Forwarded from Alpha Market
Enjoy an exclusive 10% discount on all @AlphaMarket21 products for the next two days, starting today at 3:00 LT!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
በ UAE በተጋቡ በጥቂት ቀናት ውስጥ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ሙሽራ ፍች ጠየቀ።
ተጋቢዎቹ ከሰርጋቸው ማግስት በሻርጃ(sharja) Al Mamzar ባህር ዳርቻ ዋና ዋኝተው ሲወጡ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ባል "ይችን አላውቃትም" በማለት ሚስቱን መለየት እንዳልቻለ ተነገረ ። ለዚህም ምክንያቱ ደግሞ ባል እና ሚስት ከመጋባታቸው በፊት ሚስት አብዝታ Cosmotics የምትጠቀም በመሆኑ እና ዋና በምትዋኝበት ሰአት የተቀባችው cosmotics በዉሃ የታጠበ በመሆኑ ነበር።ባል እና ሚስት ችግሩን በንግግር እንድፈቱት ቢሞከርም አቶ ባል አጭበርብራኛለች በማለት ፍች ጠይቋል። በአሁኑ ሰአት ሚስትም በፍቹ ምክንያት የአእምሮ ጭንቀት አጋጥሟት ህክምና እየተከታተለች ትገኛለች። እርሰዎ በባል ቦታ ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
ወይ ኮስሞቲክስ🤔
@TEMARI_Net1
ተጋቢዎቹ ከሰርጋቸው ማግስት በሻርጃ(sharja) Al Mamzar ባህር ዳርቻ ዋና ዋኝተው ሲወጡ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ባል "ይችን አላውቃትም" በማለት ሚስቱን መለየት እንዳልቻለ ተነገረ ። ለዚህም ምክንያቱ ደግሞ ባል እና ሚስት ከመጋባታቸው በፊት ሚስት አብዝታ Cosmotics የምትጠቀም በመሆኑ እና ዋና በምትዋኝበት ሰአት የተቀባችው cosmotics በዉሃ የታጠበ በመሆኑ ነበር።ባል እና ሚስት ችግሩን በንግግር እንድፈቱት ቢሞከርም አቶ ባል አጭበርብራኛለች በማለት ፍች ጠይቋል። በአሁኑ ሰአት ሚስትም በፍቹ ምክንያት የአእምሮ ጭንቀት አጋጥሟት ህክምና እየተከታተለች ትገኛለች። እርሰዎ በባል ቦታ ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
ወይ ኮስሞቲክስ🤔
@TEMARI_Net1
😁10❤4
#Remedialplacement
የRemedial ፕሮግራም ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
ትምህርት ሚኒስቴር
የRemedial ፕሮግራም ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
ትምህርት ሚኒስቴር
❤1
Forwarded from #Abugida Message Board
🌱 GRC x PD Online Session!
Join us for “Climate Change and the SDGs: A Shared Path to a Better Future.” 🌍✨
📅 Oct 31, 2025, evening 3:00 LT
🎙️ Speakers: Rtr. Meheret Kebede & Rtr. Michael Endalemaw
Join us on google meet:meet.google.com/gdv-pdmq-vyi
💥 Don’t miss the insights, fun, and friendly GRC vs PD challenge!
#GRC #PDSession #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
Join us for “Climate Change and the SDGs: A Shared Path to a Better Future.” 🌍✨
📅 Oct 31, 2025, evening 3:00 LT
🎙️ Speakers: Rtr. Meheret Kebede & Rtr. Michael Endalemaw
Join us on google meet:meet.google.com/gdv-pdmq-vyi
💥 Don’t miss the insights, fun, and friendly GRC vs PD challenge!
#GRC #PDSession #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
❤1
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የልዩ ፍላጎት/አካቶ ትምህርት ማስፈጸሚያ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል።
የትምህርት ማኅበረሰቡና ባለድርሻ አካላት ረቂቅ መመሪያን በማንበብ አስተያየት እንዲሰጡ ትምህርት ሚኒስቴር ጠይቋል፡፡
ይህን ሊንክ https://forms.gle/P1QYEtgch5nsQ932A በመጫንና በመቀጠል ‘ማስፈንጠሪያ/Link’ የሚለውን በመጫን ሰነዱን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ሰነዱን ካነበባችሁ በኋላ የተጠየቁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ̔Submit̔ የሚለውን በመጫን መረጃውን መላክ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
@TEMARI_Net1
ትምህርት ሚኒስቴር የልዩ ፍላጎት/አካቶ ትምህርት ማስፈጸሚያ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል።
የትምህርት ማኅበረሰቡና ባለድርሻ አካላት ረቂቅ መመሪያን በማንበብ አስተያየት እንዲሰጡ ትምህርት ሚኒስቴር ጠይቋል፡፡
ይህን ሊንክ https://forms.gle/P1QYEtgch5nsQ932A በመጫንና በመቀጠል ‘ማስፈንጠሪያ/Link’ የሚለውን በመጫን ሰነዱን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ሰነዱን ካነበባችሁ በኋላ የተጠየቁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን ሞልታችሁ ̔Submit̔ የሚለውን በመጫን መረጃውን መላክ የምትችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
@TEMARI_Net1
❤1
Forwarded from Alpha Market
💠ከ AlphaMarekt በቅናሽ ይሸምቱ
Galaxy buds 2 pro 2200Birr
Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr
P9 headset 1599 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
JBL Headset 2500 ETB
u can check additional products @alphamarket21✅
contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
Galaxy buds 2 pro 2200Birr
Airpods Pro(USA) white color 1899 birr
Airpods pro (USA) Black color 1899 birr
P9 headset 1599 birr
Calculator (Scientific) : 800 birr
JBL Headset 2500 ETB
u can check additional products @alphamarket21✅
contact us @ordernow21 or 0931463406
with free delivery
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
Forwarded from AAU MEREJA
★{በ0 አመት}ወጋገን ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ - Graduate Trainee
♦REGISTRATION DATE 2025-11-03 – 2025-11-08
Wegagen Bank invites fresh candidates for the following job position.
✅ Position: Graduate Trainee
🔻Qualification: Bachelor’s Degree in Management, Business Administration, Economics, Accounting, Banking and Finance, Marketing, MIS, and other Banking business related fields.
• COC(for level IV) is mandatory
🔻Salary: Attractive salary and benefit packages.
How to Apply Online??
👇👇👇
https://effoysira.com/wegagen-bank-vacancy-fresh-graduates-2025/
@AAUMEREJA
♦REGISTRATION DATE 2025-11-03 – 2025-11-08
Wegagen Bank invites fresh candidates for the following job position.
✅ Position: Graduate Trainee
🔻Qualification: Bachelor’s Degree in Management, Business Administration, Economics, Accounting, Banking and Finance, Marketing, MIS, and other Banking business related fields.
• COC(for level IV) is mandatory
🔻Salary: Attractive salary and benefit packages.
How to Apply Online??
👇👇👇
https://effoysira.com/wegagen-bank-vacancy-fresh-graduates-2025/
@AAUMEREJA
EffoySira.com
Wegagen Bank Vacancy Fresh Graduates
Latest Job From Banking Jobs, Fresh Graduates Jobs, Wegagen Bank, Wegagen Bank S.C Wegagen Bank Vacancy
❤1
#FellowshipOpportunity
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የህጻናት ትምህርት ክፍል አመልካቾችን በማወዳደር ለ2018 ዓ.ም Pediatric Pulmonary & Critical Care Fellowship ፕሮግራም አንድ ብቁ አመልካች መቀበል ይፈልጋል።
የቅበላ መስፈርቶች
➫ የNGAT ፈተና ውጤት ያለፈ/ያለፈች፣
➫ ከታወቀ የህክምና ትምህርት ቤት በህክምና ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀችና በህጻናት ህክምና ስፔሻሊቲ ያለው/ያላት፣
➫ በመንግሥት ተቋም የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
➫ ከመንግሥት ተቋም የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፣
➫ የህጻናት ህክምና ለመስጠት ፈቃድ ያለው/ያላት፣
➫ ጥሩ አዕምሯዊና አካላዊ ጤና ያላት/ያለው፣
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ህዳር 06/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ፦
➫ የማመልከቻ ደብዳቤ
➫ የቅርብ ጊዜ CV
➫ የድጋፍ ደብዳቤ (ቢያንስ 2)
➫ የድኅረ ምረቃ ፈተና ውጤት
➫ የትምህርት ማስረጃዎች
➫ የፍላጎት መግለጫ ከ500 ቃላት ያልበለጠ
ማመልከቻዎን በኮሌጁ የህጻናት ትምህርት ክፍል በአካል ማስገባት ይችላሉ ወይም በኢሜይል አድራሻ pedinfo@sphmmc.edu.et መላክ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ፦
ዶ/ር አባተ የሺድንበር 0911993975 ወይም abate.yeshidinber@sphmmc.edu.et
@TEMARI_Net1
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የህጻናት ትምህርት ክፍል አመልካቾችን በማወዳደር ለ2018 ዓ.ም Pediatric Pulmonary & Critical Care Fellowship ፕሮግራም አንድ ብቁ አመልካች መቀበል ይፈልጋል።
የቅበላ መስፈርቶች
➫ የNGAT ፈተና ውጤት ያለፈ/ያለፈች፣
➫ ከታወቀ የህክምና ትምህርት ቤት በህክምና ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀችና በህጻናት ህክምና ስፔሻሊቲ ያለው/ያላት፣
➫ በመንግሥት ተቋም የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት፣
➫ ከመንግሥት ተቋም የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ የሚያቀርብ/የምታቀርብ፣
➫ የህጻናት ህክምና ለመስጠት ፈቃድ ያለው/ያላት፣
➫ ጥሩ አዕምሯዊና አካላዊ ጤና ያላት/ያለው፣
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ህዳር 06/2018 ዓ.ም
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ፦
➫ የማመልከቻ ደብዳቤ
➫ የቅርብ ጊዜ CV
➫ የድጋፍ ደብዳቤ (ቢያንስ 2)
➫ የድኅረ ምረቃ ፈተና ውጤት
➫ የትምህርት ማስረጃዎች
➫ የፍላጎት መግለጫ ከ500 ቃላት ያልበለጠ
ማመልከቻዎን በኮሌጁ የህጻናት ትምህርት ክፍል በአካል ማስገባት ይችላሉ ወይም በኢሜይል አድራሻ pedinfo@sphmmc.edu.et መላክ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ፦
ዶ/ር አባተ የሺድንበር 0911993975 ወይም abate.yeshidinber@sphmmc.edu.et
@TEMARI_Net1
❤1