Forwarded from AAU MEREJA
ናሚቢያ ትምህርት በነፃ ❗️
የሀገሪቱ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ
ከ2026 በሃገሪቱ ባሉ በሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ተቋማት ዩኒቨርስቲና ኮሌጅ ትምህር በነፃ እንደሚሰጥ ገለፁ
ፕሬዘዳንቷ ሀሙስ ማምሻውን ባደረጉት ንግግር
ሀገሪቱ የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና የቴክኒክ ኮሌጆች “ምንም የምዝገባ [ወይም] የትምህርት ክፍያ አይከፍሉም ለተማሪዎቹም የምግብና መሰረታዊ ወጭዎች በመንግሥት ይሸፈናል ።አቅም ለሌላቸዉም ድጎማ እና የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል ።
አክለዉም የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በሁሉም የሀገሪቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ነፃ በሚሰጥባት ናሚቢያ ለትምህርቱ ዘርፍ ትኩረት በመስጠት ከቀጣይ አመት ጀምሮ የሀገሪቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በነፃ ለማስተማር መንግስታቸው ከፍተኛ በጀት መመደቡን ገልፀዋል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነዉ ።
የ72 ዓመቷ ናንዲ-ንዳይትዋህ ከተመረጡ በኋላ በአንፃራዊነት ጠንካራ የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ያለች ሲሆን በዋነኛነት በነዳጅ፣ በጋዝ እና በአረንጓዴ ሃይድሮጅን ዘርሮች ትክረት አድርገው በመስራት
ከፍተኛ የስራ አጥነት መጠንን በመቅረፍ በግብርናው ዘርፍ ኢንቨስትመንቶችን ለማሳደግ እና በሀብት ላይ ያተኮረ ኢኮኖሚ በመገንባት ለዉጥ ማምጣታቸውን ይነገራል ።
ናንዲ-ንዳይዋህ ዜጐችን የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ከአገራችን የተፈጥሮ ሀብት እሴት በመጨመር ከፍተኛ ጥቅም እንዲያገኙ” ለማስቻል እንደሚሰሩ ሲገልፁ ይደመጣሉ ።
@AAUMEREJA
የሀገሪቱ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ
ከ2026 በሃገሪቱ ባሉ በሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ተቋማት ዩኒቨርስቲና ኮሌጅ ትምህር በነፃ እንደሚሰጥ ገለፁ
ፕሬዘዳንቷ ሀሙስ ማምሻውን ባደረጉት ንግግር
ሀገሪቱ የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና የቴክኒክ ኮሌጆች “ምንም የምዝገባ [ወይም] የትምህርት ክፍያ አይከፍሉም ለተማሪዎቹም የምግብና መሰረታዊ ወጭዎች በመንግሥት ይሸፈናል ።አቅም ለሌላቸዉም ድጎማ እና የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል ።
አክለዉም የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በሁሉም የሀገሪቱ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ነፃ በሚሰጥባት ናሚቢያ ለትምህርቱ ዘርፍ ትኩረት በመስጠት ከቀጣይ አመት ጀምሮ የሀገሪቱ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በነፃ ለማስተማር መንግስታቸው ከፍተኛ በጀት መመደቡን ገልፀዋል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነዉ ።
የ72 ዓመቷ ናንዲ-ንዳይትዋህ ከተመረጡ በኋላ በአንፃራዊነት ጠንካራ የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች ያለች ሲሆን በዋነኛነት በነዳጅ፣ በጋዝ እና በአረንጓዴ ሃይድሮጅን ዘርሮች ትክረት አድርገው በመስራት
ከፍተኛ የስራ አጥነት መጠንን በመቅረፍ በግብርናው ዘርፍ ኢንቨስትመንቶችን ለማሳደግ እና በሀብት ላይ ያተኮረ ኢኮኖሚ በመገንባት ለዉጥ ማምጣታቸውን ይነገራል ።
ናንዲ-ንዳይዋህ ዜጐችን የስራ እድል እንደሚፈጥሩ ከአገራችን የተፈጥሮ ሀብት እሴት በመጨመር ከፍተኛ ጥቅም እንዲያገኙ” ለማስቻል እንደሚሰሩ ሲገልፁ ይደመጣሉ ።
@AAUMEREJA
👍10😁2❤1
24/25 English premiere league champions is Liverpool 🎉🎉🎉
Congra Live fan✍️
Congra Live fan✍️
🔥6🎉2
Forwarded from AAU MEREJA
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Celebrate the beauty of unity in diversity!
Join us this
📆: Saturday, May 3 at 5LT
📍: 4-Kilo Campus
for a vibrant Culture Day full of music, dance, tradition, and pride.
Come dressed in your cultural attire and let’s honor our heritage together!
📍Brought to you by 4Kilo GC Committees
If you want cultural clothes DM @Asuela16
or
📞 0943300613
📞 0962638245
Place; Shiromeda( ቁጥር 122 ፈ)
@AAUMEREJA
Join us this
📆: Saturday, May 3 at 5LT
📍: 4-Kilo Campus
for a vibrant Culture Day full of music, dance, tradition, and pride.
Come dressed in your cultural attire and let’s honor our heritage together!
📍Brought to you by 4Kilo GC Committees
If you want cultural clothes DM @Asuela16
or
📞 0943300613
📞 0962638245
Place; Shiromeda( ቁጥር 122 ፈ)
@AAUMEREJA
👍2
#DV2026
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (DV2026) ውጤት የፊታችን ቅድሜ ሚያዚያ 25/2017 ይፋ ይደረጋል።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2026 ማመልከቻ የሞሉ በ https://dvprogram.state.gov/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን መመልከት ይችላሉ።
፨ጥንቃቄ፡ <የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው> በማለት #የሚያጭበረብሩ አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች ጥንቃቄ አድርጉ። ማሸነፋችሁን ለመግለፅ ከየትም አይደወልም ምንም ዓይነት ቴክስትም አይላክም‼️
@Temari_net1
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (DV2026) ውጤት የፊታችን ቅድሜ ሚያዚያ 25/2017 ይፋ ይደረጋል።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2026 ማመልከቻ የሞሉ በ https://dvprogram.state.gov/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን መመልከት ይችላሉ።
፨ጥንቃቄ፡ <የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው> በማለት #የሚያጭበረብሩ አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች ጥንቃቄ አድርጉ። ማሸነፋችሁን ለመግለፅ ከየትም አይደወልም ምንም ዓይነት ቴክስትም አይላክም‼️
@Temari_net1
❤4👍3
#ElectricalEngineeringExitExam
የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች በሰኔ ወር ከሚወሰዱት የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተነጋገረው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ብዛት ላይ ምንም አይነት ለውጥ #አለመደረጉን አረጋግጧል።
ከዚህ በፊት እንደነበረው የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከ6 ኮርሶች የሚዘጋጅ መሆኑ ታውቋል።
በፈተናው የኮር ኮምፒተንስ እና ብሉ ፕሪንት ላይ ለውጥ እንደማይኖርም የህብረቱ ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም ገልጿል።
@TEMARI_NET1
የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች በሰኔ ወር ከሚወሰዱት የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተነጋገረው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ብዛት ላይ ምንም አይነት ለውጥ #አለመደረጉን አረጋግጧል።
ከዚህ በፊት እንደነበረው የኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከ6 ኮርሶች የሚዘጋጅ መሆኑ ታውቋል።
በፈተናው የኮር ኮምፒተንስ እና ብሉ ፕሪንት ላይ ለውጥ እንደማይኖርም የህብረቱ ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም ገልጿል።
@TEMARI_NET1
👍1
ቴሌግራማችሁን update አድርጉት አዳዲስ ዝማኔዎች ተጨምረዋል።
⚫Group call
ከዘህ በፊት ከ2 በላይ Group call ለማድረግ የግድ Group create ማድረግ ግዴታ ነበር። አሁን ግን Group create ማድረግ አይጠበቅብንም። አንድ ለአንድ እያወራን ሌሎች ሰዎችን add ማድረግ እንችላለን።
How to start a group call
⚫From an existing call. Just call anyone on Telegram, then tap the 'Add Person' button in the top right corner of your screen — and you're all set.
⚫From the Calls Tab. Open your Calls Tab (you may need to enable it via Settings > Recent Calls), then tap New Call and select multiple people to call.
⚫Using a link. In the Calls Tab, tap New Call, then select New Call Link.
⚫Automated Business Accounts
Telegram premium ተጠቃሚዎች በTelegram business feature ላይ 3rd party chatbot በጨመር ይችላሉ።
እነዚህ ቦቶች message automatically መመለስ ይችላሉ፤ profile manage ማድረግ ይችላሉ፤ gift & star manage ማድረግ ይችላሉ፤ story manage ማድረግ ይችላሉ። ከ10 በላይ automated ተግባሮችን መፈጸም ይችላሉ።
⚫Easily share
የቻናል post ላይ የshare ቀስቷን ጫን አድርጎ በመያዝ ለሰዎች ወይም ለራሳችን በቀላሉ share ማድረግ እንችላለን።
⚫Frozen account
contact ላይ save ላላደረጋችሁት ሰዎች በተደጋጋሚ spam message የምትልኩ ከሆነ፤ ወይም በአካውንታችሁ scam የምታደርጉ ከሆነ አካውንታችሁ freeze ሊደረግ ይችላል። freeze ከተደረገ message መላክ አትችሉም፣ groupና ቻናል ላይ መፃፍ አትችሉም። Read-only mode ስለሚሆን ማንበብና ማየት እንጂ ምንም አይነት ሌሎች ተግባሮችን መፈጸም አትችሉም።
Appeal ማድረግ ግን ትችላላችሁ።
በመጨረሻም Telegram ይህን ብለዋል።
"We welcome security researchers to study the detailed documentation and open source code that powers the new group calls. For more than 10 years, Telegram has offered over $100,000 to anyone who could crack its encryption protocol — and no one has ever succeeded."😂😂
⚫Group call
ከዘህ በፊት ከ2 በላይ Group call ለማድረግ የግድ Group create ማድረግ ግዴታ ነበር። አሁን ግን Group create ማድረግ አይጠበቅብንም። አንድ ለአንድ እያወራን ሌሎች ሰዎችን add ማድረግ እንችላለን።
How to start a group call
⚫From an existing call. Just call anyone on Telegram, then tap the 'Add Person' button in the top right corner of your screen — and you're all set.
⚫From the Calls Tab. Open your Calls Tab (you may need to enable it via Settings > Recent Calls), then tap New Call and select multiple people to call.
⚫Using a link. In the Calls Tab, tap New Call, then select New Call Link.
⚫Automated Business Accounts
Telegram premium ተጠቃሚዎች በTelegram business feature ላይ 3rd party chatbot በጨመር ይችላሉ።
እነዚህ ቦቶች message automatically መመለስ ይችላሉ፤ profile manage ማድረግ ይችላሉ፤ gift & star manage ማድረግ ይችላሉ፤ story manage ማድረግ ይችላሉ። ከ10 በላይ automated ተግባሮችን መፈጸም ይችላሉ።
⚫Easily share
የቻናል post ላይ የshare ቀስቷን ጫን አድርጎ በመያዝ ለሰዎች ወይም ለራሳችን በቀላሉ share ማድረግ እንችላለን።
⚫Frozen account
contact ላይ save ላላደረጋችሁት ሰዎች በተደጋጋሚ spam message የምትልኩ ከሆነ፤ ወይም በአካውንታችሁ scam የምታደርጉ ከሆነ አካውንታችሁ freeze ሊደረግ ይችላል። freeze ከተደረገ message መላክ አትችሉም፣ groupና ቻናል ላይ መፃፍ አትችሉም። Read-only mode ስለሚሆን ማንበብና ማየት እንጂ ምንም አይነት ሌሎች ተግባሮችን መፈጸም አትችሉም።
Appeal ማድረግ ግን ትችላላችሁ።
በመጨረሻም Telegram ይህን ብለዋል።
"We welcome security researchers to study the detailed documentation and open source code that powers the new group calls. For more than 10 years, Telegram has offered over $100,000 to anyone who could crack its encryption protocol — and no one has ever succeeded."😂😂
🔥1
#4kilo_Culture_Day
Date Postponed!🚨
📆 New Date: Saturday, May 10 at 5LT
📍 Location: 4-Kilo Campus
Due to financial and sponsorship inconvenience, our Culture Day has been postponed.
We sincerely apologize for the change and truly appreciate your understanding.
Come dressed in your vibrant cultural attire as we unite to honor our heritage!
Proudly brought to you by 4Kilo GC Committees
If you want cultural clothes DM @Asuela16
or
📞 0943300613
📞 0962638245
Place; Shiromeda አዳራሽ ( ቁጥር 122 ፈ)
#CultureDay #UnityInDiversity #DemakEvents #AddisAbabaUniversity #AAU #4kilo
@TEMARI_NET1
Date Postponed!🚨
📆 New Date: Saturday, May 10 at 5LT
📍 Location: 4-Kilo Campus
Due to financial and sponsorship inconvenience, our Culture Day has been postponed.
We sincerely apologize for the change and truly appreciate your understanding.
Come dressed in your vibrant cultural attire as we unite to honor our heritage!
Proudly brought to you by 4Kilo GC Committees
If you want cultural clothes DM @Asuela16
or
📞 0943300613
📞 0962638245
Place; Shiromeda አዳራሽ ( ቁጥር 122 ፈ)
#CultureDay #UnityInDiversity #DemakEvents #AddisAbabaUniversity #AAU #4kilo
@TEMARI_NET1
ስልክ ከመግዛታችሁ በፊት ስለስልኩ በዝርዝር ማዋቅ ከፈለጋችሁ እነዚህን 3 ድረ ገፆች check አድርጋቸው።
1. https://nanoreview.net/
2. https://www.gsmarena.com/
3. https://versus.com/
@TEMARI_NET1
1. https://nanoreview.net/
2. https://www.gsmarena.com/
3. https://versus.com/
@TEMARI_NET1
#Update
Most people love extracting audio more than video—it's just so convenient! 🎵 In response to popular demand (and my friend's request), @SaveLink_Robot now supports audio extraction from videos across multiple platforms.
Currently supported platforms: Instagram, Facebook, X (Twitter), YouTube, and Pinterest.
Simply download a video, and @SaveLink_Robot will ask if you'd like the audio version too! 🎧✨
Try it out today and make your playlists even better!
#AudioExtraction #SaveLinkRobot #VideoToAudio #DownloadMusic #TechForLife #SocialMediaTools #YouTubeDownload #InstagramAudio #PinterestAudio #DigitalConvenience
Most people love extracting audio more than video—it's just so convenient! 🎵 In response to popular demand (and my friend's request), @SaveLink_Robot now supports audio extraction from videos across multiple platforms.
Currently supported platforms: Instagram, Facebook, X (Twitter), YouTube, and Pinterest.
Simply download a video, and @SaveLink_Robot will ask if you'd like the audio version too! 🎧✨
Try it out today and make your playlists even better!
#AudioExtraction #SaveLinkRobot #VideoToAudio #DownloadMusic #TechForLife #SocialMediaTools #YouTubeDownload #InstagramAudio #PinterestAudio #DigitalConvenience
Internship Opportunity at the African Union!
The AU Internship Program is open for applications! Gain hands-on experience, develop professional skills, and work in a multicultural environment. Apply Now: https://wp.me/p23f03-7uu
🔹 50 Internship Positions Available
🔹 Open to final-year students & recent graduates from AU Member States
🔹 Various departments across the AU Commission
🔹 3-month internship, renewable once
⚠ Important: Completing the AU CV template is MANDATORY for your application!
Apply Now: https://wp.me/p23f03-7uu
📅 Deadline: December 31, 2025
📍 Location: Addis Ababa, Ethiopia
@Temari_Net1
The AU Internship Program is open for applications! Gain hands-on experience, develop professional skills, and work in a multicultural environment. Apply Now: https://wp.me/p23f03-7uu
🔹 50 Internship Positions Available
🔹 Open to final-year students & recent graduates from AU Member States
🔹 Various departments across the AU Commission
🔹 3-month internship, renewable once
⚠ Important: Completing the AU CV template is MANDATORY for your application!
Apply Now: https://wp.me/p23f03-7uu
📅 Deadline: December 31, 2025
📍 Location: Addis Ababa, Ethiopia
@Temari_Net1
👍2
#MoE
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 50 ሺህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት ከደረጃ በታች ናቸው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻልና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻያ ኃላፊ ዳዊት አዘነ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ እስካሁን ከ7,900 በላይ የቅድመ መደበኛ፣ 1ኛ ደረጃ እና 2ኛ ደረጃ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን የገለፁት ኃላፊው፤ የ29,900 ትምህርት ቤቶች እድሳትና ጥገና ሥራ መከናወኑን ገልፀዋል፡፡
©️tikvahuniversity
@Temari_Net1
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 50 ሺህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት ከደረጃ በታች ናቸው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻልና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራሞችና ጥራት ማሻሻያ ኃላፊ ዳዊት አዘነ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ እስካሁን ከ7,900 በላይ የቅድመ መደበኛ፣ 1ኛ ደረጃ እና 2ኛ ደረጃ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን የገለፁት ኃላፊው፤ የ29,900 ትምህርት ቤቶች እድሳትና ጥገና ሥራ መከናወኑን ገልፀዋል፡፡
©️tikvahuniversity
@Temari_Net1
👍2😁2💔1
#MoE
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
©️tikvahuniversity
@Temari_Net1
በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች በሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል። - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ጋር በተወያዩበት ወቅት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) እንዳሉት፥ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ብቃት ያላቸውና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ተግባራቸው አድርገው" ሊሠሩ ይገባል።
በዚህም በዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት በተከታታይ ሦስት ጊዜ ከ25 በመቶ በታች ካስመዘገቡ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ገልፀዋል።
በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲዎች በተፈጥሮ የተሰጡ የአካባቢው ፀጋዎች ላይ ራዕይ ይዘው መሥራት እንደሚገባቸው አንስተዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በማዕድን ላይ ሰፊ ምርምር በማድረግ ሀገርን የሚጠቅም ሥራ መስራት ይጠበቅበታል ብለዋል።
©️tikvahuniversity
@Temari_Net1
#ዲቪ2026 ውጤት ይፋ አልተደረገም ‼️
በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ገፆች ዲቪ 2026 ውጤት ይፋ ተደርጓል የሚል መረጃ በማየት አልሰራ አለን ብላቹህ በውስጥ ለምትጠይቁን የቻናላችን ቤተሰቦች ዲቪ 2026 ከዛሬ ምሽት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከአንድ ሰዓት በፊት ይፋ አይደረግም።
የዲቪ 2026 ውጤት ይፋ በተደረገ ቅጽበት መረጃውን የምናጋራቹህ ይሆናል።
📌አምና ዲቪ 2025 ቅዳሜ 04_May 2024 ምሽት አንድ ሰዓት ውጤት ይለቀቃል ተብሎ እኩለ ሌሊት ውጤት ይፋ መደረጉ ይታወሳል። ዘንድሮም ከምሽት አንድ ሰዓት እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ባለው ጊዜ እንደሚለቀቅ ይጠበቃል።
፨ የዲቪ አሸናፊዎች ግላዊ መረጃዎችን እንደ Confirmation number እና date of birth ያሉ መረጃዎቻችሁን ለማታምኑት ሰው አሳልፋቹህ አትስጡ።
@TEMARI_NET1
በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ገፆች ዲቪ 2026 ውጤት ይፋ ተደርጓል የሚል መረጃ በማየት አልሰራ አለን ብላቹህ በውስጥ ለምትጠይቁን የቻናላችን ቤተሰቦች ዲቪ 2026 ከዛሬ ምሽት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከአንድ ሰዓት በፊት ይፋ አይደረግም።
የዲቪ 2026 ውጤት ይፋ በተደረገ ቅጽበት መረጃውን የምናጋራቹህ ይሆናል።
📌አምና ዲቪ 2025 ቅዳሜ 04_May 2024 ምሽት አንድ ሰዓት ውጤት ይለቀቃል ተብሎ እኩለ ሌሊት ውጤት ይፋ መደረጉ ይታወሳል። ዘንድሮም ከምሽት አንድ ሰዓት እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ባለው ጊዜ እንደሚለቀቅ ይጠበቃል።
፨ የዲቪ አሸናፊዎች ግላዊ መረጃዎችን እንደ Confirmation number እና date of birth ያሉ መረጃዎቻችሁን ለማታምኑት ሰው አሳልፋቹህ አትስጡ።
@TEMARI_NET1
👍2
Happy World Press Freedom Day!
On this #WorldPressFreedomDay, we celebrate the courage of journalists who speak truth to power and the freedom that keeps democracy alive.
Let’s protect press freedom — because without it, there’s no freedom at all.
@Temari_Net1
👍1😁1
TEMARI-NET
#ዲቪ2026 ውጤት ይፋ አልተደረገም ‼️ በተለያዩ የማህበራዊ ሚድያ ገፆች ዲቪ 2026 ውጤት ይፋ ተደርጓል የሚል መረጃ በማየት አልሰራ አለን ብላቹህ በውስጥ ለምትጠይቁን የቻናላችን ቤተሰቦች ዲቪ 2026 ከዛሬ ምሽት በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከአንድ ሰዓት በፊት ይፋ አይደረግም። የዲቪ 2026 ውጤት ይፋ በተደረገ ቅጽበት መረጃውን የምናጋራቹህ ይሆናል። 📌አምና ዲቪ 2025 ቅዳሜ 04_May…
ዲቪ 2026 ይፋ ሆኗል‼️
የአሜሪካ ዲቪ (Diversity Visa) ሎተሪ 2026 ዛሬ ምሽት ይፋ መደረጉን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት አሳውቋል።
መ/ቤቱ፥ አመልካቾች መመረጥ አለመመረጣቸውን / ደርሷቸው እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማየት የሚችሉት በ dvprogram.state.gov/ESC/ ላይ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት #ብቻ መሆኑን አሳስቧል።
📌ከዚህ ውጭ የዲቪ ውጤት የሚታይበት ምንም አይነት መንገድ የለም።
N.B. ዲቪ የሚደርሳቸው ሰዎች የሚስጥር ቁጥሩን እስከ ቀጣይ አመት መስከረም መጨረሻ ቀናት መያዝ አለባቸው።
ምናልባት "ዲቪ ደርሷችኃል ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው የምንደውለው፣ ኢሜል / ቴክስት መልዕክት የሚንልከው " የሚሉ አጭበርባሪ ስለሚኖሩ ጥንቃቄ አድርጐ።
እንደ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ፥ የዲቪ ተመራጭ መሆን ለቪዛ ወይም ለቃለመጠይቅ #ዋስትና አይሆንም።
የዲቪ ሎተሪ ተመራጭ መሆን የቪዛ ጥያቄ ለማቅረብ የመጀመሪያው መስፈርት ሲሆን በቀጥታ ለቪዛ ወይም ለቃለመጠይቅ ዋስትና አይሰጥም። (Selection does not guarantee an interview or a visa.)
@Temari_Net1
የአሜሪካ ዲቪ (Diversity Visa) ሎተሪ 2026 ዛሬ ምሽት ይፋ መደረጉን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት አሳውቋል።
መ/ቤቱ፥ አመልካቾች መመረጥ አለመመረጣቸውን / ደርሷቸው እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማየት የሚችሉት በ dvprogram.state.gov/ESC/ ላይ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት #ብቻ መሆኑን አሳስቧል።
📌ከዚህ ውጭ የዲቪ ውጤት የሚታይበት ምንም አይነት መንገድ የለም።
N.B. ዲቪ የሚደርሳቸው ሰዎች የሚስጥር ቁጥሩን እስከ ቀጣይ አመት መስከረም መጨረሻ ቀናት መያዝ አለባቸው።
ምናልባት "ዲቪ ደርሷችኃል ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው የምንደውለው፣ ኢሜል / ቴክስት መልዕክት የሚንልከው " የሚሉ አጭበርባሪ ስለሚኖሩ ጥንቃቄ አድርጐ።
እንደ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ፥ የዲቪ ተመራጭ መሆን ለቪዛ ወይም ለቃለመጠይቅ #ዋስትና አይሆንም።
የዲቪ ሎተሪ ተመራጭ መሆን የቪዛ ጥያቄ ለማቅረብ የመጀመሪያው መስፈርት ሲሆን በቀጥታ ለቪዛ ወይም ለቃለመጠይቅ ዋስትና አይሰጥም። (Selection does not guarantee an interview or a visa.)
@Temari_Net1
❤1👍1
#FYI
አ.አ ነገ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች!!
116ኛውን የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
በዚህም መሠረት፦
👉 ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ
👉 ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ
👉 ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ )
👉 ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ
👉 ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
👉ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት
👉ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ )
👉ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል
ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ
👉ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
👉 ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
👉 ከብሔራዊ ቤተጰመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ማለትም ከ25/08/2017 ዓ/ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ ሲሆን እንዲሁም ለዚሁ ፕሮግራም ሲባል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመስመሮቹ ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
@TEMARI_NET1
አ.አ ነገ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች!!
116ኛውን የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
በዚህም መሠረት፦
👉 ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ
👉 ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ
👉 ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ )
👉 ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ
👉 ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
👉ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት
👉ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ )
👉ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል
ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ
👉ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
👉 ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
👉 ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ እንዲሁም
👉 ከብሔራዊ ቤተጰመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ማለትም ከ25/08/2017 ዓ/ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ ሲሆን እንዲሁም ለዚሁ ፕሮግራም ሲባል ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በመስመሮቹ ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
@TEMARI_NET1
👍2