በሶማሊያ የተሰማራው የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሰራዊት ግዳጁን በብቃትና በጀግንነት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር መሀመድ ዋሬ፣ በሶማሊያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ ሜጄር ጄኔራል አማረ ገብሩ እና ከፍተኛ አመራሮች በበሶማሊያ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት የግዳጅ አፈፃፀም ጎብኝተዋል ።
የቡድኑ አባላት ሻቲጋዱድ ባይደዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴክተር ሶስት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል በስፋት ፈንቴ እንዲሁም የሴክተሩ ከፍተኛ መኮንኖች አቀባበል አድርጎላቸዋል ።
የሴክተር ሶስት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል በስፋት ፈንቴ በሱማሊያ አጠቃላይ የተሰማሩ የሠላም አስከባሪዎች በየሴክተሩ የሰሯቸውን ስራዎች በተመለከተ ለልዑካን ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል ።
አምባሳደሩ በተደረገላቸው ገለፃ አመስግነው የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት ለአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ጠንቅ የሆነውን የአልሸባብ ቡድን በመፋለም እና በተለይም ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ አሥተዋፅኦው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
አጠቃላይ ለሱማሊያ ህዝብና መንግስት እያደረጋችሁት ያለው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ነው ያሉት አምባሳደር ሙክታር መሀመድ ዋሬ በቀጣይ ህዝባዊነታችሁን እና ሰብአዊነታችሁን በማጠናከር ከፀጥታ ሃይሉ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበትና በትብብር በመስራት አህጉራዊ ተልዕኳችሁን በጀግንነት መፈፀም አለባችሁ ብለዋል ።
በሱማሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ ሜጀር ጄኔራል አማረ ገብሩ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ እያደረገች ያለውን ተሳትፎ ይበልጥ አጠናክራ በመቀጠል እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ተልዕኳችሁን ማስቀጠል ይጠበቅባቸኋል ሲሉ መግለጻቸውን ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር መሀመድ ዋሬ፣ በሶማሊያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ ሜጄር ጄኔራል አማረ ገብሩ እና ከፍተኛ አመራሮች በበሶማሊያ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት የግዳጅ አፈፃፀም ጎብኝተዋል ።
የቡድኑ አባላት ሻቲጋዱድ ባይደዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴክተር ሶስት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል በስፋት ፈንቴ እንዲሁም የሴክተሩ ከፍተኛ መኮንኖች አቀባበል አድርጎላቸዋል ።
የሴክተር ሶስት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል በስፋት ፈንቴ በሱማሊያ አጠቃላይ የተሰማሩ የሠላም አስከባሪዎች በየሴክተሩ የሰሯቸውን ስራዎች በተመለከተ ለልዑካን ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል ።
አምባሳደሩ በተደረገላቸው ገለፃ አመስግነው የኢትዮጵያ ሠላም አስከባሪ ሠራዊት ለአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ጠንቅ የሆነውን የአልሸባብ ቡድን በመፋለም እና በተለይም ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ አሥተዋፅኦው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
አጠቃላይ ለሱማሊያ ህዝብና መንግስት እያደረጋችሁት ያለው አስተዋፅኦ የሚደነቅ ነው ያሉት አምባሳደር ሙክታር መሀመድ ዋሬ በቀጣይ ህዝባዊነታችሁን እና ሰብአዊነታችሁን በማጠናከር ከፀጥታ ሃይሉ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበትና በትብብር በመስራት አህጉራዊ ተልዕኳችሁን በጀግንነት መፈፀም አለባችሁ ብለዋል ።
በሱማሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወታደራዊ አታሼ ሜጀር ጄኔራል አማረ ገብሩ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ እያደረገች ያለውን ተሳትፎ ይበልጥ አጠናክራ በመቀጠል እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ተልዕኳችሁን ማስቀጠል ይጠበቅባቸኋል ሲሉ መግለጻቸውን ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርአት ዛሬ ተፈጽሟል።
የድምጻዊቷ የቀብር ስነስርዓት ቤተሰብ ወዳጅ ዘመድ የጥበብ አፍቃሪያን በተገኙበት ተፈፅሟል።
ድምፃዊቷ ከግማሽ ክፍለዘመን በላይ በአለማዊ ሙዚቃና በመንፈሳዊ መዝሙሮች አገሯንና ህዝቧን ማገልገሏ በህይወት ታሪኳ ላይ ተገልጿል።
ድምጻዊቷ የሰባት ልጆች እናት የአስር ልጆች አያትና የሰባት ልጆች ቅድመ አያት ነበረች።
ድምፃዊቷ ባደረባት ህመም ምክንያት በህክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ግንቦት አራት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ አይዘነጋም።
በዳግማዊት ግርማየድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርአት ዛሬ ተፈጽሟል።
የድምጻዊቷ የቀብር ስነስርዓት ቤተሰብ ወዳጅ ዘመድ የጥበብ አፍቃሪያን በተገኙበት ተፈፅሟል።
ድምፃዊቷ ከግማሽ ክፍለዘመን በላይ በአለማዊ ሙዚቃና በመንፈሳዊ መዝሙሮች አገሯንና ህዝቧን ማገልገሏ በህይወት ታሪኳ ላይ ተገልጿል።
ድምጻዊቷ የሰባት ልጆች እናት የአስር ልጆች አያትና የሰባት ልጆች ቅድመ አያት ነበረች።
ድምፃዊቷ ባደረባት ህመም ምክንያት በህክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ግንቦት አራት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ አይዘነጋም።
በዳግማዊት ግርማ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርአት ዛሬ ተፈጽሟል።
የድምጻዊቷ የቀብር ስነስርዓት ቤተሰብ ወዳጅ ዘመድ የጥበብ አፍቃሪያን በተገኙበት ተፈፅሟል።
ድምፃዊቷ ከግማሽ ክፍለዘመን በላይ በአለማዊ ሙዚቃና በመንፈሳዊ መዝሙሮች አገሯንና ህዝቧን ማገልገሏ በህይወት ታሪኳ ላይ ተገልጿል።
ድምጻዊቷ የሰባት ልጆች እናት የአስር ልጆች አያትና የሰባት ልጆች ቅድመ አያት ነበረች።
ድምፃዊቷ ባደረባት ህመም ምክንያት በህክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ግንቦት አራት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ አይዘነጋም።
በዳግማዊት ግርማየድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የድምጻዊት ሂሩት በቀለ የቀብር ስነስርአት ዛሬ ተፈጽሟል።
የድምጻዊቷ የቀብር ስነስርዓት ቤተሰብ ወዳጅ ዘመድ የጥበብ አፍቃሪያን በተገኙበት ተፈፅሟል።
ድምፃዊቷ ከግማሽ ክፍለዘመን በላይ በአለማዊ ሙዚቃና በመንፈሳዊ መዝሙሮች አገሯንና ህዝቧን ማገልገሏ በህይወት ታሪኳ ላይ ተገልጿል።
ድምጻዊቷ የሰባት ልጆች እናት የአስር ልጆች አያትና የሰባት ልጆች ቅድመ አያት ነበረች።
ድምፃዊቷ ባደረባት ህመም ምክንያት በህክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ግንቦት አራት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ አይዘነጋም።
በዳግማዊት ግርማ
#ከኢፕድ_ማህደር‼️
አዲሱን የለቅሶ ዜማ የመንደር አልቃሾች ተቃወሙ
የቤተሰብን ጤንነትና አካል እንዲጠብቅ ተብሎ በፀሎት መልክ የቀረበውን አዲሱን የሀዘን ዜማ አንዳንድ የመንደር አልቃሾች መቃወማቸውን አቶ አብረሃም መኮንን በኢትዮጵያ መንበረ ፓትሪያርክ የወጣቶች አንድነት ማዕከላዊ ፅ/ቤት ዋና ፀሐፊ አስረዱ፡፡
አዲሱን የለቅሶ ዜማ የመንደር አልቃሾች ኮርስ ወስደው እዲያጠኑ ተጠይቀው ፍቃደኞች አለመሆናቸውን ዜና ሰጪው ተናግረዋል፡፡
አዲሱ ዜማ አንድ ሰው ሲሞት በህብረት ዝማሬ እየተዜመ ሙታንን ለመሸኘት የሚያስችል ነው፡፡
በተለይ አንድ ሰው በሞተ ጊዜ የሟች ቤተሰቦች ደረት በመደለቅ፣ ከመሬት በመፈጥፈጥ፣ ፊትበመንጨት የሚደርስባቸውን ከባድ ጉዳት የሚያስወግድና ስርአትና መልክ ያለው መሆኑን አቶ አብረሃም ገልጠዋል፡፡
በዚህ መሰረት ሰባት ዓይነት ልዩልዩ በህብረት የሚዜሙ የለቅሶ ዜማዎች ተዘጋጅተውና ተፈልስፈው ይገኛሉ፡፡
ዜማዎቹን የደረሱት አቶ አብረሃም ሲሆኑ እነዚህኑ ዜማዎች በኮርስ መልክ የመንደር አልቃሾች እንዲያጠኑ 8 ያህል አልቃሾች ማነጋጋራቸውን ዜና ሰጪው ተናግረዋል፡፡
ከስምንቱ አልቃሾች ሁለቱ ወንዶች ሲሆኑ ጥቂቶቹ አልቃሾች ዜማውን ለማጥናት ኮርስ ከገባን ዜናውን እስክናጠናክው ድረስ በወር 25 ብር ክፈሉን በማለት አቶ አብረሃምን የጠየቁ መሆናቸውን ዜና ሰጪው አስረዱ፡፡
ቀጥለውም ‹‹ካነጋገርኳቸው ጥቂቶቹ የመንደር አልቃሾች ዘንድ ብዙ ወቀሳ ደርሶብኛል፡፡ ብላችሁ ብላችሁ በእንጀራችን ገባችሁ አሉኝ፡፡ ቄሶች በአንድ በኩል ያወግዛሉ፡፡ እኛ ስራችን ነው በማለት ተቃውሟቸውን ገለጡ፡፡ ኮርስ ግቡና በወር 5 ብር ልክፈላችሁ አልኳቸው 25 ብር ካልሆነ ብለው ሀሳቤን ሳይቀበሉ ቀሩ›› ሲሉ አቶ አብረሃም ተናግረዋል፡፡
አዲሱ የልቅሶ ዜማ ሙታንን እንዴት መሸኘት እንደሚገባ ትምህርትና ምክር የሚሰጥ መሆኑ ታውቋል፡፡ ይህም ዜማ ካሁን በፊት በደብረ ገሊላ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ዜማውን ባጠኑ ተማሪዎች በቴያትር መልክ ተዘምሮ ታይቷል፡፡ በሁለቱም ቀኖች የተገኘው ህዝብ በብዛት የሚቆጠር መሆኑንና በተመለከተው ህዝብ መደገፉን አቶ አብረሃም ተናግረዋል፡፡ አሁን የመንደር አልቃሾች ዜማ ግን ሥርዓት የሌለው ነው ሲሉ ነቅፈዋል፡፡
አቶ አብረሃም የመጨረሻ ማብራሪያቸውን ሲሰጡ ‹‹ያሁኑ የአልቃሾች ዜማ ወንዱና ሴቱ ተለይቶ አይነገርበትም፡፡ የሞተችው ሴት የሆነች እንደሆነ ለወንድ ያለቅሱበታል፤ ሟች አርበኛ የሆነ እንደሆነም አቶ እገሌ እህል ሲያመርት፤ እርፍ ሲይዝ እንዲህ አልነበረም ተብሎ ሙሾ ይቆምበታል፡፡ በጠቅላላ ዜማው ሥርዓት የሌለው ነው፡፡ ነገር ግን በህብረት እየተዘመረ የሚዜመውን አዲሱን የለቅሶ ዜማ በአልቃሾች ቢጠና ጥቅሙ እንደሚያመዝን አንጠራጠርም›› ብለዋል፡፡
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መስከረም 7 ቀን 1963 ዓ.ም የታተመ
በኃይማኖት ከበደ
አዲሱን የለቅሶ ዜማ የመንደር አልቃሾች ተቃወሙ
የቤተሰብን ጤንነትና አካል እንዲጠብቅ ተብሎ በፀሎት መልክ የቀረበውን አዲሱን የሀዘን ዜማ አንዳንድ የመንደር አልቃሾች መቃወማቸውን አቶ አብረሃም መኮንን በኢትዮጵያ መንበረ ፓትሪያርክ የወጣቶች አንድነት ማዕከላዊ ፅ/ቤት ዋና ፀሐፊ አስረዱ፡፡
አዲሱን የለቅሶ ዜማ የመንደር አልቃሾች ኮርስ ወስደው እዲያጠኑ ተጠይቀው ፍቃደኞች አለመሆናቸውን ዜና ሰጪው ተናግረዋል፡፡
አዲሱ ዜማ አንድ ሰው ሲሞት በህብረት ዝማሬ እየተዜመ ሙታንን ለመሸኘት የሚያስችል ነው፡፡
በተለይ አንድ ሰው በሞተ ጊዜ የሟች ቤተሰቦች ደረት በመደለቅ፣ ከመሬት በመፈጥፈጥ፣ ፊትበመንጨት የሚደርስባቸውን ከባድ ጉዳት የሚያስወግድና ስርአትና መልክ ያለው መሆኑን አቶ አብረሃም ገልጠዋል፡፡
በዚህ መሰረት ሰባት ዓይነት ልዩልዩ በህብረት የሚዜሙ የለቅሶ ዜማዎች ተዘጋጅተውና ተፈልስፈው ይገኛሉ፡፡
ዜማዎቹን የደረሱት አቶ አብረሃም ሲሆኑ እነዚህኑ ዜማዎች በኮርስ መልክ የመንደር አልቃሾች እንዲያጠኑ 8 ያህል አልቃሾች ማነጋጋራቸውን ዜና ሰጪው ተናግረዋል፡፡
ከስምንቱ አልቃሾች ሁለቱ ወንዶች ሲሆኑ ጥቂቶቹ አልቃሾች ዜማውን ለማጥናት ኮርስ ከገባን ዜናውን እስክናጠናክው ድረስ በወር 25 ብር ክፈሉን በማለት አቶ አብረሃምን የጠየቁ መሆናቸውን ዜና ሰጪው አስረዱ፡፡
ቀጥለውም ‹‹ካነጋገርኳቸው ጥቂቶቹ የመንደር አልቃሾች ዘንድ ብዙ ወቀሳ ደርሶብኛል፡፡ ብላችሁ ብላችሁ በእንጀራችን ገባችሁ አሉኝ፡፡ ቄሶች በአንድ በኩል ያወግዛሉ፡፡ እኛ ስራችን ነው በማለት ተቃውሟቸውን ገለጡ፡፡ ኮርስ ግቡና በወር 5 ብር ልክፈላችሁ አልኳቸው 25 ብር ካልሆነ ብለው ሀሳቤን ሳይቀበሉ ቀሩ›› ሲሉ አቶ አብረሃም ተናግረዋል፡፡
አዲሱ የልቅሶ ዜማ ሙታንን እንዴት መሸኘት እንደሚገባ ትምህርትና ምክር የሚሰጥ መሆኑ ታውቋል፡፡ ይህም ዜማ ካሁን በፊት በደብረ ገሊላ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ዜማውን ባጠኑ ተማሪዎች በቴያትር መልክ ተዘምሮ ታይቷል፡፡ በሁለቱም ቀኖች የተገኘው ህዝብ በብዛት የሚቆጠር መሆኑንና በተመለከተው ህዝብ መደገፉን አቶ አብረሃም ተናግረዋል፡፡ አሁን የመንደር አልቃሾች ዜማ ግን ሥርዓት የሌለው ነው ሲሉ ነቅፈዋል፡፡
አቶ አብረሃም የመጨረሻ ማብራሪያቸውን ሲሰጡ ‹‹ያሁኑ የአልቃሾች ዜማ ወንዱና ሴቱ ተለይቶ አይነገርበትም፡፡ የሞተችው ሴት የሆነች እንደሆነ ለወንድ ያለቅሱበታል፤ ሟች አርበኛ የሆነ እንደሆነም አቶ እገሌ እህል ሲያመርት፤ እርፍ ሲይዝ እንዲህ አልነበረም ተብሎ ሙሾ ይቆምበታል፡፡ በጠቅላላ ዜማው ሥርዓት የሌለው ነው፡፡ ነገር ግን በህብረት እየተዘመረ የሚዜመውን አዲሱን የለቅሶ ዜማ በአልቃሾች ቢጠና ጥቅሙ እንደሚያመዝን አንጠራጠርም›› ብለዋል፡፡
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መስከረም 7 ቀን 1963 ዓ.ም የታተመ
በኃይማኖት ከበደ
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
በ2014 እና በ2015 ዓ.ም የክረምት ወራት በበጎ ፈቃድ ስራዎች ከጎናችን ለተሰለፉ በጎ ፍቃደኞች እውቅና ሰጥተናል። በነዋሪው ስም ስለበጎነታቸውም አመስግነናቸዋል።
በበጎ ፍቃድ ስራዎቻችን የበርካቶችን እንባ አብሰናል፤ የኑሮ ጫናዎቻቸውን አቅልለን የጨለመ በመሰለው ኑሯቸው የተስፋ ጮራ ፈንጥቀናል።
ለሀገር ባለውለታዎችና አቅመ ደካማ ነዋሪዎችን ከከተማቸን ዕድገት ፍትሀዊ ተጠቃሚ በማድረግ ማህበራዊ ፍትህ የማንገስ ታላቅ ስራ ሰርተናል። በዚህ ታላቅ የበጎነት ተግባር በቀናነት ለተባበራችሁንና ላስተባበራችሁ እንዲሁም በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ምስጋናችን ይድረሳችሁ።
ለከተማችን ታላቅነት የላቀ አስተዋጽዖ ያላቸውን ታላላቅ ፕሮጀክቶች በገባነው ቃል መሠረት በጥራትና በጊዜ እየገነባን የነዋሪዎቻችንን የኑሮ ሸክም የሚያቀልሉ ሰው ተኮር ስራዎችን እየሠራን ለኑሮ ምቹ የሆነች ከተማን መገንባታችንን እንቀጥላለን።
በ2014 እና በ2015 ዓ.ም የክረምት ወራት በበጎ ፈቃድ ስራዎች ከጎናችን ለተሰለፉ በጎ ፍቃደኞች እውቅና ሰጥተናል። በነዋሪው ስም ስለበጎነታቸውም አመስግነናቸዋል።
በበጎ ፍቃድ ስራዎቻችን የበርካቶችን እንባ አብሰናል፤ የኑሮ ጫናዎቻቸውን አቅልለን የጨለመ በመሰለው ኑሯቸው የተስፋ ጮራ ፈንጥቀናል።
ለሀገር ባለውለታዎችና አቅመ ደካማ ነዋሪዎችን ከከተማቸን ዕድገት ፍትሀዊ ተጠቃሚ በማድረግ ማህበራዊ ፍትህ የማንገስ ታላቅ ስራ ሰርተናል። በዚህ ታላቅ የበጎነት ተግባር በቀናነት ለተባበራችሁንና ላስተባበራችሁ እንዲሁም በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ምስጋናችን ይድረሳችሁ።
ለከተማችን ታላቅነት የላቀ አስተዋጽዖ ያላቸውን ታላላቅ ፕሮጀክቶች በገባነው ቃል መሠረት በጥራትና በጊዜ እየገነባን የነዋሪዎቻችንን የኑሮ ሸክም የሚያቀልሉ ሰው ተኮር ስራዎችን እየሠራን ለኑሮ ምቹ የሆነች ከተማን መገንባታችንን እንቀጥላለን።
ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ተመለከቱ
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በዛሬ እለት የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ቀሪ የግንባታ ስራዎች ያሉበትን ደረጃ ተመልክተዋል።
በመረሃ ግብሩ ላይ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማሕበራዊ ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስዩም መኮንን፣ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ እርዚቅ ኢሳን ጨምሮ ሌሎች የክልል አፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ዝቅተኛውን የፊፋ መስፈርት ማሟላት የሚያስችለውን የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ግንባታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።
የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃ ከፋለ የግንባታ ሒደቱ አበረታች ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው ቀሪ ስራዎችን በአጠረ ጊዜ ለማጠናቀቅ ተጨማሪ የሰው ኃይልና አስፈላጊ ግብአት ማሟላት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
ርእሰ መስተዳድሩ አክለውም የስታዲየሙ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ ተፈላጊውን አገልግሎት እንዲሰጥ የምናደርገውን ክትትል አጠናክረን እንቀጥላለን ማለታቸውን ከክልሉ የብልጽግና ገጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል ።
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በዛሬ እለት የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ቀሪ የግንባታ ስራዎች ያሉበትን ደረጃ ተመልክተዋል።
በመረሃ ግብሩ ላይ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማሕበራዊ ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስዩም መኮንን፣ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ እርዚቅ ኢሳን ጨምሮ ሌሎች የክልል አፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ዝቅተኛውን የፊፋ መስፈርት ማሟላት የሚያስችለውን የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ግንባታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።
የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃ ከፋለ የግንባታ ሒደቱ አበረታች ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው ቀሪ ስራዎችን በአጠረ ጊዜ ለማጠናቀቅ ተጨማሪ የሰው ኃይልና አስፈላጊ ግብአት ማሟላት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
ርእሰ መስተዳድሩ አክለውም የስታዲየሙ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ ተፈላጊውን አገልግሎት እንዲሰጥ የምናደርገውን ክትትል አጠናክረን እንቀጥላለን ማለታቸውን ከክልሉ የብልጽግና ገጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል ።