Forwarded from AAU MEREJA
🎉 Happy Birthday, Telegram! 🎂📱
Launched on August 14, 2013, Telegram has spent 12 amazing years changing the way we connect — giving us fast, secure chats, powerful channels, stickers, bots, stories, and so much more. 🚀💬
From private conversations to global communities, Telegram has kept its promise of privacy, speed, and freedom. 🌍✨
Here’s to the platform that keeps us connected, informed, and entertained — and to many more years of innovation ahead! 🥂💙
#TelegramBirthday #HappyBirthdayTelegram #StayConnected #MessagingRevolution
@AAUMEREJA
Launched on August 14, 2013, Telegram has spent 12 amazing years changing the way we connect — giving us fast, secure chats, powerful channels, stickers, bots, stories, and so much more. 🚀💬
From private conversations to global communities, Telegram has kept its promise of privacy, speed, and freedom. 🌍✨
Here’s to the platform that keeps us connected, informed, and entertained — and to many more years of innovation ahead! 🥂💙
#TelegramBirthday #HappyBirthdayTelegram #StayConnected #MessagingRevolution
@AAUMEREJA
😁3❤1🔥1
#FUN FACT
በትምህርት ሲመረቁ 60 ሚልየን ብር የሚያወጣ ሽልማት ተሰጥቶት ያቃል?
ከግል ኮሌጅ በፋርማሲስትነት የተመረቀችው ኢትዮጵያዊቷ ደራርቱ ተክሉ በምርቃቷ ቀን ቤተሰቦቿ "እንኳን ደስ አለሽ!" ለማለት ያህል 60 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የትም ያልተነዳ ሬንጅ ሮቨር መኪና እና ከወንድሟ 2 ሚሊዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ስጦታ ተብርክቶላታል።
Share አርጉለት ለዛ ጉአደኛቹ ምንም ስጦታ ላልደረሰው 🫣
@TEMARI_NET1
በትምህርት ሲመረቁ 60 ሚልየን ብር የሚያወጣ ሽልማት ተሰጥቶት ያቃል?
ከግል ኮሌጅ በፋርማሲስትነት የተመረቀችው ኢትዮጵያዊቷ ደራርቱ ተክሉ በምርቃቷ ቀን ቤተሰቦቿ "እንኳን ደስ አለሽ!" ለማለት ያህል 60 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የትም ያልተነዳ ሬንጅ ሮቨር መኪና እና ከወንድሟ 2 ሚሊዮን ብር የጥሬ ገንዘብ ስጦታ ተብርክቶላታል።
Share አርጉለት ለዛ ጉአደኛቹ ምንም ስጦታ ላልደረሰው 🫣
@TEMARI_NET1
😁7❤2
UNICEF Free Online Courses with Free Certificates 2025
Apply Link: https://scholarshipsafe.com/unicef-free-online-courses/
Want to build your skills in child development, health, education, or humanitarian work? UNICEF offers a wide range of free online courses through its platform, Agora
@TEMARI_Net1
Apply Link: https://scholarshipsafe.com/unicef-free-online-courses/
Want to build your skills in child development, health, education, or humanitarian work? UNICEF offers a wide range of free online courses through its platform, Agora
@TEMARI_Net1
🔥1
Free Online Climate Action Course with Free Certificate
Link: https://scholarshipscorner.website/free-online-climate-action-course/
Course Developed by: University of Leeds
Platform: FurureLearn
Open to all | Unlimited access | Videos, articles & quizzes included | PDF Certificate on completion
Credit: FutureLearn
This content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us.
#ScholarshipsCorner #climatechange #ClimateAction #climatejustice #ClimateCourse #freeonlinecourse
@TEMARI_Net1
Link: https://scholarshipscorner.website/free-online-climate-action-course/
Course Developed by: University of Leeds
Platform: FurureLearn
Open to all | Unlimited access | Videos, articles & quizzes included | PDF Certificate on completion
Credit: FutureLearn
This content is based on and adapted from information available on the official website. Details are subject to change. For any credit or content inquiries, please contact us.
#ScholarshipsCorner #climatechange #ClimateAction #climatejustice #ClimateCourse #freeonlinecourse
@TEMARI_Net1
❤1
አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
የመድረክ መሪ ፣ የሬዲዩ እና የቴሌቪዥን ድራማና ፊልሞች ተዋናይ እንዲሁም ጋዜጠኛ የነበረው ደበበ እሸቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_Net1
የመድረክ መሪ ፣ የሬዲዩ እና የቴሌቪዥን ድራማና ፊልሞች ተዋናይ እንዲሁም ጋዜጠኛ የነበረው ደበበ እሸቱ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_Net1
🕊13❤2💋1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር ተቀራራቢ ይዘት ባላቸው የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች ስያሜ እና ስርዓተ ትምህርት ላይ ክለሳ በማድረግ ወደ ትግበራ ገብቷል።
ሚኒስቴሩ ከሰኔ 2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2017 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጡ ተቀራራቢ ይዘት እና ስያሜ የነበራቸው ፕሮግራሞችን በመለየት ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ኢንዱስትሪዎች ከተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በፕሮግራሞቹ ስያሜ እና ስርዓተ ትምህርት ላይ ማስተካከያ አድርጓል፡፡
ተቀራራብ ይዘት ያላቸው ፕሮግራሞችን በማጠፍ/በማዋሃድ አዳዲስ የፕሮግራሞች ስያሜዎች መሰጠቱን በአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ያሳያል።
በዚህም 147 ፕሮግራሞችን ወደ 54 በመጠቅለል አዳዲስ የፕሮግራሞች ስያሜ መሠጠቱ ተገልጿል። በተወሰኑ ፕሮግራሞች ላይ ማስተካከያ የተደረጉ ሲሆን የታጠፉ ፕሮግራሞች እንዳሉም ለማወቅ ተችሏል።
ይህም በሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተግባራዊ እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። (የፕሮግራሞቹ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)
@TEMARI_Net1
ትምህርት ሚኒስቴር ተቀራራቢ ይዘት ባላቸው የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች ስያሜ እና ስርዓተ ትምህርት ላይ ክለሳ በማድረግ ወደ ትግበራ ገብቷል።
ሚኒስቴሩ ከሰኔ 2014 ዓ.ም እስከ ግንቦት 2017 ዓ.ም ድረስ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጡ ተቀራራቢ ይዘት እና ስያሜ የነበራቸው ፕሮግራሞችን በመለየት ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ኢንዱስትሪዎች ከተውጣጡ የዘርፉ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በፕሮግራሞቹ ስያሜ እና ስርዓተ ትምህርት ላይ ማስተካከያ አድርጓል፡፡
ተቀራራብ ይዘት ያላቸው ፕሮግራሞችን በማጠፍ/በማዋሃድ አዳዲስ የፕሮግራሞች ስያሜዎች መሰጠቱን በአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ያሳያል።
በዚህም 147 ፕሮግራሞችን ወደ 54 በመጠቅለል አዳዲስ የፕሮግራሞች ስያሜ መሠጠቱ ተገልጿል። በተወሰኑ ፕሮግራሞች ላይ ማስተካከያ የተደረጉ ሲሆን የታጠፉ ፕሮግራሞች እንዳሉም ለማወቅ ተችሏል።
ይህም በሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተግባራዊ እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። (የፕሮግራሞቹ ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)
@TEMARI_Net1
❤1👍1🔥1
#ደመወዝ
የደመወዝ ማሻሻያ ሊደረግ ነው።
ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት እንደወሰነ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በዚህ ማሻሻያ፦
1. ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 4760 ወደ ብር 6,ዐዐዐ እንዲያድግ እንደሚደረግ፤
2. ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 21,492 ወደ ብር 39,000 እንዲያድግ እንደሚደረግ፤
3. የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6,940 ወደ ብር 11, 500 እንደሚሻሻል፤
4. ከሲቪል ሰርቪስ ውጭ በተለያዩ ዘርፎች የተሠማሩ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝም ማሻሻያ እንደሚደረግበት አሳውቋል።
ይህ የደመወዝ ማስተካከያ ከ160 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት እንደጠየቀ ገልጿል።
ለደመወዝ የሚወጣው ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር እንደሚደርስ አመልክቷል።
መረጃው የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።
@TEMARI_Net1
የደመወዝ ማሻሻያ ሊደረግ ነው።
ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት እንደወሰነ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በዚህ ማሻሻያ፦
1. ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 4760 ወደ ብር 6,ዐዐዐ እንዲያድግ እንደሚደረግ፤
2. ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 21,492 ወደ ብር 39,000 እንዲያድግ እንደሚደረግ፤
3. የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6,940 ወደ ብር 11, 500 እንደሚሻሻል፤
4. ከሲቪል ሰርቪስ ውጭ በተለያዩ ዘርፎች የተሠማሩ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝም ማሻሻያ እንደሚደረግበት አሳውቋል።
ይህ የደመወዝ ማስተካከያ ከ160 ቢሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት እንደጠየቀ ገልጿል።
ለደመወዝ የሚወጣው ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር እንደሚደርስ አመልክቷል።
መረጃው የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው።
@TEMARI_Net1
🥰2🔥1👏1
የትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት ዓመታት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ በሙሉ ወደ ተመደቡበት የተልዕኮ መስክ ይገባሉ አለ፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጦሽኔ (ዶ/ር) እንዳሉት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካለፈው ዓመት ጀምሮ በተመደቡባቸው የአጠቃላይ የተግባር እና የምርምር መስኮች ገብተዋል፡፡
በተለያየ ደረጃ ቢሆንም ሁሉም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወደ ተልዕኮ መስካቸው መግባታቸውን ገልጸው÷ ዩኒቨርሲቲዎች ሙሉ ለሙሉ ወደ ተልዕኮ መስካቸው እንዲገቡ እየተሰራ ነው ብለዋል።
ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮ መስክ መለየት ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት ይሰራል ነው ያሉት።
ኢንዱስትሪዎች ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በመምጣት ለተማሪዎች ስልጠና እንዲሰጡ እና ስታርትአፖች እንዲፈጠሩ የሚደረግ መሆኑንም አመልክተዋል።
በምርምር ዘርፍ የተለየው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር)÷ በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በመምህራን ትምህርት፣ በጤናና እና በግብርና ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
የሚታጠፉ ወይም አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል፡፡
በ2021 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ራስ ገዝ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ህጎች እና የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ክለሳ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸው፤ ከንድፈ ሀሳብ በዘለለ ተግባር ተኮር ትምህርቶች ላይ ሰፊ ትኩረት መሰጠቱን ጠቅሰዋል፡፡
ተማሪዎች በኢንተርንሽፕ እና በኤክስተርንሽፕ በኢንዱስትሪዎች እንዲለማመዱ ከ44 ኢንዱስትሪዎች ጋር ስምምነት ተደርጓል ብለዋል።
@TEMARI_Net1
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጦሽኔ (ዶ/ር) እንዳሉት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካለፈው ዓመት ጀምሮ በተመደቡባቸው የአጠቃላይ የተግባር እና የምርምር መስኮች ገብተዋል፡፡
በተለያየ ደረጃ ቢሆንም ሁሉም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወደ ተልዕኮ መስካቸው መግባታቸውን ገልጸው÷ ዩኒቨርሲቲዎች ሙሉ ለሙሉ ወደ ተልዕኮ መስካቸው እንዲገቡ እየተሰራ ነው ብለዋል።
ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮ መስክ መለየት ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት ይሰራል ነው ያሉት።
ኢንዱስትሪዎች ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በመምጣት ለተማሪዎች ስልጠና እንዲሰጡ እና ስታርትአፖች እንዲፈጠሩ የሚደረግ መሆኑንም አመልክተዋል።
በምርምር ዘርፍ የተለየው የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር)÷ በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በመምህራን ትምህርት፣ በጤናና እና በግብርና ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡
የሚታጠፉ ወይም አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች ሊኖሩ እንደሚችሉ አመላክተዋል፡፡
በ2021 ዓ.ም ሙሉ በሙሉ ራስ ገዝ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ህጎች እና የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል።
የትምህርት ፕሮግራሞች ክለሳ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸው፤ ከንድፈ ሀሳብ በዘለለ ተግባር ተኮር ትምህርቶች ላይ ሰፊ ትኩረት መሰጠቱን ጠቅሰዋል፡፡
ተማሪዎች በኢንተርንሽፕ እና በኤክስተርንሽፕ በኢንዱስትሪዎች እንዲለማመዱ ከ44 ኢንዱስትሪዎች ጋር ስምምነት ተደርጓል ብለዋል።
@TEMARI_Net1
❤2🔥1
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት የ6000 አለም አቀፍ ተማሪዎችን ቪዛ መሻሩን አስታወቀ።
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከቪዛ ጊዜያቸው በላይ በአሜሪካ ቆይተዋል እንደዚሁም የአሜሪካን ህግ ጥሰዋል ያላቸውን ከ6000 በላይ የአለም አቀፍ ተማሪዎች ቪዛ መሰረዙን አስታውቋል።
ቪዛቸው ከተሰረዘባቸው 6000 ተማሪዎች መካከል 4000 ያህሉ አልኮል እና አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ከማሽከርከር እና እንደ ድብድብ ባሉ የህግ ጥሰቶች የተሰረዘባቸው ነው ሲባል ከ200-300 የሚሆኑት ከሽብርተኝነት ጋር በተያያዘ ተሰርዞባቸዋል ተብሏል።
የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ኃላፊ ማርክ ሩቢዮ ባለፈው ግንቦት ወር ወደ አሜሪካ መጥተው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የሚረብሹ ሰዎች ቪዛ መሰረዝ ይቀጥላል ብለው ማስጠንቀቃቸውም ይታወሳል።
በአሜሪካ በ2023-2024 የትምህርት ዘመን ከ210 ሃገራት የተውጣጡ ከ1.1 ሚሊየን በላይ አለም አቀፍ ተማሪዎች እንዳሉ ቁጥሮች ሲያሳዩ ከዚህ በኋላ ወደ አሜሪካ የሚያመሩ ተማሪዎችም የማህበራዊ ሚዲያ እንቅስቃሴያቸውን ጨምሮ ተጨማሪ የደህንነት ፍተሻ እንደሚደረግባቸው ከወራት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
Source: BBC
@TEMARI_Net1
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከቪዛ ጊዜያቸው በላይ በአሜሪካ ቆይተዋል እንደዚሁም የአሜሪካን ህግ ጥሰዋል ያላቸውን ከ6000 በላይ የአለም አቀፍ ተማሪዎች ቪዛ መሰረዙን አስታውቋል።
ቪዛቸው ከተሰረዘባቸው 6000 ተማሪዎች መካከል 4000 ያህሉ አልኮል እና አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ከማሽከርከር እና እንደ ድብድብ ባሉ የህግ ጥሰቶች የተሰረዘባቸው ነው ሲባል ከ200-300 የሚሆኑት ከሽብርተኝነት ጋር በተያያዘ ተሰርዞባቸዋል ተብሏል።
የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት ኃላፊ ማርክ ሩቢዮ ባለፈው ግንቦት ወር ወደ አሜሪካ መጥተው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የሚረብሹ ሰዎች ቪዛ መሰረዝ ይቀጥላል ብለው ማስጠንቀቃቸውም ይታወሳል።
በአሜሪካ በ2023-2024 የትምህርት ዘመን ከ210 ሃገራት የተውጣጡ ከ1.1 ሚሊየን በላይ አለም አቀፍ ተማሪዎች እንዳሉ ቁጥሮች ሲያሳዩ ከዚህ በኋላ ወደ አሜሪካ የሚያመሩ ተማሪዎችም የማህበራዊ ሚዲያ እንቅስቃሴያቸውን ጨምሮ ተጨማሪ የደህንነት ፍተሻ እንደሚደረግባቸው ከወራት በፊት መገለፁ ይታወሳል።
Source: BBC
@TEMARI_Net1
❤3🔥1
UG Application Announcement 2018_Reg and Ext.docx
24 KB
#AAU
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም ለቅድመ-ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጾች (www.aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
• የመመዝገቢያ ቀናት ከነሐሴ 15 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን
• የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጽ (www.aau.edu.et፣ https://portal.aau.edu.et) እና በኦፊሻል የቴሌግራም ገጾች (t.me/aauGAT, t.me/aau_official) ላይ ይገለጻል::
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር
Share
@TEMARI_NET1
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 ዓ.ም ለቅድመ-ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጾች (www.aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
• የመመዝገቢያ ቀናት ከነሐሴ 15 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን
• የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጽ (www.aau.edu.et፣ https://portal.aau.edu.et) እና በኦፊሻል የቴሌግራም ገጾች (t.me/aauGAT, t.me/aau_official) ላይ ይገለጻል::
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር
Share
@TEMARI_NET1
❤1🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
🎓 Graduate Program Opportunities at Addis Ababa University
Department of Public Administration and Development Management (PADM)
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🗓 Important Dates:
GAT Registration:July 7 – August 17, 2025
GAT Examination Period: August 18 – 25, 2025
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
Department of Public Administration and Development Management (PADM)
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🗓 Important Dates:
GAT Registration:July 7 – August 17, 2025
GAT Examination Period: August 18 – 25, 2025
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
❤2🔥1
Forwarded from Ethio Coders (ኢትዮ ኮደርስ)
💻 Ethio Coders – Learn. Build. Grow. 🚀
Are you passionate about coding or dreaming of becoming a web developer?
At Ethio Coders, we share free daily tips & tricks on:
✨ Frontend (HTML, CSS, JavaScript, React, etc.)
✨ Backend (Node.js, PHP, Databases, APIs, etc.)
✨ Web development best practices & career advice
✅ Stay updated with the latest in web technologies
✅ Learn faster with bite-sized tips
✅ Get motivated & connect with like-minded techies
@Ethio_Coders_channel
Are you passionate about coding or dreaming of becoming a web developer?
At Ethio Coders, we share free daily tips & tricks on:
✨ Frontend (HTML, CSS, JavaScript, React, etc.)
✨ Backend (Node.js, PHP, Databases, APIs, etc.)
✨ Web development best practices & career advice
✅ Stay updated with the latest in web technologies
✅ Learn faster with bite-sized tips
✅ Get motivated & connect with like-minded techies
@Ethio_Coders_channel
🤔1
"በቀጣይ ዓመት ከ100 እስከ 150 ሺህ የሚሆኑ አዳዲስ መምህራን የብቃት ምዘና ወስደው ወደ ዘርፉ ይሰማራሉ፡፡" - የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሔደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በቀጣይ ዓመት ሁሉንም በየደረጃው የሚገኙ የትምህርት ተቋማት አሠራርን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ
በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ላይ ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ ዝቅተኛ አፈጻጸም ያስመዘገቡ 700 ትምህርት ቤቶችን በመለየት በ2018 ዓ.ም ልዩ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል፡፡
የ26 ሚሊዮን አዳዲስ መፅሐፍት ህትመት እየተከናወነ እንደሚገኝ የገለፁት ሚኒስትሩ፤ የመምህራንን ተጠቃሚነት የማረጋገጥና አቅማቸውን የማጎልበት ሥራ በትኩረት እንደሚሠራበት ጠቅሰዋል፡፡
ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ፤ የክልል ትምህርት ቢሮዎች ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 ዕቅድ ላይ ውይይት ይደረጋል።
@TEMARI_Net1
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሔደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ በቀጣይ ዓመት ሁሉንም በየደረጃው የሚገኙ የትምህርት ተቋማት አሠራርን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ
በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ላይ ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ ዝቅተኛ አፈጻጸም ያስመዘገቡ 700 ትምህርት ቤቶችን በመለየት በ2018 ዓ.ም ልዩ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል፡፡
የ26 ሚሊዮን አዳዲስ መፅሐፍት ህትመት እየተከናወነ እንደሚገኝ የገለፁት ሚኒስትሩ፤ የመምህራንን ተጠቃሚነት የማረጋገጥና አቅማቸውን የማጎልበት ሥራ በትኩረት እንደሚሠራበት ጠቅሰዋል፡፡
ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ፤ የክልል ትምህርት ቢሮዎች ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 ዕቅድ ላይ ውይይት ይደረጋል።
@TEMARI_Net1
🔥1