አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሻሽሎ ባወጣው የአካዳሚክ ካላንደር የ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳያል።
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@TEMARI_NET1
ዩኒቨርሲቲው የ2017 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
(የተሻሻለው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ካላንደር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@TEMARI_NET1
🤬4👏3
የመውጫ ፈተና በድጋሚ መውሰድ ለምትፈልጉ በሙሉ
የዳግም ምዝገባ ቀነ ገደብ እስከ ግንቦት 5 ፣
ለመመዝገብ👇
https://exam.ethernet.edu.et
Step 1 Provide Username
Step 2 Verify Fayda ID
Step 3 Review Fayda Profile
Step 4 Update Preference
Step 5 Complete Payment and Registration
የዳግም ምዝገባ ቀነ ገደብ እስከ ግንቦት 5 ፣
ለመመዝገብ👇
https://exam.ethernet.edu.et
Step 1 Provide Username
Step 2 Verify Fayda ID
Step 3 Review Fayda Profile
Step 4 Update Preference
Step 5 Complete Payment and Registration
👍1
የዜጎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በነጻ የቀረበው የኮደርስ ስልጠና
የዜጎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ኢትዮጵያ በነጻ እንዲቀርብ ያደረገችው የኮደርስ ስልጠና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚጠይቅ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ አብዮት ባዩ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡
የ5 ሚሊየን የኢትዮጵያ ኮደሮች ፕሮግራም ወጣቶች የዲጂታል ክህሎት ኖሯቸው በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላል ብለዋል አማካሪው፡፡
የሚሰጡ ስልጠናዎችም፤ በፕሮግራሚንግ፣ በዳታ ሳይንስ እና በአርተፊሻል ኢንተሊጀንስ ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
በተለያዩ የሥራ መስኮች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ አሁን እየተሠሩ ያሉ ሥራዎችን በዲጂታል ለመደገፍ እና ተወዳዳሪ ለመሆን ስልጠናው እንደሚያግዝም ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡
እነዚህን ስልጠናዎች ግለሰቦች በውጭ ምንዛሪ ክፍያ በመፈጸም የሚያገኟቸው መሆናቸውን ገልጸው፤ ይህ ለአብዛኛው የሀገራችን ወጣት አዳጋች መሆኑን በመገንዘብ መንግሥት በነጻ ማቅረቡን አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን ወጣቶችም ዕድሉን በነጻ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የስልጠና ዘርፎች፦
► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
በተሰጠው ስምንት ሳምንት ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ፥ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትልዎታል።
@TEMARI_NET1
የዜጎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ኢትዮጵያ በነጻ እንዲቀርብ ያደረገችው የኮደርስ ስልጠና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚጠይቅ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ አብዮት ባዩ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡
የ5 ሚሊየን የኢትዮጵያ ኮደሮች ፕሮግራም ወጣቶች የዲጂታል ክህሎት ኖሯቸው በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላል ብለዋል አማካሪው፡፡
የሚሰጡ ስልጠናዎችም፤ በፕሮግራሚንግ፣ በዳታ ሳይንስ እና በአርተፊሻል ኢንተሊጀንስ ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
በተለያዩ የሥራ መስኮች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ አሁን እየተሠሩ ያሉ ሥራዎችን በዲጂታል ለመደገፍ እና ተወዳዳሪ ለመሆን ስልጠናው እንደሚያግዝም ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡
እነዚህን ስልጠናዎች ግለሰቦች በውጭ ምንዛሪ ክፍያ በመፈጸም የሚያገኟቸው መሆናቸውን ገልጸው፤ ይህ ለአብዛኛው የሀገራችን ወጣት አዳጋች መሆኑን በመገንዘብ መንግሥት በነጻ ማቅረቡን አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያውያን ወጣቶችም ዕድሉን በነጻ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የስልጠና ዘርፎች፦
► ዌብ ፕሮግራሚንግ
► አንድሮይድ ማበልፀግ
► ዳታ ሳይንስ
► አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ፋንዳሜንታልስ
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
በተሰጠው ስምንት ሳምንት ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ፥ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰርተፊኬት ይበረከትልዎታል።
@TEMARI_NET1
👍3
የኢመደአ የ2017 ዓ/ም የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ምዝገባ ተጀመረ።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) #INSA ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች እየመለመለ በማሰልጠን ወደ ተቋሙ እና ወደ ሳይበር ኢንዱስትሪዉ እንዲቀላቀሉ ሲያደርግ ቆይቷል። በያዝነው 2017 ዓ.ም ከባለፉት ሦስት አመታት በተሻለ ሁኔታ በመላ ሀገሪቱ ልዩ ታለንት ያላቸዉን ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ያሉ በመመልመል ለ4ኛ ዙር ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በሳይበር ደህንነት፤ በዴቨሎፕመንት፤ በኢምቤድድ ሲስተም እና በኤሮስፔስ ላይ ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት (Talent with passion) ያላችሁ በታለንት ማእከሉ የቴሌግራም ቻናል ( https://news.1rj.ru/str/cteinsa ) በመግባት ስለ ፕሮግራሙ በቂ መረጃ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ቻሌንጁን ለመመዝገብ የሚከተለዉን ሊንክ ተጠቅማችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ። https://talent.insa.gov.et
@TEMARI_NET1
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) #INSA ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች እየመለመለ በማሰልጠን ወደ ተቋሙ እና ወደ ሳይበር ኢንዱስትሪዉ እንዲቀላቀሉ ሲያደርግ ቆይቷል። በያዝነው 2017 ዓ.ም ከባለፉት ሦስት አመታት በተሻለ ሁኔታ በመላ ሀገሪቱ ልዩ ታለንት ያላቸዉን ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ያሉ በመመልመል ለ4ኛ ዙር ለማሰልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል። በመሆኑም በሳይበር ደህንነት፤ በዴቨሎፕመንት፤ በኢምቤድድ ሲስተም እና በኤሮስፔስ ላይ ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት (Talent with passion) ያላችሁ በታለንት ማእከሉ የቴሌግራም ቻናል ( https://news.1rj.ru/str/cteinsa ) በመግባት ስለ ፕሮግራሙ በቂ መረጃ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ቻሌንጁን ለመመዝገብ የሚከተለዉን ሊንክ ተጠቅማችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ። https://talent.insa.gov.et
@TEMARI_NET1
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ብቁ ዕጩ ተፈታኞችን ዝርዝር በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እስከ ግንቦት 06/2017 ዓ.ም እንዲልኩ በጥብቅ አሳስቧል።
@TEMARI_NET1
@TEMARI_NET1
👍1
Dear graduating class students, those are employers' list with their field of interest. Please get ready yourself.
@TEMARI_NET1
@TEMARI_NET1
👏8
Forwarded from AAU MEREJA
#Notice
FBE/CoBE Students council member lists for 2018E.C
for other colleges candidates list stay tuned.
@AAUMEREJA
FBE/CoBE Students council member lists for 2018E.C
for other colleges candidates list stay tuned.
@AAUMEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
#Notice
CHS, Students council member lists for 2018E.C
for other colleges candidates list stay tuned.
@AAUMEREJA
CHS, Students council member lists for 2018E.C
for other colleges candidates list stay tuned.
@AAUMEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
Forwarded from AAU MEREJA
VOTE-Yawkal Ayenew FOR CoBE Students council president!
Third-Year Student, Business Administration and Information Systems
College of Business and Economics, School of Commerce
Vision & Priorities:
Amplify Student Representation
Enhance Academic Support Services
Promote Effective Communication
Advocate for Financial Aid & Scholarships
Boost Career Development Initiatives
Ensure Campus Safety & Security
👍5😁3
❗️AAU JOB FAIR❗️
JOB FAIR One place for all your job opportunities and network
Event Title: "Job Fair for Enhancement of Employability and University Industry Collaboration" "For all its graduating class students"
Date: 19 & 20, 2025 ( ወይም (ግንቦት 11&12)
Venue: AAU Main Campus
Tomorrow Job Fair
TEMARI_NET1
JOB FAIR One place for all your job opportunities and network
Event Title: "Job Fair for Enhancement of Employability and University Industry Collaboration" "For all its graduating class students"
Date: 19 & 20, 2025 ( ወይም (ግንቦት 11&12)
Venue: AAU Main Campus
Tomorrow Job Fair
TEMARI_NET1
💥 Election Process 💥
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
😁4👍2
Yawkal Ayenew Gebe
@TEMARI_NET1
Third-Year Student, Business Administration and Information Systems
College of Business and Economics, School of Commerce
Vision & Priorities:
Amplify Student Representation
Enhance Academic Support Services
Promote Effective Communication
Advocate for Financial Aid & Scholarships
Boost Career Development Initiatives
Ensure Campus Safety & Security
@TEMARI_NET1
💥 Election Process 💥
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
👏4🤔3
Yawkal Ayenew Gebe
@TEMARI_NET1
Third-Year Student, Business Administration and Information Systems
College of Business and Economics, School of Commerce
Vision & Priorities:
Amplify Student Representation
Enhance Academic Support Services
Promote Effective Communication
Advocate for Financial Aid & Scholarships
Boost Career Development Initiatives
Ensure Campus Safety & Security
@TEMARI_NET1
😁5👍2💔1
Forwarded from AAU MEREJA
for FBE Students President
Election process
👉 Go to portal.aau.edu.et
👉 click council election at the top right corner
👉click Vote Yawkal Ayenew
Tomorrow May, 19 2025
From 2:30 - 6:30 LT
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍4😁4
💥 Election Process 💥
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
🗓 Date:Tomorrow – May 19, 2025
🕒 Time: 2:30 – 6:30 (Local Time)
🧭 Steps to Vote:
Go to: portal.aau.edu.et
Click: "Council Election"
Click: Vote (Esak Amsalu) to submit your vote.
❗️Let's Vote for our Servant leader Esak Amsalu❗️
@TEMARI_NET1
👏3
Digital Learning Assessment Information Booklet.pdf.pdf
986.6 KB
General Information
Addis Ababa University (AAU) has advanced digital learning, assessment, and governance to keep its programs aligned with 21st-century
demands. It administers digital placement tests via its Test Management System (TMS). Moreover, the preparation of a custom-built
portal to assess its students in various programs has been finalized and ready to implement. The digital leaning assessment will be implemented
across all programs with first year students in this academic year.
See The Attached Booklet
Addis Ababa University (AAU) has advanced digital learning, assessment, and governance to keep its programs aligned with 21st-century
demands. It administers digital placement tests via its Test Management System (TMS). Moreover, the preparation of a custom-built
portal to assess its students in various programs has been finalized and ready to implement. The digital leaning assessment will be implemented
across all programs with first year students in this academic year.
See The Attached Booklet
👍2