TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.1K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
To all School of Commerce  Freshman Regular Students,

If you received an F grade in any of your first-semester courses, please apply for a makeup exam before Monday, March 24, at 5 PM.

Submit your application to the Academic Program Office within the deadline.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📢 Calling All Young Changemakers in Ethiopia!
Applications are now open for Cohort 3 Volunteers at CorpsAfrica/Ethiopia!
Are you passionate about driving positive change and eager to gain hands-on experience in community-led development? This is your chance to make an impact!
For more information about CorpsAfrica , https://lnkd.in/d74ktcgF.
Join us and be part of something bigger! 🌍
How to Apply:
Step 1: Click the link below.
Step 2: Select "Apply."
Step 3: Fill out and submit the application form.
📅 Application Deadline: 23:59, on Wednesday April 30, 2025
🔗 Apply now: https://lnkd.in/eCqXKiDc
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
🚀 HULT PRIZE GRAND CLOSING & CERTIFICATE CEREMONY 🎉

The journey has been incredible, and now it's time to celebrate! Join us as we wrap up this year’s Hult Prize On-Campus event with an exciting Grand Closing & Certificate Ceremony.

📅 Date: March 29, 2025
Time: 8:30 AM - 12:00PM
📍 Location: Legehar, Nuna Ethiopia, Orda Building, 15th Floor

Google map: https://maps.app.goo.gl/3kHdcv4V5QCTjYFW8

Expect an inspiring event filled with recognition, networking, and a look back at the amazing entrepreneurial ideas that shaped this year’s competition. 🌟

Don’t miss out—let’s celebrate innovation and impact together!

@AAUMEREJA
👍1😁1
Forwarded from AAU MEREJA
#የፌሎውሺፕ_ጥቆማ

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የ Obstetrics and Gynecology ትምህርት ክፍል ብቃት ያላቸው አመልካቾችን ለ2025 የትምህርት ዘመን ፌሎውሺፕ ፕሮግራም መቀበል ይፈልጋል፡፡

የፌሎውሺፕ ፕሮግራሙ ክፍት የሆነባሀቸው መስኮች
➫ Maternal and Fetal Medicine - ሁለት
➫ Urogynaecology - ሁለት

መስፈርቶች፦


➫ ዕውቅና ካለው ከፍተኛ የትምህርት ተቋም በሕክምና የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት
➫ በ'Obstetrics and Gynecology' የሬዚደንሲ ስልጠና ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች
➫ ለሁለት ዓመት በ'Obstetrics and Gynecology' የገለገለ/ያገለገለች
➫ የኮሌጁን የቅበላ ሒደት (የመግቢያ ፈተናን ጨምሮ) ማጠናቀቅ የሚችል/የምትችል
➫ በኢትዮጵያ በ'Gynecology and Obstetrics' ሙያተኝነት የተመዘገበ እና ፈቃድ ያለው/ያላት
➫ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ያለፈ/ያለፈች

የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦
ሚያዝያ 01/2017 ዓ.ም

(ስታመለክቱ ልታሟሏቸው የሚገቡ ሰነዶችና ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል፡፡)

#tikvahuniversity

@AAUMEREJA
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
ለእስልምና እምነት ተከታይ የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ!

ዒድ-ሙባረክ!

@AAUMEREJA
 
6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎙የፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ንግግር

ከተቻለ በሚቀጥለው ዓመት ካልሆነም በ2019 ዓ.ም. የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት የተማሩበትን ማህበረሰብ እንዲያስተምሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው።

Via:ATC NEWS

@AAUCOMMUNITY
💔7😐5
LIFE SKILL TRAINING FOR AAU STUDENTS

‼️‼️‼️ ስልጠናውን የምትወስዱ እና ቅዳሜ ጠዋት መገኘት የምትችሉ ብቻ ተመዝገቡ‼️‼️‼️

👇👇👇To register👇👇👇
https://forms.gle/SWsxn8sgdSZ5dxC18

Hurry and register now as only the first 100 students will be accepted!

📍Saturday, April 5/ Megabit 27 at 2:30 LT.
📍Location: Mandela Building 3rd floor



Certificate will be provided and it will be based on attendance.
👍1
📚 Give the Gift of Knowledge – Donate a Book Today! 📚

A book is more than just pages and words - it’s a source of inspiration, and a spark for endless possibilities. This is your chance to make a lasting impact on the lives of children at Zewditu Meshesha Orphanage Center by donating books they can learn from, dream with, and grow through.

🎁 What to Donate?
Gently used or new books suitable for children and young students.

📍 Drop-off Locations:
📌 Student Union Offices on each AAU campus

📅 Collection Period: April 1– April 4

🤝 Not on AAU Campus? No Problem!
If you're outside AAU campuses but still want to donate, reach out to us anytime! We’ll arrange a way to receive your contribution and make sure it reaches the children who need it.

📞 For assistance or questions, contact:
📌 Sefere Selam - 0929518315
📌 Commerce - 0966273447
📌 Tikur Anbesa - 0945500646
📌 5 Kilo & 4 kilo - 0941241708
📌 6 kilo - 0908105800
📌 FBE - 0904140080

Join us in spreading knowledge and kindness. 💙
👍1
For Non cafe Students!

ለሁሉም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ነን ካፌ ( non cafe) ተጠቃሚዎች በሙሉ

እንደሚታወቀው ከመጋቢት 15-19/ 2017ዓ/ም ከፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁርሴን ለመቄዶንያ በማለት በበጎ ተግባር እና በራስ ተነሳሽነት መስጠታቸው ይታወቃል። አሁንም በእናንተው መልካም ተነሳሽነት ነን ካፌ የሆናችሁ በተመሣሣይ ቁርሴን ለመቄዶንያ በማለት ከመጋቢት 29- ሚያዚያ 3 2017ዓ/ም ዘመቻ ስላለ ያልሰሙት በማሠማት ከዚህ በጎ ተግባር እንድትሳተፋ ልባዊ መልዕክታችን እና ጥሪያችን ነው።

በጎነት ለራስ ነው መልሶም ይከፍላል።

የአ.አ.ዩ ተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት


@AAUCOMMUNITY
😁6👍3
Forwarded from AAU MEREJA
#AAU
#Fashion_show!
ዛሬ ከቀኑ 10:30
ዋናው ግቢ
ሁላችሁም ተጋበዛቹሃል
Happening Today!
Join us at 10:30 (Ethiopian Time) for an exciting Fashion Show at AAU Main Campus, Fountain Area.(In front of Museum)

Ambassadors and other distinguished guests will be in attendance. Don’t miss this vibrant showcase of creativity and style!

See you there!

#FashionShow #AAUEvents #StyleAndCulture #CampusVibes

@AAUMEREJA
👍1
በ Alpha Market ምን ምን ነገሮችን ማግኘት እንችላለን ?
👉 USA Airpod pro በጥቁሩ በ #1699 ብር በነጭ በ 1599
👉smart wach
👉Pro 6 airpod በ 999 ብር
👉 3 in one eyeglass 1899 birr
👉 p47headset  1199 ብር(ለአጭር ጊዜ የሚቆይ discount)
👉2TB flash በ 1799 ብር (ለአጭር ጊዜ የሚቆይ discount)

ከነፃ ዴሊቨሪ ጋር ለማዘዝ 👇👇👇👇

@market0718

የተለያዪ ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
👍2🔥1
Forwarded from AAU MEREJA
ተማሪዎች ሊያስተምሩ ነው!

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ✍️


@AAUMEREJA
🤬3
Forwarded from AAU MEREJA
የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ብቃት በማሻሻል ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርት ለማድረስ እተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።
------------------------------------------

(ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል።

በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሀንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖች፣ ቢሮክራቶችና ሌሎችምም ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።

የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ፣ መምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎችም የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ ሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል።

በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት ትምህርት ሚኒስቴር እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።


@AAUMEREJA
👍21
Forwarded from AAU MEREJA
የብሔራዊ መታወቂያ ን ለትምህርት ቤት ምዝገባ፤

ለመጪው የትምህርት ዘመን በመንግስትም ሆነ በግል የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ምዝገባ የብሔራዊ መታወቂያ ቅደም ሁኔታ ተደርጓል፡፡

በመሆኑም ወላጆች ከ 5 አመት በላይ የሆኑ ህጻናት ተማሪዎችን ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን ሲል የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት ኤጀንሲ አስታዉቋል፡፡

የብሔራዊ መታወቂያ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ወይም *9779# ደውለው ማግኘት ይችላሉ ተብሏል፡፡

@AAUMEREJA
#በኬንያ ጉንዳኖችን ደብቀው ከሃገር ሊያስወጡ የነበሩ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ😂

ከሃገር ሊወጡ የነበሩት ጉንዳኖች በአፍሪካ የሚገኙት ትላልቆቹ ጉንዳኖች እንደሆኑ ሲገለፅ እያንዳንዳቸው እስከ 220 ዶላር በእንግሊዝ ሻጮች በኩል እንደሚሸጡም ተገልጿል።

ግለሰቦቹ ጉንዳኖቹን በሲሪንጅ እና ትናንሽ ቱቦዎች ይዘው ሊወጡ የሞከሩ ሲሆን በእያንዳንዱ ቱቦ ውስጥ ሁለት ወይም ሶስት ጉንዳኖች እንደነበሩ እና ውስጡ ያለው ነገር እንዳይታወቅ በጥጥ ሸፍነውት እንደነበር አገልግሎቱ ገልጿል።

የጉንዳኖቹ መዳረሻ አውሮፓ ወይም እስያ እንደነበር ሲገለፅ የተያዙት ግለሰቦች ሁለቱ ቤልጂየማውያን፣ አንድ ቬትናማዊ እና ኬንያዊ መሆናቸው ተዘግቧል።

የዱር እንስሳት አገልግሎቱ ጉንዳኖቹ ከተወሰዱ በኋላ ልዩ መኖሪያ ወደ ተባለው ፎርሚካሪየምስ እንደሚኖሩ እና ቡድናቸውን ሲገነቡ ለመመልከት እንደሚፈልጓቸው ገልጿል።

ከኬንያ ሊወጡ ነበር የተባሉት ጉንዳኖች ሜሶር ሴፋሎቲስ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ወንዱ እስከ 20 ሚሊ ሜትር ሴቷ ደግሞ እስከ 25 ሚሊ ሜትር እንደምታድግ ተነግሯል።
#BBC


@AAUCOMMUNITY
😁13👍2🤔2😐1
Forwarded from AAU MEREJA
መምህራን ባንክ‼️
የኢትዮጵያ መምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ በቀጣይ ዓመት ሥራ ሊጀመር ይችላል ተባለ

ባንኩ በመምህራን ላይ እየጨመረ ያለውን የገንዘብ ጫና ለማቃለል እና ተመጣጣኝ የብድር እና የቤት ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ልዩ የፋይናንስ ተቋም መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ አባላት ተናግረዋል።

🗣 "የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንኩ የአስተማሪዎቻችንን ኑሮ ለማሻሻል ትልቅ እርምጃ ይሆናል፡፡ የባንኩ መጀመር መምህራን የራሳቸውን ቤት ለመገንባት የሚያስችል መሬት መመደቡ ላይ የተመሠረተ ነው” ብለዋል።

መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ካደረገ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ሥራ ሊጀምር እንደሚችል ጠቁመዋል።
#አዩዘሀበሻ
👍6
Forwarded from AAU MEREJA
አርሰናል ሳይጠበቅ 3:0 በሜዳው ማድሪድን በመቅጣት አስደምሞናል፣
ዛሬስ ምን ይፍጠር ይሆን?

መልካም ጨዋታ ተመኘን🙏

@AAUMEREJA
👏1