TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
910 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናን የሚሰጡ ከ28 ሺህ በላይ #ፈታኞች መመልመላቸው ተገለፀ፡፡

ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡

ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።

በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።

@TEMARI_NET1
1
#FBE
CoBE Library is available (open) on Friday

©️ CoBE Students Council Office

@TEMARI_NET1
2
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።

ኢድ ሙባረክ!


@TEMARI_NET1
3🤬1🙏1
ለአምስት ቀናት የተሰጠው የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።

ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።

የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።

ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.

እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።

ኢድ ሙባረክ!


@TEMARI_NET1
1
🌟 You're Invited to enjoy community based  Theater! 🌟

Join us for an inspiring evening as Vision Ethiopia Congress for Democracy, in partnership with the Addis Ababa University Arts Club, presents a captivating theater performance centered around the themes of ethics and election by 4th year students of school of Theatrical Art.

🗓 Date: June 9 
🕔 Time: 5:30 PM 
📍 Venue: Cultural Center

This event promises to be a thought-provoking exploration of our democratic values, brought to life by talented performers. Come witness the power of art in shaping our understanding of democracy and the electoral process.

Don't miss this opportunity to engage with your community and celebrate the essence of democracy!

We look forward to seeing you there! 🎭

#DemocracyInTheater #VisionEthiopia #AAUArtsClub #CulturalCenter #JoinUs
2
ዩኒቨርሲቲዎች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዙሪያ ለተፈታኝ ተማሪዎች ገለጻ ሰጥተዋል።

በኦንላይን የሚሰጠው የመውጫ ፈተናው  በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንደሚከናወን ተገልጿል።

ከተፈታኞች በተጨማሪ ፈታኝ መምህራን፣ አስተባባሪዎች፣ የፀጥታና ደህንነት አካላት በገለጻው ተሳትፈዋል።

ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን፣ ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ ለመግባት የሚፈቀዱ ነገሮች እና በሌሎች ተያያዥ ደንቦች ላይ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል።

ከ190 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።


@TEMARI_NET1
2
ይገምቱ ይሸለሙ!
ዛሬ 04:00 | ፖርቹጋል ከ ስፔን የሚያደርጉትን ጨዋታ ቀድመው በትክክል ለገመቱ 3 ገማቾት ካርድ እንሸልማለን፣
እስከ 3:40 ብቻ
የተስተካከለ መልስ ተቀባይነት የለውም ።

ግምትዎን @Temari_Net1 ላይ ባለው ሃሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡልን።
መልካም ጨዋታ ተመኘን 🙏
Forwarded from AAU MEREJA
📢 Dear Exit Exam Takers,

🎓 Good luck to you, AAU Class of 2025!

Your Exit Exams start tomorrow, June 9th, and we know you’ve come a long way to reach this point.

We wish you the best of luck! Stay calm, believe in yourself, and do your best .

መልካም ፈተና ይሁንላቹ!

#ExitExam #Classof2025 #GoodLuck

@AAUMEREJA
2👍2🥰1
TEMARI-NET
ይገምቱ ይሸለሙ! ዛሬ 04:00 | ፖርቹጋል ከ ስፔን የሚያደርጉትን ጨዋታ ቀድመው በትክክል ለገመቱ 3 ገማቾት ካርድ እንሸልማለን፣ እስከ 3:40 ብቻ የተስተካከለ መልስ ተቀባይነት የለውም ። ግምትዎን @Temari_Net1 ላይ ባለው ሃሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡልን። መልካም ጨዋታ ተመኘን 🙏
የ 2025 የአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ አሸናፊ ፖርቹጋል ሆናለች 🔥🔥🔥🔥🔥

ለመላው የክርስቲያኖ ሮናልዶ እና የፖርቹጋል ደጋፊዎች ያ የእንኳን ደስ አላቹ 🥳🥳🥳🥳🔥🔥🔥🔥

ፖርቹጋል 2-2 ስፔን - መደበኛ ደቂቃ
ፖርቹጋል 5-3 ስፔን - በመለያ ምት

ትክክለኛ ገማቾች ካሉ አሁን እናሳውቃለን ።