💠Shop at #AlphaMarket at a discount price
Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr
u can check additional products @alphamarket21✅
order now @alphamarket2121 ✅
with free delivery
Airpods Pro(USA) white color 1599 birr
Airpods pro (USA) Black color 1799 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1499 birr
Airpods Pro 5s 1199 birr
Galaxy buds pro(New product) 1900 birr
u can check additional products @alphamarket21✅
order now @alphamarket2121 ✅
with free delivery
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናን የሚሰጡ ከ28 ሺህ በላይ #ፈታኞች መመልመላቸው ተገለፀ፡፡
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
@TEMARI_NET1
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
@TEMARI_NET1
❤1
ለአምስት ቀናት የተሰጠው የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።
ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።
ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።
ኢድ ሙባረክ!
@TEMARI_NET1
ከአራት ወራት በላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት የወሰዱ 77 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎች፥ የሪሚዲያል ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
የሪሚዲያል ፈተናው በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት መሠጠቱ ተገልጿል።
ምስል፦ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ.
እንኳን ለኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል አደረሳችሁ።
ኢድ ሙባረክ!
@TEMARI_NET1
❤1
🌟 You're Invited to enjoy community based Theater! 🌟
Join us for an inspiring evening as Vision Ethiopia Congress for Democracy, in partnership with the Addis Ababa University Arts Club, presents a captivating theater performance centered around the themes of ethics and election by 4th year students of school of Theatrical Art.
🗓 Date: June 9
🕔 Time: 5:30 PM
📍 Venue: Cultural Center
This event promises to be a thought-provoking exploration of our democratic values, brought to life by talented performers. Come witness the power of art in shaping our understanding of democracy and the electoral process.
✨ Don't miss this opportunity to engage with your community and celebrate the essence of democracy! ✨
We look forward to seeing you there! 🎭
#DemocracyInTheater #VisionEthiopia #AAUArtsClub #CulturalCenter #JoinUs
Join us for an inspiring evening as Vision Ethiopia Congress for Democracy, in partnership with the Addis Ababa University Arts Club, presents a captivating theater performance centered around the themes of ethics and election by 4th year students of school of Theatrical Art.
🗓 Date: June 9
🕔 Time: 5:30 PM
📍 Venue: Cultural Center
This event promises to be a thought-provoking exploration of our democratic values, brought to life by talented performers. Come witness the power of art in shaping our understanding of democracy and the electoral process.
✨ Don't miss this opportunity to engage with your community and celebrate the essence of democracy! ✨
We look forward to seeing you there! 🎭
#DemocracyInTheater #VisionEthiopia #AAUArtsClub #CulturalCenter #JoinUs
❤2
🌍 Mid-career professional from an underrepresented country? Apply now for the UN Talent Pipeline 2025 and unlock global career opportunities: wp.me/p23f03-dMj
#UNCareers #TalentPipeline2025 #UNJobs2025
👇👇👇👇👇👇
@TEMARI_NET1
#UNCareers #TalentPipeline2025 #UNJobs2025
👇👇👇👇👇👇
@TEMARI_NET1
Opportunities for Youth
United Nations Talent Pipeline 2025: Apply Now for Career Opportunities for Global Mid-Career Professionals - Opportunities for…
Breaking Barriers: UN Talent Pipeline Launches to Foster Equitable Global Representation
ዩኒቨርሲቲዎች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዙሪያ ለተፈታኝ ተማሪዎች ገለጻ ሰጥተዋል።
በኦንላይን የሚሰጠው የመውጫ ፈተናው በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንደሚከናወን ተገልጿል።
ከተፈታኞች በተጨማሪ ፈታኝ መምህራን፣ አስተባባሪዎች፣ የፀጥታና ደህንነት አካላት በገለጻው ተሳትፈዋል።
ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን፣ ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ ለመግባት የሚፈቀዱ ነገሮች እና በሌሎች ተያያዥ ደንቦች ላይ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል።
ከ190 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
@TEMARI_NET1
በኦንላይን የሚሰጠው የመውጫ ፈተናው በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንደሚከናወን ተገልጿል።
ከተፈታኞች በተጨማሪ ፈታኝ መምህራን፣ አስተባባሪዎች፣ የፀጥታና ደህንነት አካላት በገለጻው ተሳትፈዋል።
ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን፣ ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ ለመግባት የሚፈቀዱ ነገሮች እና በሌሎች ተያያዥ ደንቦች ላይ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል።
ከ190 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
@TEMARI_NET1
❤2
ይገምቱ ይሸለሙ!
ዛሬ 04:00 | ፖርቹጋል ከ ስፔን የሚያደርጉትን ጨዋታ ቀድመው በትክክል ለገመቱ 3 ገማቾት ካርድ እንሸልማለን፣
እስከ 3:40 ብቻ
የተስተካከለ መልስ ተቀባይነት የለውም ።
ግምትዎን @Temari_Net1 ላይ ባለው ሃሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡልን።
መልካም ጨዋታ ተመኘን 🙏
ዛሬ 04:00 | ፖርቹጋል ከ ስፔን የሚያደርጉትን ጨዋታ ቀድመው በትክክል ለገመቱ 3 ገማቾት ካርድ እንሸልማለን፣
እስከ 3:40 ብቻ
የተስተካከለ መልስ ተቀባይነት የለውም ።
ግምትዎን @Temari_Net1 ላይ ባለው ሃሳብ መስጫ ላይ ያስቀምጡልን።
መልካም ጨዋታ ተመኘን 🙏
Forwarded from AAU MEREJA
📢 Dear Exit Exam Takers,
🎓 Good luck to you, AAU Class of 2025!
Your Exit Exams start tomorrow, June 9th, and we know you’ve come a long way to reach this point.
We wish you the best of luck! Stay calm, believe in yourself, and do your best .
መልካም ፈተና ይሁንላቹ!
#ExitExam #Classof2025 #GoodLuck
@AAUMEREJA
🎓 Good luck to you, AAU Class of 2025!
Your Exit Exams start tomorrow, June 9th, and we know you’ve come a long way to reach this point.
We wish you the best of luck! Stay calm, believe in yourself, and do your best .
መልካም ፈተና ይሁንላቹ!
#ExitExam #Classof2025 #GoodLuck
@AAUMEREJA
❤2👍2🥰1