በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ የመውጫ ፈተና አጭበርብሮ ለሴት ጓደኛ ሲፈተን የነበረው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ
ተከሳሽ መለሰ ያረጋል የተባለ ግለሰብ በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ ሲሆን ግንቦት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 02 በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ድርጊቱን መፈጸሙ ተገልጿል ።
ተከሳሹ ወይንሸት ገነት ለተባለች ግለሰብ በፐብሊክ ሄልዝ የመውጫ ፈተና በመፈተን ላይ እንዳለ እጅ ከፍንጅ መያዙን የ2ኛ ፖሊስ ጣቢያ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ክፍል ለብስራት ሬዲዮ የላከው መረጃ ያመላክታል።ተከሳሹ ስሙን በመቀየር ወንደሰን ገነት የሚል ሀሰተኛ ሰነድ መታወቂያ በመያዝ ፈተናውን ሲወስድ እጅ ከፈንጅ ሊያዝ መቻሉ ተገልጿል።
ፖሊስ የተፈጸመውን ወንጀል በተፋጠነ መልኩ ምርመራውን በማጣራት መዝገቡን ለሚመለከተው ለምስራቅ ጎጃም ዞን አቃቢ ህግ መምሪያ በመላክ የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ .ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ መለሰ ያረጋል በተከሰሰበት የማጭበርበር እና ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በመገልገል ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑ በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በመረጋገጡ በሁለት አመት ከሶስት ወር ጽኑ እስራት መቀጣቱ ተገልጿል።
የዩንቨርሲቲም ሆኑ ሌሎች መሰል የትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና እና ምዘና በሚያካሂዱበት ግዜ ተገቢውን የማጣራት ስራ እንዲሰሩ እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተነግሯል ።
@TEMARI_Net1
ተከሳሽ መለሰ ያረጋል የተባለ ግለሰብ በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ ሲሆን ግንቦት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተድላ ጓሉ ክፍለከተማ ቀበሌ 02 በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ድርጊቱን መፈጸሙ ተገልጿል ።
ተከሳሹ ወይንሸት ገነት ለተባለች ግለሰብ በፐብሊክ ሄልዝ የመውጫ ፈተና በመፈተን ላይ እንዳለ እጅ ከፍንጅ መያዙን የ2ኛ ፖሊስ ጣቢያ የታክቲክ ወንጀል ምርመራ ክፍል ለብስራት ሬዲዮ የላከው መረጃ ያመላክታል።ተከሳሹ ስሙን በመቀየር ወንደሰን ገነት የሚል ሀሰተኛ ሰነድ መታወቂያ በመያዝ ፈተናውን ሲወስድ እጅ ከፈንጅ ሊያዝ መቻሉ ተገልጿል።
ፖሊስ የተፈጸመውን ወንጀል በተፋጠነ መልኩ ምርመራውን በማጣራት መዝገቡን ለሚመለከተው ለምስራቅ ጎጃም ዞን አቃቢ ህግ መምሪያ በመላክ የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነሃሴ 16 ቀን 2017 ዓ .ም በዋለው ችሎት ተከሳሽ መለሰ ያረጋል በተከሰሰበት የማጭበርበር እና ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በመገልገል ወንጀል ጥፋተኛ መሆኑ በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በመረጋገጡ በሁለት አመት ከሶስት ወር ጽኑ እስራት መቀጣቱ ተገልጿል።
የዩንቨርሲቲም ሆኑ ሌሎች መሰል የትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና እና ምዘና በሚያካሂዱበት ግዜ ተገቢውን የማጣራት ስራ እንዲሰሩ እና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተነግሯል ።
@TEMARI_Net1
❤5👍1🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
🎓 Study Public Policy & Development Management at Addis Ababa University
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
❤1🔥1
ደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ስልክ እንዳይዙ ከለከለች
ደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ስማርት ስልኮችን እንዳይዙ የሚከለክል ህግ አፅድቃለች፡፡
ህጉ በፈረንጆቹ 2026 ተግባራዊ መሆን ይጀምራል ተብሏል፡፡
የክልከላ ህጉ ህፃናት እና ታዳጊዎች ለዘመናዊ ስልክ ሱስ መጋለጣቸው በጥናት መረጋገጡን ተከትሎ መሆኑ ተነግሯል።
ርምጃው ተማሪዎችን ከስማርት ስልክ ሱሰኝነት ለመጠበቅ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የሀገሪቱ የህግ አውጪዎች፣ ወላጆች እና አስተማሪዎች ዘመናዊ ስልኮች የህፃናትን የጥናት ጊዜ በመሻማት ውጤታቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው ብለዋል።
ይሁን እንጂ ዘመናዊ ስልኮችን የመጠቀም ሱስን ለመከላከል ከጸደቀው ህግ በተጨማሪ የስነ ልቦና ምክሮችን መስጠት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በመንግስት ጥናት መሰረት ከሀገሪቱ ህዝብ 25 በመቶ የሚሆነው የስማርት ስልኮች ሱስ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን እድሜያቸው ከ10 እስከ 19 ከሚሆኑት ታዳጊዎች ደግሞ 43 በመቶ ያህሉ የዘመናዊ ስልክ ሱስ እንዳለባቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
@TEMARI_Net1
ደቡብ ኮሪያ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ስማርት ስልኮችን እንዳይዙ የሚከለክል ህግ አፅድቃለች፡፡
ህጉ በፈረንጆቹ 2026 ተግባራዊ መሆን ይጀምራል ተብሏል፡፡
የክልከላ ህጉ ህፃናት እና ታዳጊዎች ለዘመናዊ ስልክ ሱስ መጋለጣቸው በጥናት መረጋገጡን ተከትሎ መሆኑ ተነግሯል።
ርምጃው ተማሪዎችን ከስማርት ስልክ ሱሰኝነት ለመጠበቅ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የሀገሪቱ የህግ አውጪዎች፣ ወላጆች እና አስተማሪዎች ዘመናዊ ስልኮች የህፃናትን የጥናት ጊዜ በመሻማት ውጤታቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው ብለዋል።
ይሁን እንጂ ዘመናዊ ስልኮችን የመጠቀም ሱስን ለመከላከል ከጸደቀው ህግ በተጨማሪ የስነ ልቦና ምክሮችን መስጠት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በመንግስት ጥናት መሰረት ከሀገሪቱ ህዝብ 25 በመቶ የሚሆነው የስማርት ስልኮች ሱስ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን እድሜያቸው ከ10 እስከ 19 ከሚሆኑት ታዳጊዎች ደግሞ 43 በመቶ ያህሉ የዘመናዊ ስልክ ሱስ እንዳለባቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
@TEMARI_Net1
❤2🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
Call_for_applications_for_admission_to_graduate_programs_PADM.pdf
879.9 KB
🎓 Study Public Policy & Development Management at Addis Ababa University
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
📚 Now accepting applications for the 2025/26 academic year:
MA in Public Policy & Development Management(Regular & Extension Programs)
PhD in Public Management & Policy(Regular Program)
🌐 Apply Now:[https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
📍 Location:
Eshetu Chole Building, Offices 507 & 407, College of Business and Economics (CoBE), AAU
📞 Contact Us:
Tel: +251 111 229 602 / 0910 081 200
📄 For More Information:Please refer to the official PDF announcement.
The Department
@AAUMEREJA
❤1🔥1
Forwarded from HULT Prize at Addis Ababa University
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🚀✨ CALLING ALL STUDENT LEADERS & CHANGEMAKERS! ✨🚀
The Hult Prize is the world’s largest student movement for social entrepreneurshipturning ideas into real impact. This is your chance to lead, create, and make a difference on campus and beyond! 💡
The Hult Prize On-Campus Program at AAU is looking for passionate students to join our Organizing Committee (OC)! 🎉
📌 Open Positions: Deputy Campus Director, Content Creator, Graphic Designer, Teams Coordinator, Videographer, Photographer, Editorials, Special Needs Coordinator, Event Planner, Logistics Coordinator
🌟 Why Join?
✅ Hands-on leadership experience
✅ Certificate from Hult Prize Foundation
✅ Participate in impactful campus events
✅ Network with changemakers & entrepreneurs
📅 Deadline: September 4, 2025 (Midnight)
📝 Apply Now:https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc5Xu2zIQ3E7iKFI2yqoAsM65FrmDS6fqKJjD_iUYUIEhS8sQ/viewform?usp=header
🔥Turn Ideas into Impact
The Hult Prize is the world’s largest student movement for social entrepreneurshipturning ideas into real impact. This is your chance to lead, create, and make a difference on campus and beyond! 💡
The Hult Prize On-Campus Program at AAU is looking for passionate students to join our Organizing Committee (OC)! 🎉
📌 Open Positions: Deputy Campus Director, Content Creator, Graphic Designer, Teams Coordinator, Videographer, Photographer, Editorials, Special Needs Coordinator, Event Planner, Logistics Coordinator
🌟 Why Join?
✅ Hands-on leadership experience
✅ Certificate from Hult Prize Foundation
✅ Participate in impactful campus events
✅ Network with changemakers & entrepreneurs
📅 Deadline: September 4, 2025 (Midnight)
📝 Apply Now:https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc5Xu2zIQ3E7iKFI2yqoAsM65FrmDS6fqKJjD_iUYUIEhS8sQ/viewform?usp=header
🔥Turn Ideas into Impact
❤1
Forwarded from Alpha Market
🔥1
Forwarded from #Abugida Message Board
The best time to plant a tree was 20 years ago. The second best time is now. 😅
We’ll be planting trees at Addis Fere School with our partners Green South Environmental Service
🗓Saturday, August 30
⏰2:00 LT.
📍 Meeting place: In front of Lideta Church [ MAP ].
Come join us in making a greener tomorrow 💚
Contact
Tsedi: 0920175243
Sirak: 0921385604
#Green #GRC #GRCEthiopia #RacAbugida #Rotaract #Rotary #District9212 #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
We’ll be planting trees at Addis Fere School with our partners Green South Environmental Service
🗓Saturday, August 30
⏰2:00 LT.
📍 Meeting place: In front of Lideta Church [ MAP ].
Come join us in making a greener tomorrow 💚
Contact
Tsedi: 0920175243
Sirak: 0921385604
#Green #GRC #GRCEthiopia #RacAbugida #Rotaract #Rotary #District9212 #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
❤1👍1
የሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት ስለጠና የምዘና ውጤት በቀጣይ ቀናት በበይነ መረብ ይለቀቃል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ላለፉት 25 ቀናት ለሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ሲሰጥ የቆየው የክረምት ልዩ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል፡፡
መምህራኑ በሚያስተምሩበት የትምህርት ዓይነት ይዘት፣ በቴክኖሎጂ እና በማስተማር ዘዴ (ፔዳጎጂ) አቅም የገነቡበት እንደነበር በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
ከሐምሌ 28 እስከ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም በሦስት ተከፍሎ በተሰጠው ስልጠና፤ 64,900 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ከ60 እስከ 120 ሰዓት የቆየ ስልጠና መውሰዳቸውን በሚኒስቴሩ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ አሰገደች መሬሳ ተናግረዋል፡፡
በስልጠናው ከ2,400 በላይ አሰልጣኖች መሳተፋቸውንና 184 ሺህ የስልጠና ሞጁሎች ተዘጋጅተው መሰራጨታቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
ሰልጣኞቹ የድህረ ስልጠና ምዘና ፈተና በበይነ መረብ የወሰዱ ሲሆን፤ በቀጣይ ቀናት የይለፍ ቃል (Password) እና የመጠቀሚያ ስማቸውን (User Name) በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ብለዋል፡፡
70 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀታቸውን አውርደው መውሰድ እንደሚችሉ ኃላፊዋ ጠቁመዋል፡፡
@TEMARI_NET1
ላለፉት 25 ቀናት ለሁለተኛ ደረጃ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ሲሰጥ የቆየው የክረምት ልዩ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቋል፡፡
መምህራኑ በሚያስተምሩበት የትምህርት ዓይነት ይዘት፣ በቴክኖሎጂ እና በማስተማር ዘዴ (ፔዳጎጂ) አቅም የገነቡበት እንደነበር በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡
ከሐምሌ 28 እስከ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም በሦስት ተከፍሎ በተሰጠው ስልጠና፤ 64,900 መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች ከ60 እስከ 120 ሰዓት የቆየ ስልጠና መውሰዳቸውን በሚኒስቴሩ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማትና አስተዳደር ዴስክ ኃላፊ አሰገደች መሬሳ ተናግረዋል፡፡
በስልጠናው ከ2,400 በላይ አሰልጣኖች መሳተፋቸውንና 184 ሺህ የስልጠና ሞጁሎች ተዘጋጅተው መሰራጨታቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
ሰልጣኞቹ የድህረ ስልጠና ምዘና ፈተና በበይነ መረብ የወሰዱ ሲሆን፤ በቀጣይ ቀናት የይለፍ ቃል (Password) እና የመጠቀሚያ ስማቸውን (User Name) በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ብለዋል፡፡
70 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀታቸውን አውርደው መውሰድ እንደሚችሉ ኃላፊዋ ጠቁመዋል፡፡
@TEMARI_NET1
🔥1
#ጥቆማ
ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ደረጃ ባቋቋማቸው ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡
እነዚህን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚመሩ #ዳይሬክተሮችን ከመላ ሀገሪቱ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉና በልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተር መሆን የምትፈልጉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ይመዝገቡ 👇
http://sbs.moe.gov.et/directors/apply
የቅጥር ሁኔታ 👉 በቋሚነት
ደመወዝ 👉 የልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ለማስተዳደር በሚወሰነው የደመወዝ ስኬል መሰረት
መስፈርቶች፦
አካዳሚያዊ ብቃት / የትምህርት ዝግጅት
➫ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራርነት 10 ዓመትና በላይ ልምድ ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነት ሙያ 2ኛ ዲግሪ እና በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነነት የሙያ ፍቃድ አሰጣጥ እና እድሳት ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ በክረምት ልዩ የመምህራን እና ት/ት ቤት አመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ የአንድ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት አመራሮች የስራ ላይ ስልጠና የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት፣
➫ መሰረታዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዕውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉ 10 ተከታታይ ቀናት
(ሙሉ የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
@TEMARI_Net1
ትምህርት ሚኒስቴር በፌዴራል ደረጃ ባቋቋማቸው ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡
እነዚህን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚመሩ #ዳይሬክተሮችን ከመላ ሀገሪቱ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉና በልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተር መሆን የምትፈልጉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ይመዝገቡ 👇
http://sbs.moe.gov.et/directors/apply
የቅጥር ሁኔታ 👉 በቋሚነት
ደመወዝ 👉 የልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ለማስተዳደር በሚወሰነው የደመወዝ ስኬል መሰረት
መስፈርቶች፦
አካዳሚያዊ ብቃት / የትምህርት ዝግጅት
➫ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራርነት 10 ዓመትና በላይ ልምድ ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነት ሙያ 2ኛ ዲግሪ እና በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላው/ያላት፣
➫ በት/ት ቤት አመራርነነት የሙያ ፍቃድ አሰጣጥ እና እድሳት ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ በክረምት ልዩ የመምህራን እና ት/ት ቤት አመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣
➫ የአንድ ዓመት የሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት አመራሮች የስራ ላይ ስልጠና የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት፣
➫ መሰረታዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዕውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉ 10 ተከታታይ ቀናት
(ሙሉ የተቋሙ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
@TEMARI_Net1
❤1🔥1🙏1
Forwarded from Alpha Market
🥰1
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ውጤት ተለቋል
በ16 የጤና ሙያ መስኮች ተመርቃችሁ በነሐሴ 2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁጥር 0115186275 / 0115186276 በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
@TEMARI_Net1
በ16 የጤና ሙያ መስኮች ተመርቃችሁ በነሐሴ 2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር በኩል የተሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የወሰዳችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት ሙሉ ስም እና የፈተና መለያ ቁጥራችሁን በማስገባት የፈተና ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡
በውጤታችሁ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተመዛኞች ከዛሬ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት በስልክ ቁጥር 0115186275 / 0115186276 በመደወል ሙሉ ስም፣ ዲፓርትመንት፣ የመለያ ቁጥር እና የተማራችሁበትን የትምህርት ተቋም ስም በማሳወቅ ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
@TEMARI_Net1
❤1
ECONOMICS GRADUATE PROGRAMS ENTRANCE EXAM GUIDELINE 2025.pdf
6.9 MB
Dear Economics Postgraduate Program Applicants:
The department has prepared a detailed guideline outlining the specific procedures we will pursue to enroll students to MSc in Economics and PhD in Economics programs. It provides all important information regarding entry requirements, entrance exam coverage, and enrollment procedures.
Please follow the guideline for your entrance exam preparation (attached here!).
Best of luck
The Department
Department of Economics,
@TEMARI_Net1
❤1
#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአራት የአፕላይድ ሳይንስ የትምህርት ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ዩኒቨርሲቲው በባዮ-ቴክኖሎጂ፣ በምግብ ሳይንስና አመጋግብ ስርዓት፣ በኬሚካል ኢንዱስትሪ እንዲሁም በጅኦሎጂ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማግኘቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጃ እንግዳ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው (Accreditation) በትምህርት መስኮቹ የተመረቁ ተማሪዎች 'ያለምንም' መመዘኛ በውጭ ሀገራት ሥራ እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዕውቅና የተገኘባቸውን የትምህርት ፕሮግራሞች ለውጭ ሀገራት ተማሪዎች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ፤ ዕውቅናው እ.አ.አ ከ2023 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁትን እንደሚያጠቃልል አስረድተዋል።
ዩኒቨርሲቲው በዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኘው Accreditation Board of Engineering and Technology (ABET) ተቋም ነው ዕውቅናውን ያገኘው፡፡
@TEMARI_Net1
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአራት የአፕላይድ ሳይንስ የትምህርት ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ዕውቅና አጊኝቷል።
ዩኒቨርሲቲው በባዮ-ቴክኖሎጂ፣ በምግብ ሳይንስና አመጋግብ ስርዓት፣ በኬሚካል ኢንዱስትሪ እንዲሁም በጅኦሎጂ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ማግኘቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ደረጃ እንግዳ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዕውቅናው (Accreditation) በትምህርት መስኮቹ የተመረቁ ተማሪዎች 'ያለምንም' መመዘኛ በውጭ ሀገራት ሥራ እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዕውቅና የተገኘባቸውን የትምህርት ፕሮግራሞች ለውጭ ሀገራት ተማሪዎች ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ፤ ዕውቅናው እ.አ.አ ከ2023 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁትን እንደሚያጠቃልል አስረድተዋል።
ዩኒቨርሲቲው በዩናይትድ ስቴትስ ከሚገኘው Accreditation Board of Engineering and Technology (ABET) ተቋም ነው ዕውቅናውን ያገኘው፡፡
@TEMARI_Net1
🔥7❤1
Heinken Ethiopia hiring sales Analyst in Addis Ababa
https://www.linkedin.com/jobs/view/4295023339
https://www.linkedin.com/jobs/view/4295023339
❤1
ለሴት ተማሪዎች የትምህርት ውጤታማነት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ገለፁ።
---------------------------------------
(ጳጉሜ 02/2017 ዓ.ም) የጳጉሜን 2 የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ለዳግማዊ ሚኒሊክ እና ለቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሴት ተማሪዎች ንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል።
በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የተደረገው ንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ ለሴት ተማሪዎች ትምህርት ውጤታማነት የላቀ ትርጉም ያለው መሆኑን ተናግረው መሠል ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል
አክለውም በቅርቡ የጸደቀው የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ውስጥ ከተካተቱ ጉዳዮች አንዱ ሴት ተማሪዎችን በትምህርት ውጤታማ የማድረግ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰው ትምህርት ቤቶች ሴቶች በትምህርት ቤት ውስጥ ከሚያሰፈልጓቸው ነገሮች አንዱ የሆነውን የንጽህና መጠበቂያ ማቅረብ እንዳለባቸው የሚደነግግ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
አዋጁ በቅርቡ የጸደቀ መሆኑን የጠቀሱት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ለአዋጁ መተግበር በትምህርት ዙሪያ የሚሰሩ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር፣ በመተጋገዝና በመደጋገፍ መስራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በበኩላቸው አገር የሚገነባው በእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ በመሆኑ በህብር በመቆም በአንድነት በመሆን ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግና የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴቶቻችንን ማጎልበት እንደሚገባቸው ተናግረዋል፡፡ ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤
https://www.facebook.com/share/p/19NojjS3hB/
---------------------------------------
(ጳጉሜ 02/2017 ዓ.ም) የጳጉሜን 2 የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ለዳግማዊ ሚኒሊክ እና ለቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሴት ተማሪዎች ንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል።
በዚሁ ወቅት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የተደረገው ንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ ለሴት ተማሪዎች ትምህርት ውጤታማነት የላቀ ትርጉም ያለው መሆኑን ተናግረው መሠል ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል
አክለውም በቅርቡ የጸደቀው የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ውስጥ ከተካተቱ ጉዳዮች አንዱ ሴት ተማሪዎችን በትምህርት ውጤታማ የማድረግ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰው ትምህርት ቤቶች ሴቶች በትምህርት ቤት ውስጥ ከሚያሰፈልጓቸው ነገሮች አንዱ የሆነውን የንጽህና መጠበቂያ ማቅረብ እንዳለባቸው የሚደነግግ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
አዋጁ በቅርቡ የጸደቀ መሆኑን የጠቀሱት ክብርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ለአዋጁ መተግበር በትምህርት ዙሪያ የሚሰሩ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር፣ በመተጋገዝና በመደጋገፍ መስራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በበኩላቸው አገር የሚገነባው በእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ በመሆኑ በህብር በመቆም በአንድነት በመሆን ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግና የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴቶቻችንን ማጎልበት እንደሚገባቸው ተናግረዋል፡፡ ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ፤
https://www.facebook.com/share/p/19NojjS3hB/
❤1