TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.1K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
Forwarded from Alpha Market
PRO 6 AIRPOD
👉 Touch - sensitive
👉 Musical sound quality
👉 Bluetooth 5.0
👉 Voice assistant
👉 Bilateral phone
👉 3 cloor አማራጭ

በ #999 ብር ብቻ ለማዘዝ @market0718

በተጨማሪም USA airpod
በነጭ @1599
በጥቁር @1699

join our channel👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
👍3
Re exit Exam Registration!

ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
Urgent
Call internship opportunity

from United Nations Development
Programme (UNDP).
As per the below email from Dr. Dejene, I am writing to request Addis Ababa University's support in promoting an internship opportunity at UNDP - Innovative Finance Lab to your university’s undergraduate students. We are looking for students who graduated in 2024 (2016 E.C.) with distinction or great distinction degrees in #Accounting & Finance or #Economics.

We would be grateful if you could advertise this opportunity and recommend suitable candidates from your recent graduating class to apply on the below post.
Title:

Intern - Innovative Finance Lab (Three positions)

Contract Type:

Internship Programme

Contract Duration:

6 months

Level:
IN
Link to the VA:

View the external job posting
Job Requisition:
25806
Agency:
UNDP
Bureau:RBA Duty Station:
Addis Ababa, Ethiopia

Closing Date: April 23, 2025 23:59 pm (Midnight New York, USA)

Posting Type: Internal/External

Thank you for your time and consideration.

Please do let me know if you have any questions.

Best regards,


Helina Liyew

Project Associate, Innovative Finance Lab

Inclusive Economic Transformation Unit

United Nations Development Programme

Minaye Corporate building, 16th floor

Bole road, Addis Ababa, Ethiopia

helina.liyew@undp.org
M: +251-929094537

www.et.undp.org Follow us:
👍4
የመውጫ ፈተና በዚሕ አመት ለምትወስዱ ተማሪዎች በሙሉ።

©️CoBE Registrar Office

@AAUMEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
ልጅ የሚወልዱ 5000 ዶላር‼️
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ‼️
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡

ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።

የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
Via; አዩዘሀበሻ
@AAUMEREJA
👍3
Forwarded from AAU MEREJA
የጠፋው PC ተገኝቷል!
ንብረቱን ለባለቤቱ መልሷል ፣
ስለመለስክ እናመሰግናለን

Thanks to AAU Security Camera.

@AAUMEREJA
👏8👍6💔1
#Notice
To CoBE/FBE GC Students:

Please read the announcement carefully and either follow the instructions accordingly or provide the required information by filling out the form via the link below.
https://forms.gle/NHsJvZNEN5dzkeEm7
CoBE Registrar office

@AAUMEREJA
👍1
Forwarded from Alpha Market
#H9_plus_smart_watch
👉Full Touch screen
👉ጥሪ መቀበል ብቻ ሳይሆን መደወል የሚያስችል
👉የራሱ የሆነ ስፒከር ስላለው music ማዳመጥ የሚያስችል
👉Heart rate እና blood pressure monitor ያለው

ከነፃ ዴሊቨሪ ጋር በ #2399 ብር ብቻ

ለማዘዝ @market0718
የተለያዪ ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
Forwarded from AAU MEREJA
ናሚቢያ ትምህርት በነፃ ❗️
የሀገሪቱ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ
ከ2026 በሃገሪቱ ባሉ በሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ተቋማት  ዩኒቨርስቲና ኮሌጅ ትምህር በነፃ እንደሚሰጥ ገለፁ

ፕሬዘዳንቷ ሀሙስ ማምሻውን ባደረጉት ንግግር
ሀገሪቱ የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና የቴክኒክ ኮሌጆች “ምንም የምዝገባ [ወይም] የትምህርት ክፍያ አይከፍሉም ለተማሪዎቹም የምግብና መሰረታዊ ወጭዎች በመንግሥት ይሸፈናል ።አቅም ለሌላቸዉም   ድጎማ እና  የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል ።

አክለዉም የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በሁሉም የሀገሪቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ነፃ በሚሰጥባት ናሚቢያ ለትምህርቱ ዘርፍ ትኩረት በመስጠት ከቀጣይ አመት ጀምሮ  የሀገሪቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በነፃ ለማስተማር መንግስታቸው ከፍተኛ በጀት መመደቡን ገልፀዋል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነዉ ።

የ72 ዓመቷ ናንዲ-ንዳይትዋህ ከተመረጡ በኋላ በአንፃራዊነት ጠንካራ የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ያለች ሲሆን በዋነኛነት በነዳጅ፣ በጋዝ እና በአረንጓዴ ሃይድሮጅን ዘርሮች ትክረት አድርገው በመስራት
ከፍተኛ የስራ አጥነት መጠንን በመቅረፍ በግብርናው ዘርፍ ኢንቨስትመንቶችን ለማሳደግ እና በሀብት ላይ ያተኮረ ኢኮኖሚ በመገንባት ለዉጥ ማምጣታቸውን ይነገራል ።

ናንዲ-ንዳይዋህ ዜጐችን የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ከአገራችን የተፈጥሮ ሀብት እሴት በመጨመር ከፍተኛ ጥቅም እንዲያገኙ” ለማስቻል እንደሚሰሩ ሲገልፁ ይደመጣሉ ።

@AAUMEREJA
👍10😁21
24/25 English premiere league champions is Liverpool 🎉🎉🎉
Congra Live fan✍️
🔥6🎉2
Forwarded from AAU MEREJA
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Celebrate the beauty of unity in diversity!
Join us this

📆: Saturday, May 3 at 5LT
📍: 4-Kilo Campus

for a vibrant Culture Day full of music, dance, tradition, and pride.

Come dressed in your cultural attire and let’s honor our heritage together!

📍Brought to you by 4Kilo GC Committees

If you want cultural clothes DM @Asuela16
or
📞 0943300613
📞 0962638245
Place; Shiromeda( ቁጥር 122 ፈ)

@AAUMEREJA
👍2
#DV2026

የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (DV2026) ውጤት የፊታችን ቅድሜ ሚያዚያ 25/2017 ይፋ ይደረጋል።

ለዲቪ (Diversity Visa) 2026 ማመልከቻ የሞሉ በ https://dvprogram.state.gov/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን መመልከት ይችላሉ።

፨ጥንቃቄ፡ <የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው> በማለት #የሚያጭበረብሩ አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች ጥንቃቄ አድርጉ። ማሸነፋችሁን ለመግለፅ ከየትም አይደወልም ምንም ዓይነት ቴክስትም አይላክም‼️


@Temari_net1
4👍3
#ElectricalEngineeringExitExam

የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች በሰኔ ወር ከሚወሰዱት የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተነጋገረው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ብዛት ላይ ምንም አይነት ለውጥ #አለመደረጉን አረጋግጧል።

ከዚህ በፊት እንደነበረው የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከ6 ኮርሶች የሚዘጋጅ መሆኑ ታውቋል።

በፈተናው የኮር ኮምፒተንስ እና ብሉ ፕሪንት ላይ ለውጥ እንደማይኖርም የህብረቱ ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም ገልጿል።

@TEMARI_NET1
👍1