በላምበርጊኒ ሞዴል መኪና የሠራው የሻሸመኔው ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪ
*******
የሻሸመኔ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪው የሆነው አወል አመጂ በላምበርጊኒ ሞዴል የመዝናኛ መኪና ሠርቷል።
ተማሪው የሠራት መኪና ሁለት ሰው መያዝ የምትችል እንዱሁም የላይኛው ጣሪያዋ እንደ አስፈላጊነቱ የሚከፈት እና የሚዘጋ የመዝናኛ መኪና ናት።
መኪናዋን የሠራት የላምበርጊኒን ሞዴል በማየት እና የራሱን ሐሳብ ጨምሮበት እንደሆነ ይናገራል።
አወል መኪናዋን የሠራት ከአከባቢው ካገኛቸው እና ከገዛቸው ቁሳቁሶች ሲሆን መኪናዋን ሠርቶ ለማጠናቀቅም አንድ ወር ፈጅቶበታል።
መኪናዋ ብዙ ነዳጅ አትፈልግም ያለው አወል፣ በ60 ኪሎ ሜትር 2 ሊትር ቤንዚን ብቻ እንድትጠቀም አድርጌያታለው ይላል።
የተማሪው የፈጠራ ውጤት የሆነችው ይህቺ መኪና ሙሉ ለሙሉ ተሠርታ ስትጠናቀቅ በሯ ያለ ሰው ንክኪ በራሱ እንደሚከፈት አወል ተናግሯል።
#EBC
@TEMARI_NET1
*******
የሻሸመኔ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪው የሆነው አወል አመጂ በላምበርጊኒ ሞዴል የመዝናኛ መኪና ሠርቷል።
ተማሪው የሠራት መኪና ሁለት ሰው መያዝ የምትችል እንዱሁም የላይኛው ጣሪያዋ እንደ አስፈላጊነቱ የሚከፈት እና የሚዘጋ የመዝናኛ መኪና ናት።
መኪናዋን የሠራት የላምበርጊኒን ሞዴል በማየት እና የራሱን ሐሳብ ጨምሮበት እንደሆነ ይናገራል።
አወል መኪናዋን የሠራት ከአከባቢው ካገኛቸው እና ከገዛቸው ቁሳቁሶች ሲሆን መኪናዋን ሠርቶ ለማጠናቀቅም አንድ ወር ፈጅቶበታል።
መኪናዋ ብዙ ነዳጅ አትፈልግም ያለው አወል፣ በ60 ኪሎ ሜትር 2 ሊትር ቤንዚን ብቻ እንድትጠቀም አድርጌያታለው ይላል።
የተማሪው የፈጠራ ውጤት የሆነችው ይህቺ መኪና ሙሉ ለሙሉ ተሠርታ ስትጠናቀቅ በሯ ያለ ሰው ንክኪ በራሱ እንደሚከፈት አወል ተናግሯል።
#EBC
@TEMARI_NET1
👍15🥰4👏4😐1
🔥ዛሬ ዓለም አቀፍ የአህዮች ቀን ነው🔥
።
በዓለም ላይ በአህያ ብዛት ኢትዮጵያ አንደኛ መሆኗ ይታወቃል😂😂😂
World Donkey Day!
World Donkey Day brings to the forefront the life of donkeys. It also promotes respect, kindness, and compassion towards these unassuming creatures.
@TEMARI_NET1
።
በዓለም ላይ በአህያ ብዛት ኢትዮጵያ አንደኛ መሆኗ ይታወቃል😂😂😂
World Donkey Day!
World Donkey Day brings to the forefront the life of donkeys. It also promotes respect, kindness, and compassion towards these unassuming creatures.
@TEMARI_NET1
😁19👍1
Top Dams Worldwide by Key Metrics
A ranking of some of the world's largest dams, considering factors such as reservoir capacity, structural volume, and installed power generation capacity. The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) is prominently featured among these monumental structures.
1. Kariba Dam (Zambia/Zimbabwe)
* Reservoir Capacity: 185 billion m³
* Installed Capacity: 1,626 MW
* Type: Double curvature concrete arch dam
* Notable: Holds the largest reservoir by volume globally.
(Sources: Smart Water Magazine, African Union, Time)
2. Three Gorges Dam (China)
* Reservoir Capacity: 39.3 billion m³
* Installed Capacity: 22,500 MW
* Type: Concrete gravity dam
* Notable: World’s largest hydroelectric power station by installed capacity.
(Source: Wikipedia)
3. Itaipu Dam (Brazil/Paraguay)
* Reservoir Capacity: 29.3 billion m³
* Installed Capacity: 14,000 MW
* Type: Concrete gravity dam
* Notable: One of the top producers of hydroelectric power globally.
(Sources: The Times of India, African Union, Wikipedia)
4. Grand Ethiopian Renaissance Dam (Ethiopia)
* Reservoir Capacity: 74 billion m³
* Installed Capacity: 6,000 MW
* Type: Roller-compacted concrete gravity dam
* Notable: Africa’s largest hydroelectric project, aiming to double Ethiopia’s electricity generation.
(Sources: Power Technology, Al Jazeera)
5. Aswan High Dam (Egypt)
* Reservoir Capacity: 132 billion m³
* Installed Capacity: 2,100 MW
* Type: Rock-fill dam with a clay core
* Notable: Significantly regulates the flow of the Nile River.
(Sources: Webuild Group, ZME Science)
6. Tarbela Dam (Pakistan)
* Structural Volume: 153 million m³
* Reservoir Capacity: 13.7 billion m³
* Installed Capacity: 4,888 MW
* Type: Earth-fill dam
* Notable: One of the largest earth-filled dams in the world.
(Sources: Webuild Group, Wikipedia)
7. Fort Peck Dam (USA)
* Structural Volume: 96 million m³
* Reservoir Capacity: 23 billion m³
* Installed Capacity: 185 MW
* Type: Hydraulic earth-fill dam
* Notable: One of the largest dams in the United States by volume.
(Sources: Wikipedia, Reuters)
8. Atatürk Dam (Turkey)
* Structural Volume: 84.5 million m³
* Reservoir Capacity: 48.7 billion m³
* Installed Capacity: 2,400 MW
* Type: Rock-fill dam
* Notable: Key component of Turkey's Southeastern Anatolia Project.
(Source: Wikipedia)
Spotlight on the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)
The GERD stands as a monumental project in Africa, both in scale and ambition. With a reservoir capacity of 74 billion cubic meters and an installed capacity of 6,000 MW, it is poised to be a game-changer for Ethiopia's energy landscape. Its completion marks a significant step toward energy self-sufficiency and has the potential to transform Ethiopia into a major power exporter in the region.
(Sources: fDi Intelligence, Arab Center Washington DC)
These dams represent major feats of engineering, designed to harness natural resources for energy, irrigation, and flood control. Each structure reflects the specific geographic, environmental, and economic needs of its region, and together they underscore the vital role of hydropower in global development.
@TEMARI_NET1
A ranking of some of the world's largest dams, considering factors such as reservoir capacity, structural volume, and installed power generation capacity. The Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) is prominently featured among these monumental structures.
1. Kariba Dam (Zambia/Zimbabwe)
* Reservoir Capacity: 185 billion m³
* Installed Capacity: 1,626 MW
* Type: Double curvature concrete arch dam
* Notable: Holds the largest reservoir by volume globally.
(Sources: Smart Water Magazine, African Union, Time)
2. Three Gorges Dam (China)
* Reservoir Capacity: 39.3 billion m³
* Installed Capacity: 22,500 MW
* Type: Concrete gravity dam
* Notable: World’s largest hydroelectric power station by installed capacity.
(Source: Wikipedia)
3. Itaipu Dam (Brazil/Paraguay)
* Reservoir Capacity: 29.3 billion m³
* Installed Capacity: 14,000 MW
* Type: Concrete gravity dam
* Notable: One of the top producers of hydroelectric power globally.
(Sources: The Times of India, African Union, Wikipedia)
4. Grand Ethiopian Renaissance Dam (Ethiopia)
* Reservoir Capacity: 74 billion m³
* Installed Capacity: 6,000 MW
* Type: Roller-compacted concrete gravity dam
* Notable: Africa’s largest hydroelectric project, aiming to double Ethiopia’s electricity generation.
(Sources: Power Technology, Al Jazeera)
5. Aswan High Dam (Egypt)
* Reservoir Capacity: 132 billion m³
* Installed Capacity: 2,100 MW
* Type: Rock-fill dam with a clay core
* Notable: Significantly regulates the flow of the Nile River.
(Sources: Webuild Group, ZME Science)
6. Tarbela Dam (Pakistan)
* Structural Volume: 153 million m³
* Reservoir Capacity: 13.7 billion m³
* Installed Capacity: 4,888 MW
* Type: Earth-fill dam
* Notable: One of the largest earth-filled dams in the world.
(Sources: Webuild Group, Wikipedia)
7. Fort Peck Dam (USA)
* Structural Volume: 96 million m³
* Reservoir Capacity: 23 billion m³
* Installed Capacity: 185 MW
* Type: Hydraulic earth-fill dam
* Notable: One of the largest dams in the United States by volume.
(Sources: Wikipedia, Reuters)
8. Atatürk Dam (Turkey)
* Structural Volume: 84.5 million m³
* Reservoir Capacity: 48.7 billion m³
* Installed Capacity: 2,400 MW
* Type: Rock-fill dam
* Notable: Key component of Turkey's Southeastern Anatolia Project.
(Source: Wikipedia)
Spotlight on the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD)
The GERD stands as a monumental project in Africa, both in scale and ambition. With a reservoir capacity of 74 billion cubic meters and an installed capacity of 6,000 MW, it is poised to be a game-changer for Ethiopia's energy landscape. Its completion marks a significant step toward energy self-sufficiency and has the potential to transform Ethiopia into a major power exporter in the region.
(Sources: fDi Intelligence, Arab Center Washington DC)
These dams represent major feats of engineering, designed to harness natural resources for energy, irrigation, and flood control. Each structure reflects the specific geographic, environmental, and economic needs of its region, and together they underscore the vital role of hydropower in global development.
@TEMARI_NET1
👉በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ ተገለጸ
👉የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናውን የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ተብሏል
በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት ምክንያት ትምህርት ያልጀመሩና ተማሪዎቻቸውን የማያስፈትኑ በርካታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ ገለጹ።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
አክለውም ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ገልጸዋል።
አንድ በሰሜን ጎጃም ዞን የሚገኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪ በበኩሉ በክልሉ ሠላም እስኪመጣ አማራጭ ያለውን ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግሯል።
ምንጭ፡ አዲስ ስታንዳርድ
@TEMARI_NET1
👉የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናውን የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ተብሏል
በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት ምክንያት ትምህርት ያልጀመሩና ተማሪዎቻቸውን የማያስፈትኑ በርካታ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ ገለጹ።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
አክለውም ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ገልጸዋል።
አንድ በሰሜን ጎጃም ዞን የሚገኝ የ12ኛ ክፍል ተማሪ በበኩሉ በክልሉ ሠላም እስኪመጣ አማራጭ ያለውን ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግሯል።
ምንጭ፡ አዲስ ስታንዳርድ
@TEMARI_NET1
💔6👍2
#EAES
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከግንቦት 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የትምህርት መረጃ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል።
የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ Official Trannoscript ለማስላክ፣ ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል፣ True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጻፍ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግድ ያስፈልጋል ተብሏል።
በሌላ በኩል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት በተቀላጠፈ መልኩ እየተሰጠ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
በመሆኑም የትምህርት መረጃ አገልግሎት የምትፈልጉ ተገልጋዮች ባላችሁበት ሆናችሁ https://services.eaes.et ላይ ዘወትር በሥራ ቀናት በማመልከት አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
©️tikvahuniversity
@TEMARI_NET1
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከግንቦት 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም አይነት የትምህርት መረጃ አገልግሎት ለማግኘት የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል።
የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ፣ Official Trannoscript ለማስላክ፣ ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል፣ True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጻፍ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግድ ያስፈልጋል ተብሏል።
በሌላ በኩል በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት በተቀላጠፈ መልኩ እየተሰጠ እንደሚገኝ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።
በመሆኑም የትምህርት መረጃ አገልግሎት የምትፈልጉ ተገልጋዮች ባላችሁበት ሆናችሁ https://services.eaes.et ላይ ዘወትር በሥራ ቀናት በማመልከት አገልግሎት ማግኘት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
©️tikvahuniversity
@TEMARI_NET1
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
#ClassEnd and Final Exam,
Please be advised that the 2nd
year and above class is rescheduled to end on May 23, which is one week earlier than the initially communicated date of May 30.
#Final_Exam_period for 2nd sem.2nd year and above UG and PG Students also from May 27 to June 5/ 2025 .
#Registrar_office
@AAUMEREJA
Please be advised that the 2nd
year and above class is rescheduled to end on May 23, which is one week earlier than the initially communicated date of May 30.
#Final_Exam_period for 2nd sem.2nd year and above UG and PG Students also from May 27 to June 5/ 2025 .
#Registrar_office
@AAUMEREJA
Exit Exam and other exam's calendar according to #MOE
#EXIT_EXAM_ሰኔ 2 ይሰጣል!!!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካደሚክ ካላንደር በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራም መሰረት እንደሚደረግ ተገለጸ።
በዚህም መሰረት ፦
✅ለቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ክላስ ማብቂያ ግንቦት 19/ 2017 ዓ.ም
✅Second Semester ፈተና ግንቦት 20 - 28፣ 2017 ዓ.ም
✅#Exit_Exam ( መውጫ ፈተና ) ሰኔ 2 - 10, 2017 ዓ.ም
✅Graduation Date ሰኔ 12 - 15, 2017 ዓ.ም
አጠቃላይ የትምህርት ሚኒስቴር Academic Calendar ከላይ ተያይዟል።
Note: this Academic calendar is from Ministry of Education and it's a draft for comment.
@TEMARI_NET1
#EXIT_EXAM_ሰኔ 2 ይሰጣል!!!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካደሚክ ካላንደር በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራም መሰረት እንደሚደረግ ተገለጸ።
በዚህም መሰረት ፦
✅ለቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ክላስ ማብቂያ ግንቦት 19/ 2017 ዓ.ም
✅Second Semester ፈተና ግንቦት 20 - 28፣ 2017 ዓ.ም
✅#Exit_Exam ( መውጫ ፈተና ) ሰኔ 2 - 10, 2017 ዓ.ም
✅Graduation Date ሰኔ 12 - 15, 2017 ዓ.ም
አጠቃላይ የትምህርት ሚኒስቴር Academic Calendar ከላይ ተያይዟል።
Note: this Academic calendar is from Ministry of Education and it's a draft for comment.
@TEMARI_NET1
🤬3❤1👍1
Forwarded from AAU MEREJA
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_NET1
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_NET1
👍1
Let’s Help Save the Life of Journalist Addis Chekol !
Addis Chekol has served as the Ethiopian correspondent for Voice of America’s Horn of Africa Service for over six years. Based in Dire Dawa, he has diligently reported on the city and its surrounding areas.
Known for his professionalism, integrity, and compassionate spirit, Addis has also built a strong following through his active presence on social media.
https://gofund.me/6b954aa5
Addis Chekol has served as the Ethiopian correspondent for Voice of America’s Horn of Africa Service for over six years. Based in Dire Dawa, he has diligently reported on the city and its surrounding areas.
Known for his professionalism, integrity, and compassionate spirit, Addis has also built a strong following through his active presence on social media.
https://gofund.me/6b954aa5
gofundme.com
Donate to Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed, organized by Selamawit Telahun
Let’s Help Save the Life of Journalist Addis Chekol !
Addis Cheko… Selamawit Telahun needs your support for Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed
Addis Cheko… Selamawit Telahun needs your support for Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
@TEMARI_NET1
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
@TEMARI_NET1
👍3
GC cup final at main campus
Accounting vs commerce second half result
Acc 2-1 com
Accounting vs commerce second half result
Acc 2-1 com
👍1