Forwarded from Alpha Market
💠ከ AlphaMarekt በቅናሽ ይሸምቱ
Galaxy buds 2 pro 2200Birr
Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr
P9 headset 1599 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
JBL Headset 2500 ETB
u can check additional products @alphamarket21✅
contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
Galaxy buds 2 pro 2200Birr
Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr
P9 headset 1599 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
JBL Headset 2500 ETB
u can check additional products @alphamarket21✅
contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
Forwarded from AAU MEREJA
★{በ0 አመት}ወጋገን ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ - Graduate Trainee
♦REGISTRATION DATE 2025-11-03 – 2025-11-08
Wegagen Bank invites fresh candidates for the following job position.
✅ Position: Graduate Trainee
🔻Qualification: Bachelor’s Degree in Management, Business Administration, Economics, Accounting, Banking and Finance, Marketing, MIS, and other Banking business related fields.
• COC(for level IV) is mandatory
🔻Salary: Attractive salary and benefit packages.
How to Apply Online??
👇👇👇
https://effoysira.com/wegagen-bank-vacancy-fresh-graduates-2025/
@AAUMEREJA
♦REGISTRATION DATE 2025-11-03 – 2025-11-08
Wegagen Bank invites fresh candidates for the following job position.
✅ Position: Graduate Trainee
🔻Qualification: Bachelor’s Degree in Management, Business Administration, Economics, Accounting, Banking and Finance, Marketing, MIS, and other Banking business related fields.
• COC(for level IV) is mandatory
🔻Salary: Attractive salary and benefit packages.
How to Apply Online??
👇👇👇
https://effoysira.com/wegagen-bank-vacancy-fresh-graduates-2025/
@AAUMEREJA
EffoySira.com
Wegagen Bank Vacancy Fresh Graduates
Latest Job From Banking Jobs, Fresh Graduates Jobs, Wegagen Bank, Wegagen Bank S.C Wegagen Bank Vacancy
❤1
#FellowshipOpportunity
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የህጻናት ትምህርት ክፍል አመልካቾችን በማወዳደር ለ2018 ዓ.ም Pediatric Pulmonary & Critical Care Fellowship ፕሮግራም አንድ ብቁ አመልካች መቀበል ይፈልጋል።
የቅበላ መስፈርቶች
➫ የNGAT ፈተና ውጤት ያለፈ/ያለፈች፣
➫ ከታወቀ የህክምና ትምህርት ቤት በህክምና ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀችና በህጻናት ህክምና ስፔሻሊቲ ያለው/ያላት፣
➫ በመንግሥት ተቋም የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
➫ ከመንግሥት ተቋም የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፣
➫ የህጻናት ህክምና ለመስጠት ፈቃድ ያለው/ያላት፣
➫ ጥሩ አዕምሯዊና አካላዊ ጤና ያላት/ያለው፣
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ህዳር 06/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ፦
➫ የማመልከቻ ደብዳቤ
➫ የቅርብ ጊዜ CV
➫ የድጋፍ ደብዳቤ (ቢያንስ 2)
➫ የድኅረ ምረቃ ፈተና ውጤት
➫ የትምህርት ማስረጃዎች
➫ የፍላጎት መግለጫ ከ500 ቃላት ያልበለጠ
ማመልከቻዎን በኮሌጁ የህጻናት ትምህርት ክፍል በአካል ማስገባት ይችላሉ ወይም በኢሜይል አድራሻ pedinfo@sphmmc.edu.et መላክ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ፦
ዶ/ር አባተ የሺድንበር 0911993975 ወይም abate.yeshidinber@sphmmc.edu.et
@TEMARI_Net1
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የህጻናት ትምህርት ክፍል አመልካቾችን በማወዳደር ለ2018 ዓ.ም Pediatric Pulmonary & Critical Care Fellowship ፕሮግራም አንድ ብቁ አመልካች መቀበል ይፈልጋል።
የቅበላ መስፈርቶች
➫ የNGAT ፈተና ውጤት ያለፈ/ያለፈች፣
➫ ከታወቀ የህክምና ትምህርት ቤት በህክምና ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀችና በህጻናት ህክምና ስፔሻሊቲ ያለው/ያላት፣
➫ በመንግሥት ተቋም የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
➫ ከመንግሥት ተቋም የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፣
➫ የህጻናት ህክምና ለመስጠት ፈቃድ ያለው/ያላት፣
➫ ጥሩ አዕምሯዊና አካላዊ ጤና ያላት/ያለው፣
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ህዳር 06/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ፦
➫ የማመልከቻ ደብዳቤ
➫ የቅርብ ጊዜ CV
➫ የድጋፍ ደብዳቤ (ቢያንስ 2)
➫ የድኅረ ምረቃ ፈተና ውጤት
➫ የትምህርት ማስረጃዎች
➫ የፍላጎት መግለጫ ከ500 ቃላት ያልበለጠ
ማመልከቻዎን በኮሌጁ የህጻናት ትምህርት ክፍል በአካል ማስገባት ይችላሉ ወይም በኢሜይል አድራሻ pedinfo@sphmmc.edu.et መላክ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ፦
ዶ/ር አባተ የሺድንበር 0911993975 ወይም abate.yeshidinber@sphmmc.edu.et
@TEMARI_Net1
❤1
Forwarded from Alpha Market
#Discount_Week_Starts_Today!
Enjoy 10% OFF on each @AlphaMarket21 products
Featured products include:
AirPods Pro (Apple)
Headset (P9, JBL)
Galaxy Buds2
And many more!
Browse more deals on @AlphaMarket21
Contact: @ordernow21 | 0931463406
Free delivery available.
We don’t just sell — we guarantee!
@Alphamarket21
Enjoy 10% OFF on each @AlphaMarket21 products
Featured products include:
AirPods Pro (Apple)
Headset (P9, JBL)
Galaxy Buds2
And many more!
Browse more deals on @AlphaMarket21
Contact: @ordernow21 | 0931463406
Free delivery available.
We don’t just sell — we guarantee!
@Alphamarket21
❤1
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የኅብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት በኅብረተሰብ ጤና ትምህርት የማስተርስ ፕሮግራም (MPH) የ2018 ዓ.ም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ቅዳሜ ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።
የእረፍት ቀናት መርሐግብር አመልካቾች ፈተና ጠዋት 4:00 እና የመደበኛ መርሐግብር አመልካቾች ፈተና ከሰዓት 8:00 እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፦
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ዲጂታል ላይብራሪ
(ለፈተናው የተመረጡ አመልካቾች ዝርዝር በተቋሙ የማኅበራዊ ሚዲያ ይመልከቱ፡፡)
@TEMARI_Net1
የእረፍት ቀናት መርሐግብር አመልካቾች ፈተና ጠዋት 4:00 እና የመደበኛ መርሐግብር አመልካቾች ፈተና ከሰዓት 8:00 እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፦
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ዲጂታል ላይብራሪ
(ለፈተናው የተመረጡ አመልካቾች ዝርዝር በተቋሙ የማኅበራዊ ሚዲያ ይመልከቱ፡፡)
@TEMARI_Net1