TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
What comes to mind when you think of the Hult Prize?

Is it innovation?
Is it young changemakers with bold ideas?
Or is it the chance to transform a simple idea into a global movement?

The Hult Prize AAU Chapter is proud to carry forward this spirit as we prepare for the 2025/26 Cohort kickoff events. Just like in previous years, we are creating a platform where creativity meets opportunity, and where ambitious thinkers can turn their visions into real, lasting impact.

This is a call to all startups, entrepreneurs, and dreamers with big ideas if you believe your idea can change the world, this is YOUR moment.

Stay tuned for updates, announcements, and opportunities to join us on this transformative journey. Together, let’s build solutions that matter and shape the future we want to see.

And exciting news! Registration for the 2025/26 Cohort Organizing Committee (OC) will open soon. If you’re passionate about leadership, teamwork, and impact this is YOUR chance to be part of something global!
🔥1
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የቁልፍ ተግባራት ውጤት አመላካቾች (KPIs) የስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል።

ትምህርት ሚኒስቴር ለሁለት ቀናት በሀዋሳ ሲያካሒደው የቆየው የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተጠናቋል።

በመድረኩ በአጠቃላይ የትምህርት ልማት ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከመግባባት የተደረሰ ሲሆን፤ የ2018 ዓ.ም የቁልፍ ተግባራት ውጤት አመላካች መለኪያዎች ላይ የጋራ ስምምነት ተፈርሟል።

የትምህርት ለትውልድ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ የቅድመ አንደኛ ትምህርት፣ የስርዓተ ትምህርት ትግበራ፣ የመምህራን አቅም ግንባታ፣ ዲጂታይዜሽን እና ሌሎች የሪፎርም ሥራዎች ላይ ሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳድር ትምህርት ቢሮዎች በትኩረት እንዲሠሩ የአጠቃላይ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ አሳስበዋል።

@TEMARI_Net1
1🔥1
#ግዕዝ‼️
በ2018 የትምህርት ዘመን #የግዕዝ ትምህርት በአማራ ክልል ባሉ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ መወሰኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለዞን እና ከተማ አስተዳደሮች ከላከው ደብዳቤ ተመልክተናል።
@TEMARI_Net1
14🔥1👏1
በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ የመውጫ ፈተና አጭበርብሮ ለሴት ጓደኛ  ሲፈተን የነበረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

ተከሳሽ መለሰ ያረጋል የተባለ ግለሰብ በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ ሲሆን ግንቦት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00  በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 02 በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ድርጊቱን መፈጸሙ ተገልጿል ።

ተከሳሹ ወይንሸት ገነት ለተባለች ግለሰብ በፐብሊክ ሄልዝ የመውጫ ፈተና በመፈተን ላይ እንዳለ እጅ ከፍንጅ መያዙን የ2ኛ ፖሊስ ጣቢያ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ክፍል ለብስራት ሬዲዮ የላከው መረጃ ያመላክታል።ተከሳሹ ስሙን በመቀየር ወንደሰን ገነት የሚል ሀሰተኛ ሰነድ መታወቂያ በመያዝ ፈተናውን ሲወስድ እጅ ከፈንጅ ሊያዝ መቻሉ ተገልጿል።

ፖሊስ የተፈጸመውን ወንጀል በተፋጠነ መልኩ ምርመራውን በማጣራት መዝገቡን ለሚመለከተው ለምስራቅ ጎጃም ዞን አቃቢ ህግ መምሪያ በመላክ የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነሃሴ 16 ቀን 2017  ዓ .ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ መለሰ ያረጋል በተከሰሰበት የማጭበርበር እና ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በመገልገል ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑ በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በመረጋገጡ በሁለት አመት ከሶስት ወር ጽኑ እስራት መቀጣቱ ተገልጿል።

የዩንቨርሲቲም ሆኑ ሌሎች መሰል የትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና እና ምዘና በሚያካሂዱበት ግዜ ተገቢውን የማጣራት ስራ እንዲሰሩ እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተነግሯል ።

@TEMARI_Net1
5👍1🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
🎓 Study Public Policy & Development Management at Addis Ababa University

📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:

MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)


🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)

📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU

📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200


📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.


The Department

@AAUMEREJA
1🔥1
ደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ስልክ እንዳይዙ ከለከለች

ደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ስማርት ስልኮችን እንዳይዙ የሚከለክል ህግ አፅድቃለች፡፡

ህጉ በፈረንጆቹ 2026 ተግባራዊ መሆን ይጀምራል ተብሏል፡፡

የክልከላ ህጉ ህፃናት እና ታዳጊዎች ለዘመናዊ ስልክ ሱስ መጋለጣቸው በጥናት መረጋገጡን ተከትሎ መሆኑ ተነግሯል።

ርምጃው ተማሪዎችን ከስማርት ስልክ ሱሰኝነት ለመጠበቅ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

የሀገሪቱ የህግ አውጪዎች፣ ወላጆች እና አስተማሪዎች ዘመናዊ ስልኮች የህፃናትን የጥናት ጊዜ በመሻማት ውጤታቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው ብለዋል።

ይሁን እንጂ ዘመናዊ ስልኮችን የመጠቀም ሱስን ለመከላከል ከጸደቀው ህግ በተጨማሪ የስነ ልቦና ምክሮችን መስጠት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

በመንግስት ጥናት መሰረት ከሀገሪቱ ህዝብ 25 በመቶ የሚሆነው የስማርት ስልኮች ሱስ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን እድሜያቸው ከ10 እስከ 19 ከሚሆኑት ታዳጊዎች ደግሞ 43 በመቶ ያህሉ የዘመናዊ ስልክ ሱስ እንዳለባቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡


@TEMARI_Net1
2🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
🎓 Study Public Policy & Development Management at Addis Ababa University

📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:

MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)


🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)

📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU

📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200


📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.


The Department

@AAUMEREJA
1🔥1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🚀 CALLING ALL STUDENT LEADERS & CHANGEMAKERS! 🚀

The Hult Prize is the world’s largest student movement for social entrepreneurshipturning ideas into real impact. This is your chance to lead, create, and make a difference on campus and beyond! 💡

The Hult Prize On-Campus Program at AAU is looking for passionate students to join our Organizing Committee (OC)! 🎉

📌 Open Positions: Deputy Campus Director, Content Creator, Graphic Designer, Teams Coordinator, Videographer, Photographer, Editorials, Special Needs Coordinator, Event Planner, Logistics Coordinator

🌟 Why Join?
Hands-on leadership experience
Certificate from Hult Prize Foundation
Participate in impactful campus events
Network with changemakers & entrepreneurs

📅 Deadline: September 4, 2025 (Midnight)
📝 Apply Now:https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc5Xu2zIQ3E7iKFI2yqoAsM65FrmDS6fqKJjD_iUYUIEhS8sQ/viewform?usp=header
🔥Turn Ideas into Impact
1
Forwarded from Alpha Market
📢 We’re Buying!

If you have a phone or PC for sale, please DM us at @ordernow21.
🔥1
Forwarded from #Abugida Message Board
The best time to plant a tree was 20 years ago. The second best time is now. 😅

We’ll be planting trees at Addis Fere School with our partners Green South Environmental Service
🗓Saturday, August 30
2:00 LT.

📍 Meeting place: In front of Lideta Church [ MAP ].
Come join us in making a greener tomorrow 💚

Contact
Tsedi: 0920175243
Sirak: 0921385604

#Green #GRC #GRCEthiopia #RacAbugida #Rotaract #Rotary #District9212 #UniteForGood #MakeItHappen

@racabugida
1👍1
የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት ስለጠና የምዘና ውጤት በቀጣይ ቀናት በበይነ መረብ ይለቀቃል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር

ላለፉት 25 ቀናት ለሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ሲሰጥ የቆየው የክረምት ልዩ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል፡፡

መምህራኑ በሚያስተምሩበት የትምህርት ዓይነት ይዘት፣ በቴክኖሎጂ እና በማስተማር ዘዴ (ፔዳጎጂ) አቅም የገነቡበት እንደነበር በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡

ከሐምሌ 28 እስከ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም በሦስት ተከፍሎ በተሰጠው ስልጠና፤ 64,900 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ከ60 እስከ 120 ሰዓት የቆየ ስልጠና መውሰዳቸውን በሚኒስቴሩ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ አሰገደች መሬሳ ተናግረዋል፡፡

በስልጠናው ከ2,400 በላይ አሰልጣኖች መሳተፋቸውንና 184 ሺህ የስልጠና ሞጁሎች ተዘጋጅተው መሰራጨታቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡

ሰልጣኞቹ የድህረ ስልጠና ምዘና ፈተና በበይነ መረብ የወሰዱ ሲሆን፤ በቀጣይ ቀናት የይለፍ ቃል (Password) እና የመጠቀሚያ ስማቸውን (User Name) በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ብለዋል፡፡

70 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀታቸውን አውርደው መውሰድ እንደሚችሉ ኃላፊዋ ጠቁመዋል፡፡

@TEMARI_NET1
🔥1
#ጥቆማ

ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ደረጃ ባቋቋማቸው ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡

እነዚህን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚመሩ #ዳይሬክተሮችን ከመላ ሀገሪቱ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉና በልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተር መሆን የምትፈልጉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

ይመዝገቡ 👇
http://sbs.moe.gov.et/directors/apply

የቅጥር ሁኔታ 👉 በቋሚነት

ደመወዝ 👉 የልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ለማስተዳደር በሚወሰነው የደመወዝ ስኬል መሰረት

መስፈርቶች፦

አካዳሚያዊ ብቃት / የትምህርት ዝግጅት
➫ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራርነት 10 ዓመትና በላይ ልምድ ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነት ሙያ 2ኛ ዲግሪ እና በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነነት የሙያ ፍቃድ አሰጣጥ እና እድሳት ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ በክረምት ልዩ የመምህራን እና ት/ት ቤት አመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ የአንድ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት አመራሮች የስራ ላይ ስልጠና የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት፣
➫ መሰረታዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዕውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት።

የምዝገባ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉ 10 ተከታታይ ቀናት


(ሙሉ የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)

@TEMARI_Net1
1🔥1🙏1
Forwarded from Alpha Market
📢 We’re Buying!

If you have a phone or PC for sale, please DM us at @ordernow21.
🥰1
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ውጤት ተለቋል

በ16 የጤና ሙያ መስኮች ተመርቃችሁ በነሐሴ 2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡

በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁጥር 0115186275 / 0115186276 በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡

@TEMARI_Net1
1
Call for training at AAU,School of Commerce

@TEMARI_Net1
🔥1💯1