🚀 Apply Now: Digital Literacy Training & Internship Program! 🌐
Organized by NOXE | Powered by ENG Ethiopia | Sponsored by META
📘 Training Highlights – More than learning, it's a movement:
📱 Digital Wellbeing | 🛡 Online Safety | 🤖 AI 👩💻 Digital Lifestyle | 🧠 Real-world Projects & Challenges
💼 Internship Roles for Skilled Applicants:
🌟 Community Outreach | 📱 App Development | 🎬 Video Editing (YouTube, TikTok, Reels)
🌟 Why Join?
✅ Future-ready skills
✅ Certificate of Recognition 🏅
✅ Expert-led workshops
✅ Join Ethiopia's 1st powerful digital outreach
✅ Become a 2025 Digital Champion
✅ Backed by ENG & META
🚨 Note:
All applicants will join the Training Program. Internship interest can be selected in the form.
📝 Apply here:
https://forms.gle/s7BWU7eQrd24FbRb9
📅 Deadline: July 20, 2025 Opening: July 21, 2025
Email - 📧 noxe2025@gmail.com
📍Follow us for updates & digital challenges!
@TEMARI_Net1
Organized by NOXE | Powered by ENG Ethiopia | Sponsored by META
📘 Training Highlights – More than learning, it's a movement:
📱 Digital Wellbeing | 🛡 Online Safety | 🤖 AI 👩💻 Digital Lifestyle | 🧠 Real-world Projects & Challenges
💼 Internship Roles for Skilled Applicants:
🌟 Community Outreach | 📱 App Development | 🎬 Video Editing (YouTube, TikTok, Reels)
🌟 Why Join?
✅ Future-ready skills
✅ Certificate of Recognition 🏅
✅ Expert-led workshops
✅ Join Ethiopia's 1st powerful digital outreach
✅ Become a 2025 Digital Champion
✅ Backed by ENG & META
🚨 Note:
All applicants will join the Training Program. Internship interest can be selected in the form.
📝 Apply here:
https://forms.gle/s7BWU7eQrd24FbRb9
📅 Deadline: July 20, 2025 Opening: July 21, 2025
Email - 📧 noxe2025@gmail.com
📍Follow us for updates & digital challenges!
@TEMARI_Net1
በመዲናዋ የተመረጡ የመንግሥት ተቋማት እስከ እሁድ ግማሽ ቀን ድረስ አገልግሎት ሊሰጡ ነው።
በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ላይ መደበኛ የሥራ ቀናት መራዘሙን የከተማው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው እንዳሳወቀው፥ አገልግሎት ፈላጊዎች በተመረጡ ተቋማት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 እና እሁድ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ነው የገለጸው።
አገልግሎቱም ከማዕከል መስሪያ ቤቶች ጀምሮ ክ/ከተማ እና ወረዳዎች ድረስ የሚዘልቅ መሆኑን አስታውቋል።
በተጠቀሱት ቀናት አገልግሎት የሚሰጡ ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ ተቋማት የትኞቹ ናቸው ?
- ንግድ ቢሮ፣
- ገቢዎች ቢሮ፣
- መሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ፣
- መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፣
- ግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን፣
- ህብረት ስራ እና የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ላይ በተጠቀሰው መሰረት አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል።
Via ;TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
በአዲስ አበባ ከተማ በተመረጡ የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ላይ መደበኛ የሥራ ቀናት መራዘሙን የከተማው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታውቋል።
ቢሮው እንዳሳወቀው፥ አገልግሎት ፈላጊዎች በተመረጡ ተቋማት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡30 እና እሁድ እስከ ቀኑ 6፡30 ድረስ አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ነው የገለጸው።
አገልግሎቱም ከማዕከል መስሪያ ቤቶች ጀምሮ ክ/ከተማ እና ወረዳዎች ድረስ የሚዘልቅ መሆኑን አስታውቋል።
በተጠቀሱት ቀናት አገልግሎት የሚሰጡ ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ ተቋማት የትኞቹ ናቸው ?
- ንግድ ቢሮ፣
- ገቢዎች ቢሮ፣
- መሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ፣
- መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፣
- ግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን፣
- ህብረት ስራ እና የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ላይ በተጠቀሰው መሰረት አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል።
Via ;TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
❤1
ብዙ አይነት የAI ሞዴሎችን መጠቀም ከፈለጋችሁ ይህንን ዌብሳይት ቼክ አድርጉት።
huggingface.co
⚫️Models
⚫️Datasets
⚫️Spaces
⚫️Community
⚫️Documentation
በተለይ AI ላይ የምትሰሩ ወይም ተመራቂ ተማሪዎች ከሆናችሁ ዳታሴቱ፣ ኮሚኒቲውና ዶክመንቴሽኑ በጣም ይጠቅማችኋል።
ገና ያልተለቀቁ ብዙ አይነት freeና paid startup AI አሉት check አድሩት።
@TEMARI_NET1
huggingface.co
⚫️Models
⚫️Datasets
⚫️Spaces
⚫️Community
⚫️Documentation
በተለይ AI ላይ የምትሰሩ ወይም ተመራቂ ተማሪዎች ከሆናችሁ ዳታሴቱ፣ ኮሚኒቲውና ዶክመንቴሽኑ በጣም ይጠቅማችኋል።
ገና ያልተለቀቁ ብዙ አይነት freeና paid startup AI አሉት check አድሩት።
@TEMARI_NET1
UNICEF Free Online Courses with Free Certificates 2025
Apply Link: https://scholarshipsafe.com/unicef-free-online-courses/
Want to build your skills in child development, health, education, or humanitarian work? UNICEF offers a wide range of free online courses through its platform, Agora
@TEMARI_Net1
Apply Link: https://scholarshipsafe.com/unicef-free-online-courses/
Want to build your skills in child development, health, education, or humanitarian work? UNICEF offers a wide range of free online courses through its platform, Agora
@TEMARI_Net1
በጎ ፈቃደኛ ይሁኑ!
የኢ.ስ.ሳ.ሶ በሚያዘጋጀው የክረምት የሕዋ ሥልጠና ላይ በበጎ ፈቃደኝነት ለመሳተፍ ዕድሉን ያግኙ!
ለማመልከት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!
https://forms.gle/BdtH8ReHf3RSZp5u7
የማመልከቻ ቀነ ገደብ፦ ሐምሌ 11 ፤ 2017 ዓ.ም
#ESSS #Volunteer #SST
@TEMARI_Net1
የኢ.ስ.ሳ.ሶ በሚያዘጋጀው የክረምት የሕዋ ሥልጠና ላይ በበጎ ፈቃደኝነት ለመሳተፍ ዕድሉን ያግኙ!
ለማመልከት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!
https://forms.gle/BdtH8ReHf3RSZp5u7
የማመልከቻ ቀነ ገደብ፦ ሐምሌ 11 ፤ 2017 ዓ.ም
#ESSS #Volunteer #SST
@TEMARI_Net1
#Opportunity
🚀 Join the Free Cisco Networking Academy Summer Camp 2025🚀
✨Are you ready to level up your tech skills this summer? Whether you joined us last year or are new to the journey, this is your chance to unlock your digital future with world-class training from Cisco experts.
Why You Should Join:
✅ Explore Python, AI, HTML, Cybersecurity, Ethical Hacking, and Networking
✅ Flexible, Self-Paced Learning
✅ Real-World Practice
✅ Earn Recognized Certifications
✅ No Fees, No Barriers
✅ Choose What Fits You Best
🔹 Track 1: Programming, AI & Digital Innovation
🔹 Track 2: Cybersecurity & Networking Fundamentals
Program Info:
🗓 Duration: August 1 – September 30, 2025
🧠 Format: Online | Self-Paced + Live Webinars
💰 Cost: Absolutely FREE
📜 Certification: Yes! From Cisco NetAcad
📌 Spots are limited – first come, first served!
🔗 Apply: https://forms.gle/K4crPZwYuzZop4YM9
@TEMARI_Net1
🚀 Join the Free Cisco Networking Academy Summer Camp 2025🚀
✨Are you ready to level up your tech skills this summer? Whether you joined us last year or are new to the journey, this is your chance to unlock your digital future with world-class training from Cisco experts.
Why You Should Join:
✅ Explore Python, AI, HTML, Cybersecurity, Ethical Hacking, and Networking
✅ Flexible, Self-Paced Learning
✅ Real-World Practice
✅ Earn Recognized Certifications
✅ No Fees, No Barriers
✅ Choose What Fits You Best
🔹 Track 1: Programming, AI & Digital Innovation
🔹 Track 2: Cybersecurity & Networking Fundamentals
Program Info:
🗓 Duration: August 1 – September 30, 2025
🧠 Format: Online | Self-Paced + Live Webinars
💰 Cost: Absolutely FREE
📜 Certification: Yes! From Cisco NetAcad
📌 Spots are limited – first come, first served!
🔗 Apply: https://forms.gle/K4crPZwYuzZop4YM9
@TEMARI_Net1
Google Docs
Registration to NetAcad Summer Camp
Welcome to the annual summer initiative led by the Cisco Networking Academy Team, the 2025 Summer Camp.
We are thrilled to have you join us for this exciting journey of learning, collaboration, and innovation. This initiative is designed to empower participants…
We are thrilled to have you join us for this exciting journey of learning, collaboration, and innovation. This initiative is designed to empower participants…
❤1
Scholarship and job opportunity websites!
💡findaphd.com
💡gradschools.com
💡 phdportal.com
💡scholarships.com
💡scholarship-positions.com
💡daad.de
💡studyincanada.ca
💡scholarshipportal.com
💡studyindenmark.dk
💡studyinnorway.no
💡phdstudies.com
💡profellow.com
💡researchgate.net
💡 researchcouncils.org.uk
💡 fulbright.org
💡euroscholars.eu
💡euraxess.ec.europa.eu
💡chevening.org
💡 https://lnkd.in/etD3kuTF
💡gatesfoundation.org
💡IIE.org
💡cern.ch
💡nsf.gov
💡nih.gov
💡unesco.org
💡worldscholarshipforum.com
💡educationusa.state.gov
💡findscholarships.com
💡academicpositions.com
💡 higheredjobs.com
💡Idealist.org
💡rhodestrust.ox.ac.uk
💡 mariecurie.org
💡asiaresearchnews.com
💡asiaeuropefoundation.org
💡csc.edu.cn
💡https://lnkd.in/e_jJ5nUn
💡Scholarships 4 Dev: https://lnkd.in/gSs3UFft
💡 Bandi: https://bandi.miur.it
💡 All Academics: http://www.all-acad.com
©️ትማር ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
💡findaphd.com
💡gradschools.com
💡 phdportal.com
💡scholarships.com
💡scholarship-positions.com
💡daad.de
💡studyincanada.ca
💡scholarshipportal.com
💡studyindenmark.dk
💡studyinnorway.no
💡phdstudies.com
💡profellow.com
💡researchgate.net
💡 researchcouncils.org.uk
💡 fulbright.org
💡euroscholars.eu
💡euraxess.ec.europa.eu
💡chevening.org
💡 https://lnkd.in/etD3kuTF
💡gatesfoundation.org
💡IIE.org
💡cern.ch
💡nsf.gov
💡nih.gov
💡unesco.org
💡worldscholarshipforum.com
💡educationusa.state.gov
💡findscholarships.com
💡academicpositions.com
💡 higheredjobs.com
💡Idealist.org
💡rhodestrust.ox.ac.uk
💡 mariecurie.org
💡asiaresearchnews.com
💡asiaeuropefoundation.org
💡csc.edu.cn
💡https://lnkd.in/e_jJ5nUn
💡Scholarships 4 Dev: https://lnkd.in/gSs3UFft
💡 Bandi: https://bandi.miur.it
💡 All Academics: http://www.all-acad.com
©️ትማር ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
❤1🔥1
#ጥቆማ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባሉት ለ2018 ትምህርት ዘመን የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በእቴጌ መነን የሴት እና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኮተቤ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል።
በትምህርት ቤቶቹ ለመማር ፍላጎት ያላችሁና በ2017 የትምህርት ዘመን በ6ኛ እና 8ኛ ከፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች አማካኝ (Average) 80 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ከሐምሌ 14-18/2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ በኦንላይን http://bs.ministry.et ላይ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የመግቢያ ፈተና ለ9ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም እና ለ7ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተና የሚሰጥበትን ቦታ በቀጣይ የሚያሳውቅ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባሉት ለ2018 ትምህርት ዘመን የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በእቴጌ መነን የሴት እና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኮተቤ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል።
በትምህርት ቤቶቹ ለመማር ፍላጎት ያላችሁና በ2017 የትምህርት ዘመን በ6ኛ እና 8ኛ ከፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች አማካኝ (Average) 80 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ከሐምሌ 14-18/2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ በኦንላይን http://bs.ministry.et ላይ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የመግቢያ ፈተና ለ9ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም እና ለ7ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ፈተና የሚሰጥበትን ቦታ በቀጣይ የሚያሳውቅ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#tikvahuniversity
@TEMARI_Net1
👍2
2018 F.Y Call for Community Engagement Proposals.pdf
16.2 MB
We are pleased to announce the opening of the 2025/2026 call for applications for evidence-based community engagement initiatives. A total of 24 proposals will be selected, each receiving an award of 100,000 Birr.
Priority will be given to collaborative engagements that draw upon research findings to address community needs.
The deadline for submission is August 10, 2025.
Please find attached further details regarding the application process. For any inquiries, kindly contact us at community.services@aau.edu.et.
@TEMARI_Net1
Priority will be given to collaborative engagements that draw upon research findings to address community needs.
The deadline for submission is August 10, 2025.
Please find attached further details regarding the application process. For any inquiries, kindly contact us at community.services@aau.edu.et.
@TEMARI_Net1
❤2
የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከባለፉት ሶስት አመታት በተሻለ መልኩ በሠላም እና በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ።
----------------------------------------------
(ሐምሌ 9/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የታለመለትን ግብ በመምታት በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ሮ ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
ሚንስትሩ የነበረውን የፈተና አሰጣጥ ሂደት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ባለፉት ሶስት አመታት በተወሰነ መልኩ ያጋጥሙ የነበሩ የጸጥታ ችግሮች፣ የፈተና ስርቆት ሙከራዎች፣ የፈተና ስርዓትና አስተዳደር የዲሲፒሊን ግድፈቶች በዘንድሮው አመት ቀንሰው መገኘታቸውን አብራርተዋል።
ለዚህም የበይነ መረብ የፈተና ሽፋን በአንድ አመት ውስጥ በአራት እጥፍ ማደጉ፤የፈተና ግብረ ሀይሉ ያልተቆጠበ ጥረት፤ እንዲሁም ተማሪዎች ሰርቶ ውጤት ማምጣት አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑን መገንዘባቸውና መሰል ለውጦች ችግሮች ጎልተው እንዳይስተዋሉ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/1Ap4FMbaWM/
#MOE
@TEMARI_Net1
----------------------------------------------
(ሐምሌ 9/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የታለመለትን ግብ በመምታት በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ሮ ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
ሚንስትሩ የነበረውን የፈተና አሰጣጥ ሂደት አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ባለፉት ሶስት አመታት በተወሰነ መልኩ ያጋጥሙ የነበሩ የጸጥታ ችግሮች፣ የፈተና ስርቆት ሙከራዎች፣ የፈተና ስርዓትና አስተዳደር የዲሲፒሊን ግድፈቶች በዘንድሮው አመት ቀንሰው መገኘታቸውን አብራርተዋል።
ለዚህም የበይነ መረብ የፈተና ሽፋን በአንድ አመት ውስጥ በአራት እጥፍ ማደጉ፤የፈተና ግብረ ሀይሉ ያልተቆጠበ ጥረት፤ እንዲሁም ተማሪዎች ሰርቶ ውጤት ማምጣት አማራጭ የሌለው መፍትሄ መሆኑን መገንዘባቸውና መሰል ለውጦች ችግሮች ጎልተው እንዳይስተዋሉ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል። ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤ https://www.facebook.com/share/p/1Ap4FMbaWM/
#MOE
@TEMARI_Net1
❤1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል?
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡
"በማረሚያ ቤት ያሉ የሕግ ታራሚዎች፣ በአማራ ክልል ፈተናውን መውስድ ያልቻሉ ተማሪዎች እንዲሁም ዘግይተው ትምህርት ለጀመሩ ተፈታኝ ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን በነሐሴ ወር ከሰጠን በኋላ ጳጉሜን ላይ ውጤት እናሳውቃለን" ብለዋል፡፡
ሁሉም ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች መስከረም 08/2018 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከመስከረም እስከ ሰኔ የሚለው የትምህርት ካላንደር በ2018 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር ገልፀዋል፡፡
ዘንድሮ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው 5.4% የተሻለ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች እነደሚያልፉ ተስፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
@TEMARI_Net1
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡
"በማረሚያ ቤት ያሉ የሕግ ታራሚዎች፣ በአማራ ክልል ፈተናውን መውስድ ያልቻሉ ተማሪዎች እንዲሁም ዘግይተው ትምህርት ለጀመሩ ተፈታኝ ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን በነሐሴ ወር ከሰጠን በኋላ ጳጉሜን ላይ ውጤት እናሳውቃለን" ብለዋል፡፡
ሁሉም ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች መስከረም 08/2018 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከመስከረም እስከ ሰኔ የሚለው የትምህርት ካላንደር በ2018 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር ገልፀዋል፡፡
ዘንድሮ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው 5.4% የተሻለ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች እነደሚያልፉ ተስፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
@TEMARI_Net1
በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ያዘጋጅ የነበረን ርዕሰ መምህር ከግብረአበሩ ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሰላም ቀበሌ ልዩ ስሙ ሳይለንት የእንግዳ ማረፊያ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የሚሰሩና የሚያሰራጩ መምህራን መኖራቸውን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ሁለት መምህራን በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልፆል፡፡
ተጠርጣሪዋቹ ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሊውል የቻሉት አንዲት ግለሰብ የትምህርት ማስረጃ ከ10ኛ ክፍል ወደ 11 ክፍል እንደተዛወረች በማስመሰል ሀሰተኛ ማስረጃ በመስጠታቸውና ወደ አንድ መንግስታዊ ተቋም ለመቀጠር ስትሄድ ጥርጣሬ ውስጥ በመግባታቸው ለፖሊስ መረጃውን ያሳወቃሉ፡፡
ግለሰቧ ከተቋሙ የልደት ሰርተፊኬት እንድታመጣ ስትጠየቅ ሁለቱ ግለሰቦች ጋር በመሄድ ሀሰተኛ የልደት ሰረተፊኬት በማምጣት አንደኛው ርዕሰ መምህር ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና ሁለተኛው መምህር በአገናኝነት ከግለሰቧ 1ሺህብር ተቀብሎ ለርዕሰ መምህሩ 600 ብር ለራሱ 400 ብር የተከፋፈሉ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
ፖሊስ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባደረገው ብርበራ 5 ክብ ማተሞች ፣ 5 የራስጌ ማህተሞች ፣የተለያዩ ኃላፊዎች የስምና የስራ ኃላፊነት ቲተሮች ፣ የ1ኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ማህተሞች ፣ የነርሲግ፣ የአካውንቲን የዲፕሎማ የትምህርት ማስረጃዎች እና የልደት ሰርተፊኬቶች ከመኖሪያ ቤቱ ሊገኝ መቻሉ ተገልፆል፡፡
የሁለቱ ግለሰቦች ድርጊት ሌሉች ሙያቸውን አክብረዉ የሚሰሩ መምህራንን እንደማይወክል ተገልጿል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
@TEMARI_Net1
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሰላም ቀበሌ ልዩ ስሙ ሳይለንት የእንግዳ ማረፊያ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የሚሰሩና የሚያሰራጩ መምህራን መኖራቸውን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ ሁለት መምህራን በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልፆል፡፡
ተጠርጣሪዋቹ ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሊውል የቻሉት አንዲት ግለሰብ የትምህርት ማስረጃ ከ10ኛ ክፍል ወደ 11 ክፍል እንደተዛወረች በማስመሰል ሀሰተኛ ማስረጃ በመስጠታቸውና ወደ አንድ መንግስታዊ ተቋም ለመቀጠር ስትሄድ ጥርጣሬ ውስጥ በመግባታቸው ለፖሊስ መረጃውን ያሳወቃሉ፡፡
ግለሰቧ ከተቋሙ የልደት ሰርተፊኬት እንድታመጣ ስትጠየቅ ሁለቱ ግለሰቦች ጋር በመሄድ ሀሰተኛ የልደት ሰረተፊኬት በማምጣት አንደኛው ርዕሰ መምህር ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና ሁለተኛው መምህር በአገናኝነት ከግለሰቧ 1ሺህብር ተቀብሎ ለርዕሰ መምህሩ 600 ብር ለራሱ 400 ብር የተከፋፈሉ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
ፖሊስ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባደረገው ብርበራ 5 ክብ ማተሞች ፣ 5 የራስጌ ማህተሞች ፣የተለያዩ ኃላፊዎች የስምና የስራ ኃላፊነት ቲተሮች ፣ የ1ኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ማህተሞች ፣ የነርሲግ፣ የአካውንቲን የዲፕሎማ የትምህርት ማስረጃዎች እና የልደት ሰርተፊኬቶች ከመኖሪያ ቤቱ ሊገኝ መቻሉ ተገልፆል፡፡
የሁለቱ ግለሰቦች ድርጊት ሌሉች ሙያቸውን አክብረዉ የሚሰሩ መምህራንን እንደማይወክል ተገልጿል፡፡
#ዳጉ_ጆርናል
@TEMARI_Net1
#TAX
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ!
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አወዛጋቢውን የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ በይፋ አጽድቋል። ይህ ውሳኔ ከሠራተኛ ማኅበራት ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ቢሆንም፣ የሀገሪቱን የደመወዝ ታክስ አወቃቀር እንደሚቀይር ይጠበቃል።
ማሻሻያው ምን ይዟል?
አዲሱ አዋጅ ከዚህ ቀደም ከ600 ብር በታች የነበረውን ከቀረጥ ነፃ ገደብ ወደ 2,000 ብር ከፍ አድርጓል። መንግሥት ይህ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች የግብር ጫና ለመቀነስ እና የግብር መሠረቱን በማስፋት የሀገር ገቢን ለመጨመር እንደሚያስችል ገልጿል።
ሆኖም ተቺዎች፣ ይህ ጭማሪ የኢትዮጵያን የኑሮ ውድነት ያላገናዘበ ነው ይላሉ። አዲሱ የግብር ተመን 15% ሲሆን፣ ቀደም ሲል የነበረው 10% የመግቢያ ተመን ተነስቷል። ከፍተኛው የ35% ግብር ደግሞ ወርሃዊ ገቢያቸው ከ14,100 ብር በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ ይሠራል።
@TEMARI_Net1
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ!
የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አወዛጋቢውን የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ በይፋ አጽድቋል። ይህ ውሳኔ ከሠራተኛ ማኅበራት ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠመው ቢሆንም፣ የሀገሪቱን የደመወዝ ታክስ አወቃቀር እንደሚቀይር ይጠበቃል።
ማሻሻያው ምን ይዟል?
አዲሱ አዋጅ ከዚህ ቀደም ከ600 ብር በታች የነበረውን ከቀረጥ ነፃ ገደብ ወደ 2,000 ብር ከፍ አድርጓል። መንግሥት ይህ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች የግብር ጫና ለመቀነስ እና የግብር መሠረቱን በማስፋት የሀገር ገቢን ለመጨመር እንደሚያስችል ገልጿል።
ሆኖም ተቺዎች፣ ይህ ጭማሪ የኢትዮጵያን የኑሮ ውድነት ያላገናዘበ ነው ይላሉ። አዲሱ የግብር ተመን 15% ሲሆን፣ ቀደም ሲል የነበረው 10% የመግቢያ ተመን ተነስቷል። ከፍተኛው የ35% ግብር ደግሞ ወርሃዊ ገቢያቸው ከ14,100 ብር በላይ በሆኑ ሰዎች ላይ ይሠራል።
@TEMARI_Net1
❤1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
Call for Application!
🎓 Graduate Program Opportunities at Addis Ababa University
Department of Public Administration and Development Management (PADM)
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🗓 Important Dates:
GAT Registration:July 7 – August 17, 2025
GAT Examination Period: August 18 – 25, 2025
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
🎓 Graduate Program Opportunities at Addis Ababa University
Department of Public Administration and Development Management (PADM)
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🗓 Important Dates:
GAT Registration:July 7 – August 17, 2025
GAT Examination Period: August 18 – 25, 2025
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
❤1
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑ ተነገረ
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
@TEMARI_Net1
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የቀጣዩ አመት የዩኒቨርስቲ ት/ት ይጀመራል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና በመጪው ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል።
በተለያየ ምክንያት ዘግይተው ትምህርት የጀመሩ በመኖራቸው ነው ፈተና እኩል ያልወሰዱ ተፈታኞች ያሉት በማለትም በመሆኑም ጳጉሜ ወር ላይ የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ከታወቀ በኋላ መስከረም 8 ቀን ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚጀምርበት እለት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
የትምህርት ካላንደርን በአግባቡ አክብሮ በመስራት የፈተና ጊዜያትንም ላለመሻማት ይሰራል ሲሉ ያከሉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ከመስከረም ጀምሮ ጥብቅ አሰራር እንደሚኖር ገልጸዋል።
እንደ ሀገር እኩል ውጤት ተናግሮ በእኩል ትምህርት ለማስጀመር ሲባል ቀሪ ያልተፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎችን ጠብቆ ማስጨረስ እንደሚገባ የተናገሩት የትምህርት ሚኒስትሩ በራሳቸው ፈቃድና ምክንያት አስቀድመው ፈተና ላይ ካልተቀመጡት በቀር ሌሎቹ የመመዘኛ መስፈርቱ አካል መሆናቸውን ገልጸዋል።
@TEMARI_Net1