዓመታት በፊት ተሠርቶ ለጥቂት ጊዜ ከታየ በኋላ የታገደውና ስለ አሰብ የባሕር በር አስፈላጊነት የሚተርከው "የባሕር በር" የተሰኘው ፊልሙ በቅርቡ ለዕይታ ይበቃል ብሏል።
ፊልሙ በወቅቱ የታገደው በባለሥልጣናት ትእዛዝ እንደነበር ያስታወሰው ጥላሁን፣ በወቅቱ ከፍተኛ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶበት እንደነበርም አልሸሸገም።
ያገዱት አካላት ከሥልጣን በመነሳታቸው ፊልሙን ቀደም ብሎ ለማሳየት ቢያስብም፣ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት ግንኙነት በነበረበት መልካም ሁኔታ ሳቢያ ግንኙነቱን ላለማበላሸት ሲል ፊልሙን ማዘግየቱን ተዋናዩ አስረድቷል።
ይሁን እንጂ በአሁኑ ወቅት የባሕር በር ጉዳይ በኢትዮጵያ እንደ አዲስ እየተጠየቀ በመሆኑ፣ ፊልሙን እንደገና ለመልቀቅ መወሰኑን ገልጾአል።
©️አሐዱ ሬድዮ
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤19🥱15👍3👎2
📌ዋዜማ ሬድዮ በኢትዮጵያ ታገደ
ዋዜማ ሬድዮ "የኢትዮጵያን ህገ-መንግስት እና የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ እንዲሁም መመሪያዎችና የሙያ ስነምግባር አክብሮ ለመስራት ፈቃደኛ ባለመሆኑ የስራ ፈቃድ እውቅናውን በዛሬው እለት ተመላሽ አድርጓል" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስታወቀ።
"ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን በበይነ መረብ መገናኛ ብዝኃን የእውቅና ፈቃድ አግኝቶ ሲሰራ የነበረው...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/54
ዋዜማ ሬድዮ "የኢትዮጵያን ህገ-መንግስት እና የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ እንዲሁም መመሪያዎችና የሙያ ስነምግባር አክብሮ ለመስራት ፈቃደኛ ባለመሆኑ የስራ ፈቃድ እውቅናውን በዛሬው እለት ተመላሽ አድርጓል" ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስታወቀ።
"ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን በበይነ መረብ መገናኛ ብዝኃን የእውቅና ፈቃድ አግኝቶ ሲሰራ የነበረው...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/54
😱6❤2😁2😢1
📌"ራስ ተፈሪያውያን ጫና እየተደረገባቸው ነው"
በሻሸመኔ ከተማ የሚኖሩ የራስ ተፈሪያውያን ከተማዋን ለቅቀው እንዲወጡ ከፍተኛ ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን ዞብል ፖስት ዘግቧል።
ራስ ተፈሪያውያኑ ጫና እየተደረገባቸው ያለው ከኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ኃይሎች ሲሆን “የክልሉን ገፅታ እያበላሻችሁ ነው” በሚል የሻሸመኔ ከተማን ለቅቀው እንዲወጡ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ ጫናዎች እየደረሱባቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።
በከተማዋ የሚገኙ ራስ ተፈሪያውያን “የንጉሳውያን ስርዓትን ታመልካላችሁ” በሚል ከተማዋን ለቅቀው እንዲወጡ..ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/56
በሻሸመኔ ከተማ የሚኖሩ የራስ ተፈሪያውያን ከተማዋን ለቅቀው እንዲወጡ ከፍተኛ ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን ዞብል ፖስት ዘግቧል።
ራስ ተፈሪያውያኑ ጫና እየተደረገባቸው ያለው ከኦሮሚያ ክልል ፀጥታ ኃይሎች ሲሆን “የክልሉን ገፅታ እያበላሻችሁ ነው” በሚል የሻሸመኔ ከተማን ለቅቀው እንዲወጡ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ ጫናዎች እየደረሱባቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።
በከተማዋ የሚገኙ ራስ ተፈሪያውያን “የንጉሳውያን ስርዓትን ታመልካላችሁ” በሚል ከተማዋን ለቅቀው እንዲወጡ..ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://news.1rj.ru/str/NorRadio1/56
😡11😢9😁7❤2🤔2🕊1
📌ዋዜማ ሬድዮ ምላሽ ሰጠ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባስተላለፈው ትዕዛዝ መሠረት የሥራ ፈቃዱን መመለሱን ዋዜማ ሚዲያ ገለጠ።
ባለሥልጣኑ "የአገርን ጥቅም አደጋ ላይ በመጣልና የሥነ-ምግባር ደንቦችን በመተላለፍ" በሚል ዋዜማን መወንጀሉን ተከትሎ ሚዲያው ቅዳሜ ጥር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ምላሽ ሰጥቷል።
ዋዜማ ባወጣው መግለጫ፣ ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ፈቃዱን የመለሰ ቢሆንም፣ የተወሰደበት እርምጃ ግን በማንኛውም መመዘኛ ትክክል እንዳልሆነና እንዳሳዘነው ገልጿል።
ባለሥልጣኑ ያቀረበባቸውን ክሶች በተመለከተም "ለተደራሲያንና ለባለሙያዎች የሕሊና ፍርድ እንተዋለን" ብሏል። ተቋሙ ዝርዝር ሁኔታውን አጢኖ ተጨማሪ ማብራሪያ እንደሚሰጥና ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን እንደሚከተልም አመልክቷል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባስተላለፈው ትዕዛዝ መሠረት የሥራ ፈቃዱን መመለሱን ዋዜማ ሚዲያ ገለጠ።
ባለሥልጣኑ "የአገርን ጥቅም አደጋ ላይ በመጣልና የሥነ-ምግባር ደንቦችን በመተላለፍ" በሚል ዋዜማን መወንጀሉን ተከትሎ ሚዲያው ቅዳሜ ጥር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ምላሽ ሰጥቷል።
ዋዜማ ባወጣው መግለጫ፣ ባለሥልጣኑ ሐሙስ ዕለት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ፈቃዱን የመለሰ ቢሆንም፣ የተወሰደበት እርምጃ ግን በማንኛውም መመዘኛ ትክክል እንዳልሆነና እንዳሳዘነው ገልጿል።
ባለሥልጣኑ ያቀረበባቸውን ክሶች በተመለከተም "ለተደራሲያንና ለባለሙያዎች የሕሊና ፍርድ እንተዋለን" ብሏል። ተቋሙ ዝርዝር ሁኔታውን አጢኖ ተጨማሪ ማብራሪያ እንደሚሰጥና ሌሎች ሕጋዊ አማራጮችን እንደሚከተልም አመልክቷል።
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤5😢4
📌ለገነነ መኩሪያ ሊብሮ መታሰቢያ ውድድር ተዘጋጀ
የታላቁ የእግርኳስ ሰው ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) 2ኛ ዓመት መታሰቢያ የእግር ኳስ ውድድር መዘጋጀቱ ተሰማ።
ኢትዮ-አፍሪካንስ የጤና ስፖርት ማህበር መስራች የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ባዩ ሙሉ አስተባባሪነት ዝግጅቱ እንደሚደረግም ታውቋል።
ኢትዮ አፍሪካንስ ጨምሮ በ4 ቡድኖች መካከል በጥሎ ማለፍ መልክ የሚደረግ የአግር ኳስ ውድድር እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የፊታችን ማክሰኞ ጥር 19/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 የመጀመሪያ መክፈቻ ጨዋታ ኢትዮ አፍሪካንስ ከ ኢትዮጵያ ፤ሀበሻ ከ አቢሲኒያ በንፋስ ስልክ ፖ/ቴ/ ኮሌጅ ሜዳ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል::
በጨዋታው ላይ ከሀገር ውጪ የነበሩ የቀድሞ ድንቅ ተጫዋቾች ተክሌ ብርሃኔ፣ሀብቶም ብርሃኔ፣ኤልያስ ጫካ እና ሌሎችም ኮከቦች በጨዋታው ላይ ይሳተፋሉ ተብሏል።
ለውድድሩ የ200,000 ብር ሽልማት ተዘጋጅቷል። ለአሸናፊው ቡድን በሀዋሳ የ2 ቀን ሆቴል እና የምግብ ወጪ ከነ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል በሽልማት መልክ እንደሚኖር ታውቋል::
ኢትዮ አፍሪካንስ ከዚህ ቀደሞ በርካታ በኢትዮጵያ እግር ኳስ አሻራ ጥለው ላለፉ ታላላቅ ሰዎች እንዲታወሱ ባማድረግ ጉልህ ሚና በመጫወት ይታወቃል።
©️ባላገሩ ስፖርት
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
የታላቁ የእግርኳስ ሰው ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) 2ኛ ዓመት መታሰቢያ የእግር ኳስ ውድድር መዘጋጀቱ ተሰማ።
ኢትዮ-አፍሪካንስ የጤና ስፖርት ማህበር መስራች የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋች ባዩ ሙሉ አስተባባሪነት ዝግጅቱ እንደሚደረግም ታውቋል።
ኢትዮ አፍሪካንስ ጨምሮ በ4 ቡድኖች መካከል በጥሎ ማለፍ መልክ የሚደረግ የአግር ኳስ ውድድር እንደሚደረግ ይጠበቃል።
የፊታችን ማክሰኞ ጥር 19/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 የመጀመሪያ መክፈቻ ጨዋታ ኢትዮ አፍሪካንስ ከ ኢትዮጵያ ፤ሀበሻ ከ አቢሲኒያ በንፋስ ስልክ ፖ/ቴ/ ኮሌጅ ሜዳ በሚያደርጉት ጨዋታ ይጀመራል::
በጨዋታው ላይ ከሀገር ውጪ የነበሩ የቀድሞ ድንቅ ተጫዋቾች ተክሌ ብርሃኔ፣ሀብቶም ብርሃኔ፣ኤልያስ ጫካ እና ሌሎችም ኮከቦች በጨዋታው ላይ ይሳተፋሉ ተብሏል።
ለውድድሩ የ200,000 ብር ሽልማት ተዘጋጅቷል። ለአሸናፊው ቡድን በሀዋሳ የ2 ቀን ሆቴል እና የምግብ ወጪ ከነ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል በሽልማት መልክ እንደሚኖር ታውቋል::
ኢትዮ አፍሪካንስ ከዚህ ቀደሞ በርካታ በኢትዮጵያ እግር ኳስ አሻራ ጥለው ላለፉ ታላላቅ ሰዎች እንዲታወሱ ባማድረግ ጉልህ ሚና በመጫወት ይታወቃል።
©️ባላገሩ ስፖርት
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://news.1rj.ru/str/EventAddis1
❤13👏1