TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
Forwarded from AAU MEREJA
✝️🔥 Happy Meskel ! 🔥✝️

Wishing all Ethiopians a joyful Meskel filled with peace, unity, and blessings.

Happy Meskel to All! ✝️

@AAUMEREJA
Forwarded from Alpha Market
🌟✝️ ALPHA MARKET wishes you a truly Happy Meskel! 🎉

As we celebrate the finding of the True Cross, may this holy day bring light, peace, and togetherness to your life and family.

Cheers to new beginnings, joyful shopping experiences, and another year of serving you with the best products and deals. Thank you for being part of our journey — here’s to a blessed and prosperous year ahead together! 🌿💐

Don’t forget to check out our discount products with quality and guarantee — made just for you! 🛍

@Alphamarket21
👍1🥰1
#AASTU #ASTU

በ2018 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋት 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎቹ ገልፀዋል።

ተፈታኞች ለፈተናው ስትሔዱ መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማውረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋችኋል።

በተቀሰው ቀን ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ እና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከ2:00 ሰዓት ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ አሳስበዋል።

ሞባይል ስልክ፣ ስማርት ሰዓት እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮች ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ መግባት የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።

በአንዳንድ የፈተና ጣቢያዎች የጠዋት እና ከሰዓት በኋላ ፈተና ሊኖር ይችላል ተብሏል።

@TEMARI_Net1
1
#MoE

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።

በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።

ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔ መሠረት 300 ነጥብ የነበረው የየኒቨርሲቲ መግቢያ ወደ 297 የተጠጋጋ መሆኑን ተረድተናል።

@TEMARI_Net1
3👍1
📢 RSVP Now!
Join us for EWNET Seminar III on “Thinking the Contemporary Through the Urban Nexus Between Academic and Policy Research” taking place on October 3, 2025 (2:30–5:00 PM) at IPSS, Addis Ababa University.

🔗 Please confirm your participation by filling out the RSVP form below: https://forms.gle/kALZaKtKN7gy1qYf6

👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://news.1rj.ru/str/TEMARI_NET1
ተጨማሪ 3,350 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥተዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2017 ትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ መደረግን ተከትሎ፤ ተፈታኝ ተማሪዎች በውጤታቸው እና ተያያዥ መረጃዎች ላይ ቅሬታ ማቅረባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።

በ2017 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን በተፈተኑ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ የፊዝክስ ውጤት ወደ መቶኛ ያልተቀየረላቸው እንዲሁም ወደ መቶኛ ሲቀየር በነጥብ ቤት የነበሩ ቁጥሮች ያልተደመረላቸው ተማሪዎች እንደተስተካከለላቸው አገልግሎቱ ገልጿል፡፡

በተጨማሪም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ እንዲጠጋጋ በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ መደረጉን አሳውቋል።

በመሆኑም በአጠቃላይ 3,350 ተጨማሪ ተማሪዎች ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል፡፡

በዚሁ መሠረት የ2017 ትምህርት ዘመን ላይ 50 ከመቶና በላይ ያመጡ አጠቃላይ ተፈታኞች 52,279 ሆነው የተመዘገቡ ሲሆን በአጠቃላይ በመቶኛ

@TEMARI_Net1
4🥰2
2nd_Year_and_Above_1st_Semester_class_Schedule_for_Extension_UG.pdf
116.1 KB
#Schoolofcommerce
Revised Final 1st Semester Class Schedule for 2nd Year Extension Undergraduate Students 2025/2026 A.Y.
Final_1st_Year_1st_Semester_Class_Schedule_for_Extension_PG_Students.pdf
77.1 KB
👉🏾 Final 1st Semester Class Schedule for 1st Year Extension Postgraduate Students 2025/2026 A.Y.
Final_2nd_Year_1st_Semester_Class_Schedule_for_Extension_PG_Students.pdf
81.6 KB
👉🏾 Revised Final 1st Semester Class Schedule for 2nd Year Extension Postgraduate Students 2025/2026 A.Y.

@TEMARI_Net1
Final_1st_Year_1st_Semester_Class_Schedule_for_Regular_Postgraduate.pdf
86.7 KB
#Commercepostgraduate
Final 1st Semester Class Schedule for 1st Year Regular Postgraduate Students 2025/2026 A.Y.

@TEMARI_Net1
#ImportantNotice ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-

ለ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ላገኛችሁ የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ


በቅድሚያ በስመ ጥሩ እና አንጋፍው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለመግባት በመቻላችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 የትምህርት ዓመት በመደበኛው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መግቢያ መስፈርት መሠረት ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23 ቀን 2018 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ
1. የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ኮፒ፣
2. አራት ጉርድ ፎቶ ግራፍ፣
3. የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስ እና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ ያስታውቃል፡፡
· ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል ለማግኘት 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበትን UG ቁጥር በመጠቀም ከታች ባለው ሊንክ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/DormitoryPlacement
· በተጠቀሱት ቀናት (ጥቅምት 5 እና 6) ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
· ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome,www.aau.edu.et
· ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲዉ ገለፃ የሚደረገዉ ሰኞ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም ይደረጋል፡፡
· የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ መስከረም 22 እና 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን
· የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያዉ ሰሚስተር ትምህርት የሚጀመረዉ ደግሞ መስከረም 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይሆናል፡፡
· ስለምዝገባ ሂደቶች በተመለከተ እና ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ከታች ካለሉት የማስፈንጠሪያ ሊንኮችን በመጠቀም ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን::
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome

www.aau.edu.et

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር

@TEMARI_Net1
1
በአማራ ክልል በ2018 ዓ.ም መመዝገብ ከነበረባቸው 7.4 ሚሊዮን ተማሪዎች እስካሁን የተመዘገቡት 3.4 ሚሊዮን ብቻ መሆናቸውን የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል።

በአማራ ክልል ያለውን የትምህርት ሀኔታ የተመለከተ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሒዷል።

በመድረኩ የውይይት ሰነድ ያቀረቡት የአማራ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር)፣ አሁን ላይ 3.6 ሚሊዮን ተማሪዎች አለመመዝገባቸውን አንስተዋል። በክልሉ 2045 ትምህርት ቤቶች ዝግ እንደሆኑም ጠቅሰዋል።

"በዘጠኝ ወረዳዎች ምንም አይነት የትምህርት ሥራ አልተጀመረባቸውም" ያሉት ኃላፊው፤ "1044 ትምህርት ቤቶች ከተባለለት ዓላማ ውጭ እየዋሉ ነው፣ መምህራን እየታገቱ ነው" ብለዋል።

“እስከ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ድረስ ባለን መረጃ 3.4 ሚሊዮን ተማሪዎች (ከታቀደው ውስጥ 46.32 በመቶ የሚሆኑት) ናቸው በትምህርት ገበታ ላይ ያሉት" ብለዋል፡፡

https://news.1rj.ru/str/TEMARI_NET1
3
School of environment 2018 1st year final class schedule.pdf
65.9 KB
2018_1st_year_Class_Schedule for school of Built environment .

@TEMARI_Net1
2
1_የተማሪዎች_ዲሲፕሊን_መመሪያ.pdf
1.4 MB
የተማሪዎች የስነ ምግባር መመሪያ፣
ያንብቡት እና ይተግብሩት። በተለይ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች

@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU MEREJA
Do you want to be enrolled to Chinese Language Certification Program?
Registration of the New batch of a 10-week certificate program of Basic Chinese language is open now to both AAU students and learners from outside.
Registration date: Up to Oct.15, subject to the availability of seats (Monday to Friday, 9 to 11am).
Registration will be automatically closed once the seats are full.
Class time: Starting from Oct. 18 for 10 consecutive weeks;
Every Saturday morning from 9 am to 11 am.

Class levels: level 1, level 2 and level 3

To register for level 2 and level 3. please bring your previous course certificate.
Registration office: OCR 203, Confucius Institute, Sidist kilo campus, AAU
Classroom: NCR building,AAU, Sidist Kilo Campus
Please come early to secure your seat

@AAUMEREJA
4
[Placement - 2018] - Update
(CTBE - Year II (2017 Entry) Students)

Here are some of the frequently asked questions (FAQs) received through our emails and office following the placement results.
Please note that questions already addressed during the orientation session will not be repeated here.


1. Can self-sponsored students change their initial department or placement secured during University Entrance?

Answer: No. This is not possible unless we receive an official notification from the Main Registrar. We will maintain the departments as officially reported to us.

2. I am a self-sponsored student who secured a department/placement during University Entrance, but my name is not included in the department list sent from the main Registrar. Can you verify and complete my placement?

Answer: We cannot verify or process such cases. The Main Registrar must send us official information for any placement action to be taken.


3. Is there any possibility of requesting a transfer?

Answer: At this time, transfer requests—either to leave CTBE or to change departments within CTBE—are not allowed. A student should stay in the placed department at least one semester.


4. I failed to fill out the preference form on time. What will happen?

Answer: Students who did not fill and submit the form on time will still be placed, how, refer the information communicated during the orientation session.


The PECC/TLS Office

@TEMARI_Net1
3
Dormitory Announcement for 1st Year Students

First-year students who are residents of Addis Ababa and surrounding areas and are seeking dormitory service are kindly advised to read the attached announcement letter for detailed information.

@TEMARI_Net1
1
Forwarded from Alpha Market
💠Shop @AlphaMarket21 at a discount price

Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr

Calculator (Scientific) : 800 birr
P9 headset 1599 birr


u can check additional products @alphamarket21

contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery

We Don’t Just Sell — We Guarantee!