Forwarded from AAU MEREJA
🌿✨ Happy Ethiopian New Year (Enkutatash)! 🎉🇪🇹
We Ethiopians are unique, unlike the rest of the world that follows the Gregorian calendar, we celebrate our own. May this new year bring peace, unity, prosperity, and endless blessings to all Ethiopians at home and abroad. 🌞💐
🌸✨ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! 🎊🇪🇹
መልካም አዲስ አመት! 🌿🌞
@AAUMEREJA
We Ethiopians are unique, unlike the rest of the world that follows the Gregorian calendar, we celebrate our own. May this new year bring peace, unity, prosperity, and endless blessings to all Ethiopians at home and abroad. 🌞💐
🌸✨ እንኳን ለ2018 ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ! 🎊🇪🇹
መልካም አዲስ አመት! 🌿🌞
@AAUMEREJA
🔥4❤1
Larry Ellison የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብት መሆን ቻለ።
Larry Ellison elon muskን በመብለጥ የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብት መሆን ችሏል።
የ81 አመቱ Larry Ellison oracle የተሰኘው በSoftware፣ databaseና cloud computing ላይ ትኩረቱን ያደረገ የTechnology ድርጅት መስራች ሲሆን ይህም ድርጅት ሰሞናዊ የስቶክ ማርኬት ዋጋው በ40% ከፍ ብሏል። በዚህም ምክንያት የEllison ሀብት በአንድ ቀን ብቻ በ101 ቢሊዮን ዶላር ጨምሮ አጠቃላይ ሀብቱ ከ393 ቢልዮን ዶላር በላይ መሆን ችሏል።
Oracleን በ19777 ከBob Miner እና Ed Oates በጋራ የመሰረተው Ellison እስካሁን ድረስ የድርጅቱ ዋና የቴክኖሎጂ ኦፊሰር እና ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ያገለግላል።
Elon musk በ2021 የAmazonኑን Jeff Bezosን በመብለጥ የአለማችን ቁጥር አንድ ሀብታም መሆን መቻሉ አይዘነጋም።
በነገራችን ላይ በአሁኑ ሰአት አለማችን ላይ ካሉ Top 10 ባለፀጋዎች መካከል 8ቱ በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ እንደሆኑ ታውቃላችሁ?
ምንጭ፡ #Fortune, #Bloomberg
©bighabesha_softwares
@TEMARI_Net1
Larry Ellison elon muskን በመብለጥ የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብት መሆን ችሏል።
የ81 አመቱ Larry Ellison oracle የተሰኘው በSoftware፣ databaseና cloud computing ላይ ትኩረቱን ያደረገ የTechnology ድርጅት መስራች ሲሆን ይህም ድርጅት ሰሞናዊ የስቶክ ማርኬት ዋጋው በ40% ከፍ ብሏል። በዚህም ምክንያት የEllison ሀብት በአንድ ቀን ብቻ በ101 ቢሊዮን ዶላር ጨምሮ አጠቃላይ ሀብቱ ከ393 ቢልዮን ዶላር በላይ መሆን ችሏል።
Oracleን በ19777 ከBob Miner እና Ed Oates በጋራ የመሰረተው Ellison እስካሁን ድረስ የድርጅቱ ዋና የቴክኖሎጂ ኦፊሰር እና ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ያገለግላል።
Elon musk በ2021 የAmazonኑን Jeff Bezosን በመብለጥ የአለማችን ቁጥር አንድ ሀብታም መሆን መቻሉ አይዘነጋም።
በነገራችን ላይ በአሁኑ ሰአት አለማችን ላይ ካሉ Top 10 ባለፀጋዎች መካከል 8ቱ በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ እንደሆኑ ታውቃላችሁ?
ምንጭ፡ #Fortune, #Bloomberg
©bighabesha_softwares
@TEMARI_Net1
❤2👏1
#ጥቆማ
#EthiopianAviationUniversity
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከስር በተገለፁ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ፕሮግራሞች ትምህርት መከታተል የሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል።
➫ Aeronautical Engineering
➫ Aviation Management
➫ Aircraft Maintenance
➫ Tourism
የምዝገባ ጊዜው ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት መቅረቱን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ይመዝገቡ!
ለማመልከት 👉 https://eau.edu.et
ለተጨማሪ መረጃ 👇
Email:
etauinfo@ethiopianairlines.com, eaainfo@ethiopianairlines.com
Phone: +251-115174600 / 8598
@TEMARI_Net1
#EthiopianAviationUniversity
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ከስር በተገለፁ አራት የመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ፕሮግራሞች ትምህርት መከታተል የሚፈልጉ አመልካቾች ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል።
➫ Aeronautical Engineering
➫ Aviation Management
➫ Aircraft Maintenance
➫ Tourism
የምዝገባ ጊዜው ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት መቅረቱን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ይመዝገቡ!
ለማመልከት 👉 https://eau.edu.et
ለተጨማሪ መረጃ 👇
Email:
etauinfo@ethiopianairlines.com, eaainfo@ethiopianairlines.com
Phone: +251-115174600 / 8598
@TEMARI_Net1
❤1
#Grade12Result
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
በአዲስ አበባ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የስድስት ወር እና የአመት ከሰባት ወር ህጻናትን ጨምሮ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ።
በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው ራዕይ ጤና ጣቢያ አካባቢ በትላንትናው ዕለት በግምቱ 9:45 አካባቢ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሦስት ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰምቷል።
አደጋው የደረሰው በሙያዋ ነርስ የሆነች እናት በስድስት ወር እና በአመት ከሰባት ወር ልጆቿ ፣ በሰራተኛዋ እንዲሁም ቡና ለመጠጣት ህጻን ወንድ ልጇን ይዛ በመጣች ጎረቤቷ ላይ ነው።
የአምስቱ አስክሬን ትላንት ምሽት የተገኘ ሲሆን የሰራተኛዋ አስክሬን አለመገኘቱን እና በፍለጋ ላይ መሆኑን በእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኮማንደር ልኡል ሃይሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ኮማንደር ልኡል ሃይሉ አደጋው ጠባብ በሆነ እና የተደፈነ ድልድይን አልፎ በወጣ ደራሽ ጎርፍ ውሃ ምክንያት የደረሰ መሆኑን ተናግረዋል።
ኮማንደር ልኡል ሃይሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ዝርዝር ቃል ምን አሉ ?
" አደጋው የተከሰተው ከላይ አካባቢ በመጣ ደራሽ ውሃ እንጂ በአካባቢው በዘነበ ዝናብ አይደለም።
ቀጠና 3 ፖሊ መምህራን ኮሌጅ አጠገብ የሚገኝ ድልድይ አለ ድልድዩ በግንድ እና በተለያዩ እንጨቶች ተጋድሞ ቆሻሻ የደፈነው በመሆኑ መንደሩን ሊጥለቀለቅ ችሏል።
መምህራን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አጥሩ ስር የሚገኘው ድልድይ በቆሻሻ እና ግንድ ሲዘጋ የመጣው ጎርፍ ኦፈር ፍሎው ሲያደርግ ቀጥታ ወደ መንደሮች ገባ ወደ መንደሮች ሲገባ በቀጥታ ያገኘው ቤት አደጋ የደረሰባቸውን ሰዎች ቤት ሆነ።
ከድልድዩ የወጣው ውሃ ቁልቁለት ላይ በመንደርደር 200 ሜትር አካባቢ ከሄድ በኋላ ቤት ውስጥ የተቀመጡ ስድስት ሰዎችን ውስዷል።
ቤቱ ወንዝ ዳር የሚገኝ በመሆኑ የመጣው ጎርፍ የቤቱን ግድግዳ ጣሪያ ድረስ ከሞላ በኋላ ግድግዳውን በማፍረስ ይዟቸው ሄዷል።
ነርስ የሆነች እናት ሁለት ልጆቿን ይዛ ቁጭ ብላ ነበር ከሰራተኛዋ ጋር ቡና እየጠጡ ነበር ከጎረቤት ልጇን ይዛ የመጣች ሴትም ከእነ ልጇ በጎርፉ ተወስደዋል።
የስድስት ወር እና የአመት ከሰባት ወር ህጻናትን ጨምሮ ሁለት ወንድ እና አራት ሴቶችን በአጠቃላይ ስድስት ሰዎች በአደጋው ህይወታቸው አልፏል።
አደጋው በደረሰ ሰአት በሙያው ዶክተር የሆነው ባለቤቷ በስራ ላይ ነበር።
የአምስቱ ሰዎች አስክሬናቸው ከጥቁር አባይ እስከ ጎሮ ባለው አካባቢ ትላንት ምሽት ተገኝቷል የሰራተኛዋ አስክሬን እስካሁን አልተገኘም።
አስክሬኖቹ ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ተወስደዋል የመለየት ስራ ተሰርቷል ስርአተ ቀብራቸው ገና አልተፈጸመም።
ሎሎች ቤቶች ላይ ውሃ ገብቶ ነበር ነገር ግን የተገነቡበት ግንባታ አስተማማኝ ስለነበር ምንም አልሆኑም።
አደጋው ሊደርስ የቻለበት ምክንያት ሰዎቹ ከወንዙ አካባቢ ያላቸው አሰፋፈር ትክክል ስላልሆነ እና የአደጋ ስጋት ስለመኖሩ በተደጋጋሚ ሲነገር ችላ በመባሉ ነው።
የጠበበው ድልድይ አደጋ ሊያደርስ እንደሚችል ይታወቅ ነበር በአካባቢው የሚገኙ ማህበረሰቦች ሊሰሩትም ገንዘብ አዋጥተው ነበር ነገር ግን ገንዘቡ ስላልሞላ እስካሁን ሳይሰራ ቆይቷል።
ምልከታ አድርገናል የወደቀውን ቤት ለማንሳትም ማሽን ይዘው እየመጡ ነው ውሃ የወጣበት ድልድይም ማንሆሉ ጠባብ ስለሆነ መሻሻል አለበት ማንሆሉ ክፍት ሆኖ ቦዩን ተከትሎ እንዲፈስ እና ወደ መንደሩ የሚመጣው ውሃ መከላከያ ግንብ ተሰርቶለት ምላሽ መሰጠት አለበት።
ስጋት እስከ ታች መንደሮች ድረስ አለ ስጋት የኖረበት ምክንያት ወንዙን ተከትለው እስከ ታች ቤት ሰርተውበታል ቤቶቹም ቢሆኑ እንዲህ አይነት ደራሽ ውሃ ሲመጣ መቋቋም የሚችሉ አይደሉም።
እነዚህን ስጋቶች ለመከላከል እየተሰራ ነው አሁን አደጋ የተከሰተበት ቦታ ላይ ማሽኖችን አስገብቶ የማጽዳት ስራ እየተሰራ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamliyAA
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው ራዕይ ጤና ጣቢያ አካባቢ በትላንትናው ዕለት በግምቱ 9:45 አካባቢ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሦስት ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰምቷል።
አደጋው የደረሰው በሙያዋ ነርስ የሆነች እናት በስድስት ወር እና በአመት ከሰባት ወር ልጆቿ ፣ በሰራተኛዋ እንዲሁም ቡና ለመጠጣት ህጻን ወንድ ልጇን ይዛ በመጣች ጎረቤቷ ላይ ነው።
የአምስቱ አስክሬን ትላንት ምሽት የተገኘ ሲሆን የሰራተኛዋ አስክሬን አለመገኘቱን እና በፍለጋ ላይ መሆኑን በእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኮማንደር ልኡል ሃይሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
ኮማንደር ልኡል ሃይሉ አደጋው ጠባብ በሆነ እና የተደፈነ ድልድይን አልፎ በወጣ ደራሽ ጎርፍ ውሃ ምክንያት የደረሰ መሆኑን ተናግረዋል።
ኮማንደር ልኡል ሃይሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ዝርዝር ቃል ምን አሉ ?
" አደጋው የተከሰተው ከላይ አካባቢ በመጣ ደራሽ ውሃ እንጂ በአካባቢው በዘነበ ዝናብ አይደለም።
ቀጠና 3 ፖሊ መምህራን ኮሌጅ አጠገብ የሚገኝ ድልድይ አለ ድልድዩ በግንድ እና በተለያዩ እንጨቶች ተጋድሞ ቆሻሻ የደፈነው በመሆኑ መንደሩን ሊጥለቀለቅ ችሏል።
መምህራን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አጥሩ ስር የሚገኘው ድልድይ በቆሻሻ እና ግንድ ሲዘጋ የመጣው ጎርፍ ኦፈር ፍሎው ሲያደርግ ቀጥታ ወደ መንደሮች ገባ ወደ መንደሮች ሲገባ በቀጥታ ያገኘው ቤት አደጋ የደረሰባቸውን ሰዎች ቤት ሆነ።
ከድልድዩ የወጣው ውሃ ቁልቁለት ላይ በመንደርደር 200 ሜትር አካባቢ ከሄድ በኋላ ቤት ውስጥ የተቀመጡ ስድስት ሰዎችን ውስዷል።
ቤቱ ወንዝ ዳር የሚገኝ በመሆኑ የመጣው ጎርፍ የቤቱን ግድግዳ ጣሪያ ድረስ ከሞላ በኋላ ግድግዳውን በማፍረስ ይዟቸው ሄዷል።
ነርስ የሆነች እናት ሁለት ልጆቿን ይዛ ቁጭ ብላ ነበር ከሰራተኛዋ ጋር ቡና እየጠጡ ነበር ከጎረቤት ልጇን ይዛ የመጣች ሴትም ከእነ ልጇ በጎርፉ ተወስደዋል።
የስድስት ወር እና የአመት ከሰባት ወር ህጻናትን ጨምሮ ሁለት ወንድ እና አራት ሴቶችን በአጠቃላይ ስድስት ሰዎች በአደጋው ህይወታቸው አልፏል።
አደጋው በደረሰ ሰአት በሙያው ዶክተር የሆነው ባለቤቷ በስራ ላይ ነበር።
የአምስቱ ሰዎች አስክሬናቸው ከጥቁር አባይ እስከ ጎሮ ባለው አካባቢ ትላንት ምሽት ተገኝቷል የሰራተኛዋ አስክሬን እስካሁን አልተገኘም።
አስክሬኖቹ ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ተወስደዋል የመለየት ስራ ተሰርቷል ስርአተ ቀብራቸው ገና አልተፈጸመም።
ሎሎች ቤቶች ላይ ውሃ ገብቶ ነበር ነገር ግን የተገነቡበት ግንባታ አስተማማኝ ስለነበር ምንም አልሆኑም።
አደጋው ሊደርስ የቻለበት ምክንያት ሰዎቹ ከወንዙ አካባቢ ያላቸው አሰፋፈር ትክክል ስላልሆነ እና የአደጋ ስጋት ስለመኖሩ በተደጋጋሚ ሲነገር ችላ በመባሉ ነው።
የጠበበው ድልድይ አደጋ ሊያደርስ እንደሚችል ይታወቅ ነበር በአካባቢው የሚገኙ ማህበረሰቦች ሊሰሩትም ገንዘብ አዋጥተው ነበር ነገር ግን ገንዘቡ ስላልሞላ እስካሁን ሳይሰራ ቆይቷል።
ምልከታ አድርገናል የወደቀውን ቤት ለማንሳትም ማሽን ይዘው እየመጡ ነው ውሃ የወጣበት ድልድይም ማንሆሉ ጠባብ ስለሆነ መሻሻል አለበት ማንሆሉ ክፍት ሆኖ ቦዩን ተከትሎ እንዲፈስ እና ወደ መንደሩ የሚመጣው ውሃ መከላከያ ግንብ ተሰርቶለት ምላሽ መሰጠት አለበት።
ስጋት እስከ ታች መንደሮች ድረስ አለ ስጋት የኖረበት ምክንያት ወንዙን ተከትለው እስከ ታች ቤት ሰርተውበታል ቤቶቹም ቢሆኑ እንዲህ አይነት ደራሽ ውሃ ሲመጣ መቋቋም የሚችሉ አይደሉም።
እነዚህን ስጋቶች ለመከላከል እየተሰራ ነው አሁን አደጋ የተከሰተበት ቦታ ላይ ማሽኖችን አስገብቶ የማጽዳት ስራ እየተሰራ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamliyAA
@tikvahethiopia
💔12❤2
Forwarded from AAU MEREJA
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነ ከ10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@AAUMEREJA
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነ ከ10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@AAUMEREJA
🌟
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የሚሰጠውን መግለጫ ቀጥታ በ t.me/TikvahethMagazine ላይ በቀጥታ መከታተል ይችላሉ።
#TikvahEthiopia
@TEMARI_Net1
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የሚሰጠውን መግለጫ ቀጥታ በ t.me/TikvahethMagazine ላይ በቀጥታ መከታተል ይችላሉ።
#TikvahEthiopia
@TEMARI_Net1
❤1
TEMARI-NET
በሀገር ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፏል። 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል። @TEMARI_Net1
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
🔥1
TEMARI-NET
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ? በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
TEMARI-NET
1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል። መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
❤3
#update #ሬሚዲያል
ዩኒቨርሲቲዎቻችንን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል።
ፕ/ር ብርጋኑ ነጋ
ለተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀላቀሉን
@TEMARI_Net1
ዩኒቨርሲቲዎቻችንን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል።
ፕ/ር ብርጋኑ ነጋ
ለተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀላቀሉን
@TEMARI_Net1
TEMARI-NET
#update #ሬሚዲያል ዩኒቨርሲቲዎቻችንን እየታመኑ ስላልሆነና ለቁጥር ብለው ተማሪ እያሳለፉ ስለሆነ በማዕከል ደረጃ ከ100% ፈተና እንዲሰጥ ወስነናል። ፕ/ር ብርጋኑ ነጋ ለተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀላቀሉን @TEMARI_Net1
ዘንድሮ የሬሜዲያል /አቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም ይኖራል ?
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@TEMARI_Net1
CTBE Distinguished Seminar .jpg
210 KB
🎉 As part of AAU’s 75th Anniversary, the College of Technology and Built Environment (CTBE) is proud to launch its extended Distinguished Seminar Series as of next week.
📣 Featured Talk
Speaker: Professor Belay Woldeyes
Title: Unlocking the Potential of Sugarcane: Product Diversification and Value Chain Integration for Eco-Industrial Cluster Cities
🗓 Date: September 18, 2025
🕑 Time: 2:00 PM - 3:00 PM
📍 Venue: The CTBE Auditorium
Miss it not!
@TEMARI_Net1
📣 Featured Talk
Speaker: Professor Belay Woldeyes
Title: Unlocking the Potential of Sugarcane: Product Diversification and Value Chain Integration for Eco-Industrial Cluster Cities
🗓 Date: September 18, 2025
🕑 Time: 2:00 PM - 3:00 PM
📍 Venue: The CTBE Auditorium
Miss it not!
@TEMARI_Net1
❤1
የክቡር ዶክተር ሃዲስ ዓለማየሁ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ካስፈተናቸው 25 ተማሪዎች መካከል 24ቱ ከ529 በላይ ውጤት አምጥተዋል።
የክቡር ዶክተር ሃዲስ ዓለማየሁ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ ደረጀ ከፈለኝ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን አስረድተዋል።
አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከተቋቋመ ጀምሮ ለ3ኛ ጊዜ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በመስጠት በክልሉ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ተናግረዋል።
በአዳሪ ት/ቤቱ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 25 ተማሪዎች መውሰደቸውን የተናገሩት አቶ ደረጀ ከ25 ተፈታኞች መካከል 24ቱ ከ529 በላይ፤ ማምጣታቸውንና 3 ተማሪዎች ደግሞ 573 ያመጡ ሲሆን፤ አንድ ተማሪ 407 ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን ገልፀዋል።
25ቱም ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህር ዘርፍ ፈተና መውሰዳቸውን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አስረድተዋል።
@TEMARI_Net1
የክቡር ዶክተር ሃዲስ ዓለማየሁ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር የሆኑት አቶ ደረጀ ከፈለኝ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን አስረድተዋል።
አዳሪ ትምህርት ቤቱ ከተቋቋመ ጀምሮ ለ3ኛ ጊዜ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በመስጠት በክልሉ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ተናግረዋል።
በአዳሪ ት/ቤቱ በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና 25 ተማሪዎች መውሰደቸውን የተናገሩት አቶ ደረጀ ከ25 ተፈታኞች መካከል 24ቱ ከ529 በላይ፤ ማምጣታቸውንና 3 ተማሪዎች ደግሞ 573 ያመጡ ሲሆን፤ አንድ ተማሪ 407 ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን ገልፀዋል።
25ቱም ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህር ዘርፍ ፈተና መውሰዳቸውን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አስረድተዋል።
@TEMARI_Net1
🔥3❤2
Reminder!
To all students of AAU
According to the academic calendar, registration for regular and continuing programs will proceed as follows:
September 16, 2025 – Registration for Year I and above non-clinical graduate students.
September 17–18, 2025 – Registration for Year III and above undergraduate regular students.
September 20–21, 2025 – Registration for Year II and above continuing program graduate and undergraduate students.
Classes for all students will begin on Monday, September 22, 2025.
We look forward to welcoming you back to campus!
Addis Ababa University Registrar
@TEMARI_Net1
To all students of AAU
According to the academic calendar, registration for regular and continuing programs will proceed as follows:
September 16, 2025 – Registration for Year I and above non-clinical graduate students.
September 17–18, 2025 – Registration for Year III and above undergraduate regular students.
September 20–21, 2025 – Registration for Year II and above continuing program graduate and undergraduate students.
Classes for all students will begin on Monday, September 22, 2025.
We look forward to welcoming you back to campus!
Addis Ababa University Registrar
@TEMARI_Net1
❤1
Today’s Orientation – Academic Stream Selection for 2nd Year Regular Students
Dear Year II Undergraduate Students,
Today’s orientation on academic stream selection will be held at 9:00 AM (Tuesday, September 16, 2025). Venues are as follows:
Other Social Sciences – Lidet Hall, Main Campus
Pre-Engineering (both campuses) – Venue to be announced
Other Health Sciences – Sefere Selam Campus
Other Natural Sciences – CNCS Campus, Digital Library, 5th Floor
Your attendance is important to guide your academic stream choices.
@TEMARI_Net1
Dear Year II Undergraduate Students,
Today’s orientation on academic stream selection will be held at 9:00 AM (Tuesday, September 16, 2025). Venues are as follows:
Other Social Sciences – Lidet Hall, Main Campus
Pre-Engineering (both campuses) – Venue to be announced
Other Health Sciences – Sefere Selam Campus
Other Natural Sciences – CNCS Campus, Digital Library, 5th Floor
Your attendance is important to guide your academic stream choices.
@TEMARI_Net1
❤1