በኢራን ዋና ከተማ ቴህራን በሁለት ሳምንት ውስጥ የመጠጥ ውሃ ሊጠፋ ይችላል ተብሏል።
በሃገሪቱ አጋጠመ በተባለ ታሪካዊ የድርቅ አደጋ የቴህራን ከተማ ዋነኛ የመጠጥ ውሃ ምንጭ በመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሊደርቅ ይችላል ተብሏል።
አሚር ካቢር ግድብ የተባለው የከተማዋ የመጠጥ ውሃ ምንጭ በአሁኑ ጊዜ መያዝ የሚችለውን 8 በመቶ ውሃ ብቻ እንደያዘ ተገልጿል።
የያዘው ውሃም ቴህራንን ሊያጠጣ የሚችለው ለመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ብቻ መሆኑ ተነግሯል።
በኢራን ከአስርት አመታት በኋላ ከባዱ ድርቅ ተከስቷል ሲባል በቴህራን አካባቢም የእርጥበት መጠኑ በ100% ቀንሷል ተብሏል።
የ10 ሚሊየን ሰዎች መኖሪያ የሆነችው ቴህራን ነዋሪዎቿ በቀን 3 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ ይጠቀማሉ ተብሏል።
በተመሳሳይ የኢራን ጎረቤቷ ኢራቅ ከ1993 ወዲህ ከባዱን ድርቅ እያስተናገደች ሲሆን ሁለቱ ታዋቂ ወንዞች ኤፍራጥስ እና ጤግሮስም የውሃ መጠናቸው በ27% ቀንሷል።
በመላው አለም ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የውሃ እጥረት እያጋጠመ ሲሆን ውሃን ከየትኛውም ጊዜ በላይ በጥንቃቄ መጠቀም የሚገባበት ጊዜ ስለመድረሱም የኢራንና ኢራቅ ሁኔታ ማሳያ ሆነዋል።
መረጃው የአልጄዚራ ነው።
Via;,TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
በሃገሪቱ አጋጠመ በተባለ ታሪካዊ የድርቅ አደጋ የቴህራን ከተማ ዋነኛ የመጠጥ ውሃ ምንጭ በመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ሊደርቅ ይችላል ተብሏል።
አሚር ካቢር ግድብ የተባለው የከተማዋ የመጠጥ ውሃ ምንጭ በአሁኑ ጊዜ መያዝ የሚችለውን 8 በመቶ ውሃ ብቻ እንደያዘ ተገልጿል።
የያዘው ውሃም ቴህራንን ሊያጠጣ የሚችለው ለመጪዎቹ ሁለት ሳምንታት ብቻ መሆኑ ተነግሯል።
በኢራን ከአስርት አመታት በኋላ ከባዱ ድርቅ ተከስቷል ሲባል በቴህራን አካባቢም የእርጥበት መጠኑ በ100% ቀንሷል ተብሏል።
የ10 ሚሊየን ሰዎች መኖሪያ የሆነችው ቴህራን ነዋሪዎቿ በቀን 3 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ ይጠቀማሉ ተብሏል።
በተመሳሳይ የኢራን ጎረቤቷ ኢራቅ ከ1993 ወዲህ ከባዱን ድርቅ እያስተናገደች ሲሆን ሁለቱ ታዋቂ ወንዞች ኤፍራጥስ እና ጤግሮስም የውሃ መጠናቸው በ27% ቀንሷል።
በመላው አለም ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የውሃ እጥረት እያጋጠመ ሲሆን ውሃን ከየትኛውም ጊዜ በላይ በጥንቃቄ መጠቀም የሚገባበት ጊዜ ስለመድረሱም የኢራንና ኢራቅ ሁኔታ ማሳያ ሆነዋል።
መረጃው የአልጄዚራ ነው።
Via;,TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
👏1
Forwarded from Alpha Market
#Discount_Continues_This_Week!
Enjoy 10% OFF on each @AlphaMarket21 products
Featured products include:
AirPods Pro (Apple)
Headset (P9, JBL)
Galaxy Buds2
And many more!
Browse more deals on @AlphaMarket21
Contact: @ordernow21 | 0931463406
Free delivery available.
We don’t just sell — we guarantee!
@Alphamarket21
Enjoy 10% OFF on each @AlphaMarket21 products
Featured products include:
AirPods Pro (Apple)
Headset (P9, JBL)
Galaxy Buds2
And many more!
Browse more deals on @AlphaMarket21
Contact: @ordernow21 | 0931463406
Free delivery available.
We don’t just sell — we guarantee!
@Alphamarket21
❤1
Hansen Leadership Institute 2026 in USA | Fully Funded
Apply here: https://bit.ly/3WJFGph
Country: USA
Financial coverage: Fully Funded
Deadline: January 15, 2026
Benefits
• Fully funded 3-week leadership program in San Diego, USA.
• The program covers airfare, accommodation, meals, and program costs.
• Leadership workshops and cultural exchange sessions.
• Build global networks of emerging leaders.
• Explore American culture.
@TEMARI_Net1
Apply here: https://bit.ly/3WJFGph
Country: USA
Financial coverage: Fully Funded
Deadline: January 15, 2026
Benefits
• Fully funded 3-week leadership program in San Diego, USA.
• The program covers airfare, accommodation, meals, and program costs.
• Leadership workshops and cultural exchange sessions.
• Build global networks of emerging leaders.
• Explore American culture.
@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU MEREJA
🇰🇷 4th Korean Bazaar 🇰🇷
🗓 Saturday, November 22, 2025
⏳ 10am up to 4pm
📍MCM, Korea Hospital
🟣 K-Culture experience
🟣 K-Performance
🟣 K-Food
🟣 K-Goods
🎟 Free Entrance
@AAUMEREJA
🗓 Saturday, November 22, 2025
⏳ 10am up to 4pm
📍MCM, Korea Hospital
🟣 K-Culture experience
🟣 K-Performance
🟣 K-Food
🟣 K-Goods
🎟 Free Entrance
@AAUMEREJA
❤2
#OpportunityforWomen
🚀Calling all women founders: Join Venture Meda Women Incubation Program🚀
✨Are you a woman entrepreneur using or aspiring to use digital tools, AI, or social media to grow your business? Venture Meda is supporting women-led businesses in Ethiopia through a 6-month incubation program offering:
🔸Business & financial training
🔸Expert coaching & mentorship
🔸Networking opportunities
🔸Access to seed funding
Priority Sectors:
📌Digital products & services Agribusiness
📌Food processing
📌Hospitality
📌Transportation
📌FMCG
📌Manufacturing
📌Construction
📌Healthcare
📌Social enterprises
📌Freelancing & BPO
📌Creative industries
Eligibility:
🔹Women-owned business(with license)
🔹Age 18–35
🔹Using or planning to use digital tools
🔹Generating income & creating jobs
🔹Ethiopian or Refugee with digital ID
🔗Apply: https://lnkd.in/esA7xfQF
📝Deadline: December 04, 2025
"If this isn't for you, please share it with others who might be interested."🙏
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1
🚀Calling all women founders: Join Venture Meda Women Incubation Program🚀
✨Are you a woman entrepreneur using or aspiring to use digital tools, AI, or social media to grow your business? Venture Meda is supporting women-led businesses in Ethiopia through a 6-month incubation program offering:
🔸Business & financial training
🔸Expert coaching & mentorship
🔸Networking opportunities
🔸Access to seed funding
Priority Sectors:
📌Digital products & services Agribusiness
📌Food processing
📌Hospitality
📌Transportation
📌FMCG
📌Manufacturing
📌Construction
📌Healthcare
📌Social enterprises
📌Freelancing & BPO
📌Creative industries
Eligibility:
🔹Women-owned business(with license)
🔹Age 18–35
🔹Using or planning to use digital tools
🔹Generating income & creating jobs
🔹Ethiopian or Refugee with digital ID
🔗Apply: https://lnkd.in/esA7xfQF
📝Deadline: December 04, 2025
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1
#USA 🇺🇸
የ2027 የአሜሪካ ዳይቫርሲቲ ቪዛ (DV) ምዝገባ እስካሁን ክፍት አለመደረጉን ስቴት ዲፓርትመንት አሳውቋል።
" ምዝገባ ተጀምሯል " የሚሉ የማጭበርበሪያ መልዕክቶች እየተዘዋወሩ እንደሚገኙ እንዲሁም አንዳንድ ግለሰቦችና አገልግሎት ሰጪዎች " የምትመረጡበትን ዕድል ከፍ እናደርግላችኋለን ክፈሉ " በማለት የማጭበርበር ተግባር ውስጥ እንደተሰማሩ ገልጿል።
ምዝገባው ገና ይፋ እንዳልተደረገ የገለጸው የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመትን " የምዝገባ ቀኑ እና ለውጥ ስለሚደርግበት የዘንድሮው ፕሮሰስ ዝርዝር መረጃ ዝግጅ ሲሆን ይፋ ይደረጋል " ብሏል።
አሜሪካ በዚህ ዓመት ለዳይቨርሲቲ ቪዛ ምዝገባ 1 ዶላር ማስከፈር እንደምትጀምር ማሳወቋ አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamily
@TEMARI_Net1
የ2027 የአሜሪካ ዳይቫርሲቲ ቪዛ (DV) ምዝገባ እስካሁን ክፍት አለመደረጉን ስቴት ዲፓርትመንት አሳውቋል።
" ምዝገባ ተጀምሯል " የሚሉ የማጭበርበሪያ መልዕክቶች እየተዘዋወሩ እንደሚገኙ እንዲሁም አንዳንድ ግለሰቦችና አገልግሎት ሰጪዎች " የምትመረጡበትን ዕድል ከፍ እናደርግላችኋለን ክፈሉ " በማለት የማጭበርበር ተግባር ውስጥ እንደተሰማሩ ገልጿል።
ምዝገባው ገና ይፋ እንዳልተደረገ የገለጸው የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመትን " የምዝገባ ቀኑ እና ለውጥ ስለሚደርግበት የዘንድሮው ፕሮሰስ ዝርዝር መረጃ ዝግጅ ሲሆን ይፋ ይደረጋል " ብሏል።
አሜሪካ በዚህ ዓመት ለዳይቨርሲቲ ቪዛ ምዝገባ 1 ዶላር ማስከፈር እንደምትጀምር ማሳወቋ አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamily
@TEMARI_Net1
❤2
Forwarded from Hult Prize Ethiopia
Do you want to be part of something meaningful — something that creates real change in Ethiopia? 🇪🇹✨
This is your chance to show up for your country.
Not someday. Now.
By joining the Hult Prize National Volunteer Team, you will:
🌱 Build leadership & project experience
🤝 Work with passionate changemakers
🌍 Contribute to national-level impact
🎤 Be part of a global movement for solutions
Be the face of impact.
Be the reason change happens.
Apply NOW:
https://forms.gle/ivxsyrVJXuPJMJUm9
This is your chance to show up for your country.
Not someday. Now.
By joining the Hult Prize National Volunteer Team, you will:
🌱 Build leadership & project experience
🤝 Work with passionate changemakers
🌍 Contribute to national-level impact
🎤 Be part of a global movement for solutions
Be the face of impact.
Be the reason change happens.
Apply NOW:
https://forms.gle/ivxsyrVJXuPJMJUm9
❤3
Forwarded from AAU MEREJA
Vote Yawkal 🏆 — Together, we can make this photo a winner!
Vote👇
https://woobox.com/hwoxfe/gallery/jQy2FUIyXec
#Sparkphotocompetetion
#PhotoContest #SupportCreativity #VoteNow #PhotographyLovers
Thank you🙏
Vote👇
https://woobox.com/hwoxfe/gallery/jQy2FUIyXec
#Sparkphotocompetetion
#PhotoContest #SupportCreativity #VoteNow #PhotographyLovers
Thank you🙏
Woobox
SPARK - Photo Competition
❤5
Forwarded from AAU MEREJA
#Logocompetition
🎨 Calling all creatives! 🇸🇪🇪🇹
Celebrate 80 years of friendship between Sweden and Ethiopia by designing the official anniversary logo! 🌟
💰 Prize: 100,000 ETB equivalent
🗓️ Deadline: 5 December 2025
Show us your vision of unity, history, and the future!
👉 submit your application here: https://lnkd.in/dP9CuxpA
@AAUMEREJA
🎨 Calling all creatives! 🇸🇪🇪🇹
Celebrate 80 years of friendship between Sweden and Ethiopia by designing the official anniversary logo! 🌟
💰 Prize: 100,000 ETB equivalent
🗓️ Deadline: 5 December 2025
Show us your vision of unity, history, and the future!
👉 submit your application here: https://lnkd.in/dP9CuxpA
@AAUMEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
🇮🇹 Italy is calling! Italian universities have officially announced scholarships for 2026 — offering international students the chance to study in Europe at world-ranked institutions.
👉 Apply now at Gamyto.com and secure your spot!
@AAUMEREJA
👉 Apply now at Gamyto.com and secure your spot!
@AAUMEREJA
❤3
Forwarded from AAU MEREJA
ዩኒቨርሲቲዎች በለብለብ እያስተማሩ ተማሪዎችን ማስመረቃቸውን እንዲያቆሙ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡
የዩኒቨርሲቲዎቹ ስኬት መለካት ያለበት ባስመረቁት ተማሪ ብዛት ሳይሆን፣ በተማሪዎቻቸው ብቃት ሊሆን እንደሚገባ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡
34ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ ነው፡፡
ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን ለመፍጠር ጥራት ያለው ትምህርት መስጠት የግድ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተናግረዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች ከዚህ በኋላ ለተማሪዎቻቸው ዲግሪ ሲሰጡ ያሰለጠኗቸው ተመራቂዎች ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንደሚችሉ ማረጋገጥ ሲችሉ ብቻ ሥራቸውን ተወጥተዋል ማለት እንደሚቻል ሚኒስሩ ገልፀዋል፡፡
በቅርቡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በተደረገ ምልከታ ትምህርት ማስተማር ያልጀመሩ ዩኒቨርሲቲዎች መኖራቸውን አረጋግጠናል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዩኒቨርሲቲዎች ይህን “እንዝህላልነት“ ሊቆጣጠሩ ይገባል፣ “መምህራን ገብተዋል ወይ፣ ማስተማር ጀምረዋል ወይ? ይህን መቆጣጠርና ማስተካከል ይኖርብናል“ ብለዋል፡፡ #ShegerFM
©tikvahuniversity
@AAUMEREJA
የዩኒቨርሲቲዎቹ ስኬት መለካት ያለበት ባስመረቁት ተማሪ ብዛት ሳይሆን፣ በተማሪዎቻቸው ብቃት ሊሆን እንደሚገባ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡
34ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ ነው፡፡
ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን ለመፍጠር ጥራት ያለው ትምህርት መስጠት የግድ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተናግረዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች ከዚህ በኋላ ለተማሪዎቻቸው ዲግሪ ሲሰጡ ያሰለጠኗቸው ተመራቂዎች ከሌላው ዓለም ጋር መወዳደር እንደሚችሉ ማረጋገጥ ሲችሉ ብቻ ሥራቸውን ተወጥተዋል ማለት እንደሚቻል ሚኒስሩ ገልፀዋል፡፡
በቅርቡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በተደረገ ምልከታ ትምህርት ማስተማር ያልጀመሩ ዩኒቨርሲቲዎች መኖራቸውን አረጋግጠናል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዩኒቨርሲቲዎች ይህን “እንዝህላልነት“ ሊቆጣጠሩ ይገባል፣ “መምህራን ገብተዋል ወይ፣ ማስተማር ጀምረዋል ወይ? ይህን መቆጣጠርና ማስተካከል ይኖርብናል“ ብለዋል፡፡ #ShegerFM
©tikvahuniversity
@AAUMEREJA
👏4❤1
#Opportunity📣
🚀6-Month Remote Digital Health Africa Internship Program 2026🚀
✨The Digital Health Africa (DHA) Internship Program 2026 is a 6-month remote, skill-based experience that empowers young Africans to co-create solutions and stories shaping the continent’s digital health ecosystem.
What You’ll Gain:
✅Hands-on experience in media, research, policy, and youth engagement
✅Mentorship from top professionals in health innovation
✅Certificate of Completion & Letter of Recommendation
✅Portfolio feature on DHA’s platforms
✅Membership in the DHA Youth & Alumni Network
Eligibility:
🔸Aged 18–35
🔸Student, graduate, or young professional passionate about digital health or tech
🔸Based in Africa or working on Africa-focused projects
🔸Able to commit 8–10 hours weekly (Jan–June 2026)
🔸Comfortable working remotely
🔗Apply: https://lnkd.in/djHkBuDF
📝Deadline: November 27, 2025
"If this isn't for you, please share it with others who might be interested."🙏
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1
🚀6-Month Remote Digital Health Africa Internship Program 2026🚀
✨The Digital Health Africa (DHA) Internship Program 2026 is a 6-month remote, skill-based experience that empowers young Africans to co-create solutions and stories shaping the continent’s digital health ecosystem.
What You’ll Gain:
✅Hands-on experience in media, research, policy, and youth engagement
✅Mentorship from top professionals in health innovation
✅Certificate of Completion & Letter of Recommendation
✅Portfolio feature on DHA’s platforms
✅Membership in the DHA Youth & Alumni Network
Eligibility:
🔸Aged 18–35
🔸Student, graduate, or young professional passionate about digital health or tech
🔸Based in Africa or working on Africa-focused projects
🔸Able to commit 8–10 hours weekly (Jan–June 2026)
🔸Comfortable working remotely
🔗Apply: https://lnkd.in/djHkBuDF
📝Deadline: November 27, 2025
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1