Exit Exam and other exam's calendar according to #MOE
#EXIT_EXAM_ሰኔ 2 ይሰጣል!!!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካደሚክ ካላንደር በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራም መሰረት እንደሚደረግ ተገለጸ።
በዚህም መሰረት ፦
✅ለቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ክላስ ማብቂያ ግንቦት 19/ 2017 ዓ.ም
✅Second Semester ፈተና ግንቦት 20 - 28፣ 2017 ዓ.ም
✅#Exit_Exam ( መውጫ ፈተና ) ሰኔ 2 - 10, 2017 ዓ.ም
✅Graduation Date ሰኔ 12 - 15, 2017 ዓ.ም
አጠቃላይ የትምህርት ሚኒስቴር Academic Calendar ከላይ ተያይዟል።
Note: this Academic calendar is from Ministry of Education and it's a draft for comment.
@TEMARI_NET1
#EXIT_EXAM_ሰኔ 2 ይሰጣል!!!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አካደሚክ ካላንደር በትምህርት ሚኒስቴር ፕሮግራም መሰረት እንደሚደረግ ተገለጸ።
በዚህም መሰረት ፦
✅ለቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ ክላስ ማብቂያ ግንቦት 19/ 2017 ዓ.ም
✅Second Semester ፈተና ግንቦት 20 - 28፣ 2017 ዓ.ም
✅#Exit_Exam ( መውጫ ፈተና ) ሰኔ 2 - 10, 2017 ዓ.ም
✅Graduation Date ሰኔ 12 - 15, 2017 ዓ.ም
አጠቃላይ የትምህርት ሚኒስቴር Academic Calendar ከላይ ተያይዟል።
Note: this Academic calendar is from Ministry of Education and it's a draft for comment.
@TEMARI_NET1
🤬3❤1👍1
Forwarded from AAU MEREJA
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_NET1
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
©️tikvahethiopia
@TEMARI_NET1
👍1
Let’s Help Save the Life of Journalist Addis Chekol !
Addis Chekol has served as the Ethiopian correspondent for Voice of America’s Horn of Africa Service for over six years. Based in Dire Dawa, he has diligently reported on the city and its surrounding areas.
Known for his professionalism, integrity, and compassionate spirit, Addis has also built a strong following through his active presence on social media.
https://gofund.me/6b954aa5
Addis Chekol has served as the Ethiopian correspondent for Voice of America’s Horn of Africa Service for over six years. Based in Dire Dawa, he has diligently reported on the city and its surrounding areas.
Known for his professionalism, integrity, and compassionate spirit, Addis has also built a strong following through his active presence on social media.
https://gofund.me/6b954aa5
gofundme.com
Donate to Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed, organized by Selamawit Telahun
Let’s Help Save the Life of Journalist Addis Chekol !
Addis Cheko… Selamawit Telahun needs your support for Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed
Addis Cheko… Selamawit Telahun needs your support for Save Addis Chekol: Urgent Brain Surgery Needed
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
@TEMARI_NET1
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
➡️ በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
➡️ በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
@TEMARI_NET1
👍3
GC cup final at main campus
Accounting vs commerce second half result
Acc 2-1 com
Accounting vs commerce second half result
Acc 2-1 com
👍1
GC cup final at main campus
Accounting vs commerce
Final result
Acc 4-2 com
Accounting champions🥇🏆
Accounting vs commerce
Final result
Acc 4-2 com
Accounting champions🥇🏆
👍5😁1
አስቸኳይ!!
ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች የባህል ቀን /culture day በሜዳ በፍቃድ ምክንያት ከዋናው ግቢ ወደ ኤፍ ቢ ኢ ተቀይሯል።
ከ 7:30 ጀምሮ ስለሚካሄድ ወደዚህ ኑ!
GC Committee 🥰
@TEMARI_NET1
ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች የባህል ቀን /culture day በሜዳ በፍቃድ ምክንያት ከዋናው ግቢ ወደ ኤፍ ቢ ኢ ተቀይሯል።
ከ 7:30 ጀምሮ ስለሚካሄድ ወደዚህ ኑ!
GC Committee 🥰
@TEMARI_NET1
👍1
#NationalExam
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም የሚሰጠው አገር አቀፍ ፈተና ላይ 608 ሺህ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
ፈተናው በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
ፈተናውን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች እንደ ቀደሙት ዓመታት ሁሉ ሙሉ በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው ይወስዳሉ።
ፈተናውን በበይነ መረብ የሚወስዱት ደግሞ ፦
- በዩኒቨርሲቲዎች፣
- በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች፣
- በጤና እና መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች
- በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ውስጥ ባሉ ኮምፒዩተሮች ይፈተናሉ። ተማሪዎቹ ግቢ ማደር ሳይጠበቅባቸው ከቤታቸው እየተመላለሱ ነው ፈተናውን የሚወስዱት።
በበይነ መረብ የሚሰጠው ፈተና በሁለት ዙር ሲሆን ይህም የሆነው በበይነ መረብ የመፈተን አቅምን እና የተፈታኝ ተማሪዎችን ቁጥር ለመጨመር እንዲሁም ያለውን የመሰረተ ልማት አቅም ለማሳደግ እንደሆነ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለኤፍ ኤም ሲ በሰጠው ቃል አስረድቷል።
@TEMARI_NET1
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም የሚሰጠው አገር አቀፍ ፈተና ላይ 608 ሺህ ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ነው የሚጠበቀው።
ፈተናው በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
ፈተናውን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች እንደ ቀደሙት ዓመታት ሁሉ ሙሉ በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው ይወስዳሉ።
ፈተናውን በበይነ መረብ የሚወስዱት ደግሞ ፦
- በዩኒቨርሲቲዎች፣
- በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች፣
- በጤና እና መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች
- በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ውስጥ ባሉ ኮምፒዩተሮች ይፈተናሉ። ተማሪዎቹ ግቢ ማደር ሳይጠበቅባቸው ከቤታቸው እየተመላለሱ ነው ፈተናውን የሚወስዱት።
በበይነ መረብ የሚሰጠው ፈተና በሁለት ዙር ሲሆን ይህም የሆነው በበይነ መረብ የመፈተን አቅምን እና የተፈታኝ ተማሪዎችን ቁጥር ለመጨመር እንዲሁም ያለውን የመሰረተ ልማት አቅም ለማሳደግ እንደሆነ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለኤፍ ኤም ሲ በሰጠው ቃል አስረድቷል።
@TEMARI_NET1
ትምህርት ሚኒስቴር ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች አጋዥ portal ይፋ አድርጓል።
እዚህ Portal ላይ
⚫ለተለያዩ የትምህርት አይነቶች የቪዲዬ tutorial ታገኛላችሁ።
⚫የተለያዩ ወቅታዊ ዜናዎችን ታገኛላችሁ።
⚫የonline መፈተኛ ጣቢያችሁን ማየት ትችላላችሁ።
https://examinfo.moe.gov.et/guides
የመፈተኛ Portal
https://exam8.ethernet.edu.et
እዚህ Portal ላይ
⚫ለተለያዩ የትምህርት አይነቶች የቪዲዬ tutorial ታገኛላችሁ።
⚫የተለያዩ ወቅታዊ ዜናዎችን ታገኛላችሁ።
⚫የonline መፈተኛ ጣቢያችሁን ማየት ትችላላችሁ።
https://examinfo.moe.gov.et/guides
የመፈተኛ Portal
https://exam8.ethernet.edu.et
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሻሽሎ ባወጣው የአካዳሚክ ካላንደር የ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳያል።
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@TEMARI_NET1
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@TEMARI_NET1
🤬4👏3
የመውጫ ፈተና በድጋሚ መውሰድ ለምትፈልጉ በሙሉ
የዳግም ምዝገባ ቀነ ገደብ እስከ ግንቦት 5 ፣
ለመመዝገብ👇
https://exam.ethernet.edu.et
Step 1 Provide Username
Step 2 Verify Fayda ID
Step 3 Review Fayda Profile
Step 4 Update Preference
Step 5 Complete Payment and Registration
የዳግም ምዝገባ ቀነ ገደብ እስከ ግንቦት 5 ፣
ለመመዝገብ👇
https://exam.ethernet.edu.et
Step 1 Provide Username
Step 2 Verify Fayda ID
Step 3 Review Fayda Profile
Step 4 Update Preference
Step 5 Complete Payment and Registration
👍1