Forwarded from AAU MEREJA
የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ብቃት በማሻሻል ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርት ለማድረስ እተሰራ መሆኑ ተገለጸ፤
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።
------------------------------------------
(ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሀንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖች፣ ቢሮክራቶችና ሌሎችምም ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ፣ መምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎችም የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ ሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል።
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት ትምህርት ሚኒስቴር እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
@AAUMEREJA
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።
------------------------------------------
(ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም) የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማድረስ እየተሰራ ይገኛል።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሀንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖች፣ ቢሮክራቶችና ሌሎችምም ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል።
የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ፣ መምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎችም የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ ሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል።
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት ትምህርት ሚኒስቴር እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።
@AAUMEREJA
👍2❤1
Forwarded from AAU MEREJA
የብሔራዊ መታወቂያ ን ለትምህርት ቤት ምዝገባ፤
ለመጪው የትምህርት ዘመን በመንግስትም ሆነ በግል የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ምዝገባ የብሔራዊ መታወቂያ ቅደም ሁኔታ ተደርጓል፡፡
በመሆኑም ወላጆች ከ 5 አመት በላይ የሆኑ ህጻናት ተማሪዎችን ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን ሲል የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት ኤጀንሲ አስታዉቋል፡፡
የብሔራዊ መታወቂያ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ወይም *9779# ደውለው ማግኘት ይችላሉ ተብሏል፡፡
@AAUMEREJA
ለመጪው የትምህርት ዘመን በመንግስትም ሆነ በግል የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ምዝገባ የብሔራዊ መታወቂያ ቅደም ሁኔታ ተደርጓል፡፡
በመሆኑም ወላጆች ከ 5 አመት በላይ የሆኑ ህጻናት ተማሪዎችን ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን ሲል የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት ኤጀንሲ አስታዉቋል፡፡
የብሔራዊ መታወቂያ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ወይም *9779# ደውለው ማግኘት ይችላሉ ተብሏል፡፡
@AAUMEREJA
#በኬንያ ጉንዳኖችን ደብቀው ከሃገር ሊያስወጡ የነበሩ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ😂
ከሃገር ሊወጡ የነበሩት ጉንዳኖች በአፍሪካ የሚገኙት ትላልቆቹ ጉንዳኖች እንደሆኑ ሲገለፅ እያንዳንዳቸው እስከ 220 ዶላር በእንግሊዝ ሻጮች በኩል እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ግለሰቦቹ ጉንዳኖቹን በሲሪንጅ እና ትናንሽ ቱቦዎች ይዘው ሊወጡ የሞከሩ ሲሆን በእያንዳንዱ ቱቦ ውስጥ ሁለት ወይም ሶስት ጉንዳኖች እንደነበሩ እና ውስጡ ያለው ነገር እንዳይታወቅ በጥጥ ሸፍነውት እንደነበር አገልግሎቱ ገልጿል።
የጉንዳኖቹ መዳረሻ አውሮፓ ወይም እስያ እንደነበር ሲገለፅ የተያዙት ግለሰቦች ሁለቱ ቤልጂየማውያን፣ አንድ ቬትናማዊ እና ኬንያዊ መሆናቸው ተዘግቧል።
የዱር እንስሳት አገልግሎቱ ጉንዳኖቹ ከተወሰዱ በኋላ ልዩ መኖሪያ ወደ ተባለው ፎርሚካሪየምስ እንደሚኖሩ እና ቡድናቸውን ሲገነቡ ለመመልከት እንደሚፈልጓቸው ገልጿል።
ከኬንያ ሊወጡ ነበር የተባሉት ጉንዳኖች ሜሶር ሴፋሎቲስ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ወንዱ እስከ 20 ሚሊ ሜትር ሴቷ ደግሞ እስከ 25 ሚሊ ሜትር እንደምታድግ ተነግሯል።
#BBC
@AAUCOMMUNITY
ከሃገር ሊወጡ የነበሩት ጉንዳኖች በአፍሪካ የሚገኙት ትላልቆቹ ጉንዳኖች እንደሆኑ ሲገለፅ እያንዳንዳቸው እስከ 220 ዶላር በእንግሊዝ ሻጮች በኩል እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ግለሰቦቹ ጉንዳኖቹን በሲሪንጅ እና ትናንሽ ቱቦዎች ይዘው ሊወጡ የሞከሩ ሲሆን በእያንዳንዱ ቱቦ ውስጥ ሁለት ወይም ሶስት ጉንዳኖች እንደነበሩ እና ውስጡ ያለው ነገር እንዳይታወቅ በጥጥ ሸፍነውት እንደነበር አገልግሎቱ ገልጿል።
የጉንዳኖቹ መዳረሻ አውሮፓ ወይም እስያ እንደነበር ሲገለፅ የተያዙት ግለሰቦች ሁለቱ ቤልጂየማውያን፣ አንድ ቬትናማዊ እና ኬንያዊ መሆናቸው ተዘግቧል።
የዱር እንስሳት አገልግሎቱ ጉንዳኖቹ ከተወሰዱ በኋላ ልዩ መኖሪያ ወደ ተባለው ፎርሚካሪየምስ እንደሚኖሩ እና ቡድናቸውን ሲገነቡ ለመመልከት እንደሚፈልጓቸው ገልጿል።
ከኬንያ ሊወጡ ነበር የተባሉት ጉንዳኖች ሜሶር ሴፋሎቲስ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ወንዱ እስከ 20 ሚሊ ሜትር ሴቷ ደግሞ እስከ 25 ሚሊ ሜትር እንደምታድግ ተነግሯል።
#BBC
@AAUCOMMUNITY
😁13👍2🤔2😐1
Forwarded from AAU MEREJA
መምህራን ባንክ‼️
የኢትዮጵያ መምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ በቀጣይ ዓመት ሥራ ሊጀመር ይችላል ተባለ።
ባንኩ በመምህራን ላይ እየጨመረ ያለውን የገንዘብ ጫና ለማቃለል እና ተመጣጣኝ የብድር እና የቤት ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ልዩ የፋይናንስ ተቋም መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ አባላት ተናግረዋል።
🗣 "የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንኩ የአስተማሪዎቻችንን ኑሮ ለማሻሻል ትልቅ እርምጃ ይሆናል፡፡ የባንኩ መጀመር መምህራን የራሳቸውን ቤት ለመገንባት የሚያስችል መሬት መመደቡ ላይ የተመሠረተ ነው” ብለዋል።
መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ካደረገ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ሥራ ሊጀምር እንደሚችል ጠቁመዋል።
#አዩዘሀበሻ
የኢትዮጵያ መምህራን የኅብረት ሥራ ባንክ በቀጣይ ዓመት ሥራ ሊጀመር ይችላል ተባለ።
ባንኩ በመምህራን ላይ እየጨመረ ያለውን የገንዘብ ጫና ለማቃለል እና ተመጣጣኝ የብድር እና የቤት ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ልዩ የፋይናንስ ተቋም መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለፓርላማ አባላት ተናግረዋል።
🗣 "የመምህራን የኅብረት ሥራ ባንኩ የአስተማሪዎቻችንን ኑሮ ለማሻሻል ትልቅ እርምጃ ይሆናል፡፡ የባንኩ መጀመር መምህራን የራሳቸውን ቤት ለመገንባት የሚያስችል መሬት መመደቡ ላይ የተመሠረተ ነው” ብለዋል።
መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ካደረገ ባንኩ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ሥራ ሊጀምር እንደሚችል ጠቁመዋል።
#አዩዘሀበሻ
👍6
Forwarded from Alpha Market
PRO 6 AIRPOD
👉 Touch - sensitive
👉 Musical sound quality
👉 Bluetooth 5.0
👉 Voice assistant
👉 Bilateral phone
👉 3 cloor አማራጭ
በ #999 ብር ብቻ ለማዘዝ @market0718
በተጨማሪም USA airpod
በነጭ @1599
በጥቁር @1699
join our channel👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
👉 Touch - sensitive
👉 Musical sound quality
👉 Bluetooth 5.0
👉 Voice assistant
👉 Bilateral phone
👉 3 cloor አማራጭ
በ #999 ብር ብቻ ለማዘዝ @market0718
በተጨማሪም USA airpod
በነጭ @1599
በጥቁር @1699
join our channel👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
👍3
Re exit Exam Registration!
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
ለቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ምዝገባ https://exam.ethernet.edu.et የሚለውን ሊንክ በመጠቀም መመዝገብ የሚቻል መሆኑ እንገልጻለን።
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
Urgent
Call internship opportunity
from United Nations Development
Programme (UNDP).
As per the below email from Dr. Dejene, I am writing to request Addis Ababa University's support in promoting an internship opportunity at UNDP - Innovative Finance Lab to your university’s undergraduate students. We are looking for students who graduated in 2024 (2016 E.C.) with distinction or great distinction degrees in #Accounting & Finance or #Economics.
We would be grateful if you could advertise this opportunity and recommend suitable candidates from your recent graduating class to apply on the below post.
Title:
Intern - Innovative Finance Lab (Three positions)
Contract Type:
Internship Programme
Contract Duration:
6 months
Level:
IN
Link to the VA:
View the external job posting
Job Requisition:
25806
Agency:
UNDP
Bureau:RBA Duty Station:
Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date: April 23, 2025 23:59 pm (Midnight New York, USA)
Posting Type: Internal/External
Thank you for your time and consideration.
Please do let me know if you have any questions.
Best regards,
Helina Liyew
Project Associate, Innovative Finance Lab
Inclusive Economic Transformation Unit
United Nations Development Programme
Minaye Corporate building, 16th floor
Bole road, Addis Ababa, Ethiopia
helina.liyew@undp.org
M: +251-929094537
www.et.undp.org Follow us:
Call internship opportunity
from United Nations Development
Programme (UNDP).
As per the below email from Dr. Dejene, I am writing to request Addis Ababa University's support in promoting an internship opportunity at UNDP - Innovative Finance Lab to your university’s undergraduate students. We are looking for students who graduated in 2024 (2016 E.C.) with distinction or great distinction degrees in #Accounting & Finance or #Economics.
We would be grateful if you could advertise this opportunity and recommend suitable candidates from your recent graduating class to apply on the below post.
Title:
Intern - Innovative Finance Lab (Three positions)
Contract Type:
Internship Programme
Contract Duration:
6 months
Level:
IN
Link to the VA:
View the external job posting
Job Requisition:
25806
Agency:
UNDP
Bureau:RBA Duty Station:
Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date: April 23, 2025 23:59 pm (Midnight New York, USA)
Posting Type: Internal/External
Thank you for your time and consideration.
Please do let me know if you have any questions.
Best regards,
Helina Liyew
Project Associate, Innovative Finance Lab
Inclusive Economic Transformation Unit
United Nations Development Programme
Minaye Corporate building, 16th floor
Bole road, Addis Ababa, Ethiopia
helina.liyew@undp.org
M: +251-929094537
www.et.undp.org Follow us:
👍4
Forwarded from AAU MEREJA
ልጅ የሚወልዱ 5000 ዶላር‼️
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ‼️
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡
ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።
የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
Via; አዩዘሀበሻ
@AAUMEREJA
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ‼️
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡
ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።
የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
Via; አዩዘሀበሻ
@AAUMEREJA
👍3
#Notice
To CoBE/FBE GC Students:
Please read the announcement carefully and either follow the instructions accordingly or provide the required information by filling out the form via the link below.
https://forms.gle/NHsJvZNEN5dzkeEm7
CoBE Registrar office
@AAUMEREJA
To CoBE/FBE GC Students:
Please read the announcement carefully and either follow the instructions accordingly or provide the required information by filling out the form via the link below.
https://forms.gle/NHsJvZNEN5dzkeEm7
CoBE Registrar office
@AAUMEREJA
👍1
Forwarded from Alpha Market
#H9_plus_smart_watch
👉Full Touch screen
👉ጥሪ መቀበል ብቻ ሳይሆን መደወል የሚያስችል
👉የራሱ የሆነ ስፒከር ስላለው music ማዳመጥ የሚያስችል
👉Heart rate እና blood pressure monitor ያለው
ከነፃ ዴሊቨሪ ጋር በ #2399 ብር ብቻ
ለማዘዝ @market0718
የተለያዪ ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
👉Full Touch screen
👉ጥሪ መቀበል ብቻ ሳይሆን መደወል የሚያስችል
👉የራሱ የሆነ ስፒከር ስላለው music ማዳመጥ የሚያስችል
👉Heart rate እና blood pressure monitor ያለው
ከነፃ ዴሊቨሪ ጋር በ #2399 ብር ብቻ
ለማዘዝ @market0718
የተለያዪ ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21