TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
910 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
Forwarded from AAU MEREJA
AAU is preparing for its 75th Commencement , Here are some highlights (in picture). The commencement will be held on Saturday, May 28, 2025, at the Main Campus.

Congratulations to all those graduating this year!

@AAUMEREJA
1
ዩኒቨርሲቲዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞችን ዛሬ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም መቀበል ጀምረዋል፡፡

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በወጣው መርሐግብር መሰረት ሰኞ ሰኔ 23/2017 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ይጀምራል፡፡

ፈተናውን ለመውሰድ 608 ሺህ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን፤ 150 ሺህ የሚሆኑት በበይነ መረብ የሚፈተኑ ናቸው።

ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ

#tikvahuniversity

@AAUMEREJA
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁልፍ የሪፎርም ስራዎች አተገባበርና አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ጉባኤ ተካሄደ።

ሰኔ 20/2017 ዓ.ም) "አካዳሚያዊ ውይይት ለአካዳሚክ ልህቀት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዘዳንቶችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ሀላፊዎች በቁልፍ የሪፎርም ተግባራት አፈጻጸምና አሁን ላይ ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ልምዳቸውን አጋርተዋል።

በትኩረትና ተልኮ መስክ ልየታ (differentiation) ፤ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ( Curriculum revision)፤በሠራተኞችና ተማሪዎች የሙያ እድገት (Staff and students career development)፤ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካች መነሻና ኢላማ ልየታ ፤ KPI baseline and target identification),፣ የአፈጻጸም ኮንትራት ውል (Performance contracting implementation ) እንዲሁም በብሄራዊ ፈተናዎች አስተዳደርና አፈጻጸም ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ተቋማት ልምድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።

በቀረቡት ተሞክሮዎች ላይ ሀሳባቸውን ያካፈሉት በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዬች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኤባ ሜጄና አንዳንድ ተቋማት የሄዱበትን እርቀት አበረታተዋል።

ይሁን እንጂ በተወሠኑ ተቋማት ያለው ወጥነትና ቁርጠኝነት በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ ተቋማቱንም ይሁን የተቋማቱን ስራ ሀላፊዎች ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፣ https://web.facebook.com/share/p/16pXWpbSTh/
Forwarded from AAU MEREJA
#አሁን
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ75ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል....
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ 304 የሦስተኛ ዲግሪ እና 352 የስፕሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ በአጠቃላይ 6849 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡

@AAUMEREJA
5
መንታዎቹ 👏👏👏 
 
ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በ Nursing ና በ Logistics and Supply Chain Management ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ መንታዎቹ ተመርቀዋል።

መንታዎቹ Haymanot Teka እና Surafel Teka። 

 
እንኳን ደስ አላችሁ!👏👏
🔥43
Forwarded from AAU MEREJA
#FYI
Open Public Libraries in Addis (Excluding Abrehot )

Abrehot Library, Ethiopia’s largest and most advanced library located near the Ethiopian Parliament in Arat Kilo, is temporarily closed to the public as it is being used for national examinations.you are encouraged to visit the many other accessible libraries located across the city.


Subcity Public Libraries (Open and Operating)

Addis Ababa has many operational subcity-level public libraries that provide free access to reading and study spaces. Below are some of the key ones with their known locations:

1.Kolfe Keranio Subcity Public Library
Location: Kolfe Keranio Subcity, around Ayer Tena
Coordinates: [Link](https://map.et/place/kolfe-keranio-subcity-public-library/2425113)

2. Lideta Subcity Public Library
Location: Lideta Subcity, near Lideta Church and Lideta Court
Coordinates: [Link](https://www.addismap.com/p6357223185/lideta-subcity-public-library)

3. Gulele Subcity Library (Kebele 07/17)
Location: Gulele Subcity, near Semien Hotel area

4. Bole Subcity Public Library
Location: Bole Subcity, around Wollo Sefer to Rwanda area
Coordinates: [Link](https://map.et/addis-ababa/libraries)

5. Akaki Kality Woreda 01 Public Library
Location: Akaki Kality Subcity, around Akaki St. Gabriel Church

6. Yeka Subcity Public Library
Location: Yeka Subcity, commonly found around Megenagna or CMC area
Coordinates: [Link](https://map.et/addis-ababa/libraries)

7. Addis Ababa Culture and Tourism Bureau Library Archives and Information Center
Location: Around Arada Subcity, near Ras Mekonnen Street, close to Tewodros Square

These libraries offer book borrowing, quiet reading rooms, youth reading programs, and in some cases, limited internet access. Most operate from 8:30 AM to 5:00 PM, Monday to Friday.


Community Libraries

In addition to public sector libraries, several community-led libraries support local reading culture and offer free study spaces:

1. Mekerez Public Library
Location: Around Arat Kilo, behind the National Theatre
Map: [Wikimapia Link](http://wikimapia.org/4164972/Mekerez-Public-Library)

2. Senay Public Library
Location: Around Gurd Shola area (specific map details limited, but locally known for youth engagement)

Sources

1. Abrehot Library Announcement (Closure): [https://www.facebook.com/100087948140607/photos/706289552312643/](https://www.facebook.com/100087948140607/photos/706289552312643/)
2. Public Library Directory – Rentech Digital: [https://rentechdigital.com/smartscraper/business-report-details/ethiopia/addis-ababa/list-of-public-libraries-in-addis-ababa](https://rentechdigital.com/smartscraper/business-report-details/ethiopia/addis-ababa/list-of-public-libraries-in-addis-ababa)
3. Interactive Library Map – Map.et: [https://map.et/addis-ababa/libraries](https://map.et/addis-ababa/libraries)
4. Mekerez Public Library Map: [http://wikimapia.org/4164972/Mekerez-Public-Library](http://wikimapia.org/4164972/Mekerez-Public-Library)


@AAUMEREJA
2
ዩኒቨርሲቲዎች በሦስተኛ እና በአራተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች አቀባበል አድርገዋል።

የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞቹ ዛሬ የሰጡ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ነገ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ገለጻ የሚሰጣቸው ይሆናል።

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም በሁለት ዙር ይሰጣል።

ምስል፦ የተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች

#tikvahuniversity

@TEMARI_Net1