#የሐላላ ኬላ ሪዞርት‼️
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ’ገበታ ለሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነውና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ዛሬ በይፋ ተረክቧል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዛሬ መረከቡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አሰታውቋል።
ሪዞርቱን ‘ሐላላ ኬላ ሪዞርት’ በሚል ስያሜ ለማስተዳደር የክልሉ መንግሥት ከፓራዳይዝ ሎጆች፤ ሪዞርቶችና ሆቴሎች ማኔጅመንት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ጋር ስምምነት አድርጓል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ’ገበታ ለሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነውና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርትን ዛሬ በይፋ ተረክቧል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የ’ገበታ ለ ሀገር’ ፕሮጄክት አካል የሆነው እና በኮይሻ ፕሮጄክት ክላስተር ሥር የለማውን የሐላላ ኬላ ሪዞርት፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዛሬ መረከቡን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አሰታውቋል።
ሪዞርቱን ‘ሐላላ ኬላ ሪዞርት’ በሚል ስያሜ ለማስተዳደር የክልሉ መንግሥት ከፓራዳይዝ ሎጆች፤ ሪዞርቶችና ሆቴሎች ማኔጅመንት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ጋር ስምምነት አድርጓል።
#ከአፕድ_ማህደር
የኔ መኪና የምትጠጣው ውሃ ነው⁉️
ከዲላ- ወናጎ መስመር የሚያገለግሉ የሕዝብ ማመላለሻ መኪናዎች በቤንዚን ሰበብ ያለታሪፍ ማስከፈል ከጀመሩ ዘግየት ብሏል።
ታዲያ ተመላላሹ ሕዝብ እየቸገረው ያለአግባብ እየከፈለ ሲሆን የስምሪት ክፍል ሰራተኞችም ለጉዳዩ ትኩረት ባለመስጠታቸው ችግሩ እየተባባሰ ሄዷል። የሕዝቡ ቅን አገልጋይ የነበሩ አንዳንድ ሾፌሮችም..."የኔስ መኪና ውሃ ነው የምትጠጣው ... እያሉ እንደ ሌሎቹ ያለ ታሪፍ ማስከፈል ጀምረዋል።
የመስመሩ ተጠቃሚዎች የሆኑት አብዛኛዎቹ ተማሪዎችና የመንግሥት ስራተኞች በመሆናቸው በትምህርትና በሥራ ሰዓት የትራንስፖርቱ ችግር የሚያስመርር ሆኗል።
የሕዝብ ማላለሻ ኮርፖሬሽን ተጠዋሪዎች ሁኔታውን በቸልታ ባይመለከቱት ችግሩ መፍትሔ ባገኘ ነበር።
ታህሳስ 17 ቀን 1980 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
የኔ መኪና የምትጠጣው ውሃ ነው⁉️
ከዲላ- ወናጎ መስመር የሚያገለግሉ የሕዝብ ማመላለሻ መኪናዎች በቤንዚን ሰበብ ያለታሪፍ ማስከፈል ከጀመሩ ዘግየት ብሏል።
ታዲያ ተመላላሹ ሕዝብ እየቸገረው ያለአግባብ እየከፈለ ሲሆን የስምሪት ክፍል ሰራተኞችም ለጉዳዩ ትኩረት ባለመስጠታቸው ችግሩ እየተባባሰ ሄዷል። የሕዝቡ ቅን አገልጋይ የነበሩ አንዳንድ ሾፌሮችም..."የኔስ መኪና ውሃ ነው የምትጠጣው ... እያሉ እንደ ሌሎቹ ያለ ታሪፍ ማስከፈል ጀምረዋል።
የመስመሩ ተጠቃሚዎች የሆኑት አብዛኛዎቹ ተማሪዎችና የመንግሥት ስራተኞች በመሆናቸው በትምህርትና በሥራ ሰዓት የትራንስፖርቱ ችግር የሚያስመርር ሆኗል።
የሕዝብ ማላለሻ ኮርፖሬሽን ተጠዋሪዎች ሁኔታውን በቸልታ ባይመለከቱት ችግሩ መፍትሔ ባገኘ ነበር።
ታህሳስ 17 ቀን 1980 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
“የአዲስ አበባ ፖሊስ ሚዲያ አመራርና ባለሙያዎች ከኢፕድ ስልጠና በማግኘታቸው ትልቅ ክብር ይሰማናል”
- ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስልጠና ማዕከል ለአዲስ አበባ ፖሊስ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡
በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ኢትዮጵያ ባላት በእያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያለው ተቋም ነው፡፡
ኢፕድ አንጋፋና በአገሪቱ የፕሬስ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሚና አለው ያሉት ምክትል ኮማንደር ማርቆስ፤ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሚዲያ አመራርና ባለሙያዎች በዚህ ተቋም ስልጠና በማግኘታቸውም ትልቅ ክብር ይሰማናል ብለዋል፡፡
የፖሊስ ሥራ የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ መሆኑን አስታውሰው፤ ሚዲያው ይህን ሥራ በማገዝ በኩል ትለቅ ጉልበት አለው፡፡ የአዲስ ፖሊስ ሚዲያ ኅብረተሰቡን በማንቃትና አጋዥ ሆኖ እንዲያገለግል ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የአሁኑ ስልጠናም ለተቋሙ ሚዲያ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ከተማ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ለ82 ዓመታት የኢትዮጵያን የየዕለት ሁነት በመዘገብ ታሪክ እየሰነደ የመጣ አንጋፋ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ብዙዎቹ የአገራችን ታዋቂ ደራሲያን በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ውስጥ አገልግለው ያለፉ መሆናቸውን አስታውሰው፤ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃንና ስነጽሑፍ ታሪክ ውስጥም ጉልህ ሚና አለው፡፡
በዓለም ላይ ሉ አንጋፋ መገናኛ ብዙሃን ከሚዲያ ሥራቸው በተጓዳኝ የልህቀት ማዕከል ሆነው ያገለግላሉ ያሉት አቶ ፍቃዱ፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በዚህ ዘርፍ ያለውን ክፍተት ለመሙላትና ልምዱን ለማካፈል የስልጠና ማዕከል ከፍቶ ተከታታይ ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተቋሙ ተደራሽነቱን ለማስፋት የተለያዩ የሪፎርም ሥራዎች እያከነወነ መሆኑን ጠቅሰው፤ የስልጠና ማዕከሉም የዚህ ሥራ አንድ አካል ነው፡፡
ፖሊስ በክፍያ የማይተመን ዋጋ እየከፈለ ሃገር እና ሕዝብ የሚጠብቅ ተቋም ነው ያሉት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ ይህን ተቋም ሥራው ስኬታማ እንዲሆን ማገዝ ትልቅ እርካታ ይፈጥራል፡፡ እናንተም ቤታችሁ የሆነውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን መርጣችሁ ስለመጣችሁ እናመሰግናለን ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስልጠና ማዕከል እስካሁን ድረስ በ27 ዙሮች ለ66 የፌዴራልና የክልል ተቋማት፣ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ስልጠናዎችን ሰጥቷል፡፡
በፋንታነሽ ክንዴ
- ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስልጠና ማዕከል ለአዲስ አበባ ፖሊስ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡
በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ኢትዮጵያ ባላት በእያንዳንዱ ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ያለው ተቋም ነው፡፡
ኢፕድ አንጋፋና በአገሪቱ የፕሬስ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሚና አለው ያሉት ምክትል ኮማንደር ማርቆስ፤ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሚዲያ አመራርና ባለሙያዎች በዚህ ተቋም ስልጠና በማግኘታቸውም ትልቅ ክብር ይሰማናል ብለዋል፡፡
የፖሊስ ሥራ የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ መሆኑን አስታውሰው፤ ሚዲያው ይህን ሥራ በማገዝ በኩል ትለቅ ጉልበት አለው፡፡ የአዲስ ፖሊስ ሚዲያ ኅብረተሰቡን በማንቃትና አጋዥ ሆኖ እንዲያገለግል ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የአሁኑ ስልጠናም ለተቋሙ ሚዲያ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍቃዱ ከተማ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ለ82 ዓመታት የኢትዮጵያን የየዕለት ሁነት በመዘገብ ታሪክ እየሰነደ የመጣ አንጋፋ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ብዙዎቹ የአገራችን ታዋቂ ደራሲያን በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ውስጥ አገልግለው ያለፉ መሆናቸውን አስታውሰው፤ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃንና ስነጽሑፍ ታሪክ ውስጥም ጉልህ ሚና አለው፡፡
በዓለም ላይ ሉ አንጋፋ መገናኛ ብዙሃን ከሚዲያ ሥራቸው በተጓዳኝ የልህቀት ማዕከል ሆነው ያገለግላሉ ያሉት አቶ ፍቃዱ፤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በዚህ ዘርፍ ያለውን ክፍተት ለመሙላትና ልምዱን ለማካፈል የስልጠና ማዕከል ከፍቶ ተከታታይ ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተቋሙ ተደራሽነቱን ለማስፋት የተለያዩ የሪፎርም ሥራዎች እያከነወነ መሆኑን ጠቅሰው፤ የስልጠና ማዕከሉም የዚህ ሥራ አንድ አካል ነው፡፡
ፖሊስ በክፍያ የማይተመን ዋጋ እየከፈለ ሃገር እና ሕዝብ የሚጠብቅ ተቋም ነው ያሉት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ ይህን ተቋም ሥራው ስኬታማ እንዲሆን ማገዝ ትልቅ እርካታ ይፈጥራል፡፡ እናንተም ቤታችሁ የሆነውን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን መርጣችሁ ስለመጣችሁ እናመሰግናለን ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስልጠና ማዕከል እስካሁን ድረስ በ27 ዙሮች ለ66 የፌዴራልና የክልል ተቋማት፣ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያዎች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ስልጠናዎችን ሰጥቷል፡፡
በፋንታነሽ ክንዴ
በስድስት ቋንቋዎች መረጃዎችን እያደረሰ የሚገኘው የኢፕድ አሁን ደግሞ በአፋርኛ ቋንቋ ወደ እናንተ መረጃዎችን እያደረሰ ይገኛል፤ ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በአፋርኛ ቋንቋ ለማግኘት የፌስቡክ ገጻችንን ይቀላቀላሉ።
👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=100092595632078
ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በአፋርኛ ቋንቋ ለማግኘት የፌስቡክ ገጻችንን ይቀላቀላሉ።
👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=100092595632078
👉 "በተሰጠው የውጭ የትምህርት እድል መስፈርቱን የማያሟሉ ተማሪዎች እንዲካተቱ ተደርጓል"
- በ2014 ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች እና ወላጆች
👉 "ለተወሰኑ ቅሬታዎች ምላሽ ሰጥተናል፤ የተቀሩትንም እናጣራለን" - የትምህርት ሚኒስቴር
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓመተ ምህረት በ12ተኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች በተሰጠው የውጭ የትምህርት እድል መካተት ያልነበረባቸው ተማሪዎች እንዲካተቱ ተደርጓል ሲሉ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው ገለጹ።
ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ለተወሰኑ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠቱን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101130
- በ2014 ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች እና ወላጆች
👉 "ለተወሰኑ ቅሬታዎች ምላሽ ሰጥተናል፤ የተቀሩትንም እናጣራለን" - የትምህርት ሚኒስቴር
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓመተ ምህረት በ12ተኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች በተሰጠው የውጭ የትምህርት እድል መካተት ያልነበረባቸው ተማሪዎች እንዲካተቱ ተደርጓል ሲሉ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው ገለጹ።
ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ለተወሰኑ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠቱን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101130
ለኮምቦልቻ ደረቅ ወደብ የተጠየቀው የመሬት ካሳ ክፍያ በገለልተኛ አካል እንዲታይ ተወሰነ
👉 በካሳ ክፍያ ምክንያት ግንባታው ሳይጀመር ሦስት ዓመታት አልፈዋል፣
******
(ኢ ፕ ድ)
ለኮምቦልቻ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ግንባታ የተጠየቀው 525 ሚሊዮን ብር የመሬት ካሳ ክፍያ በገለልተኛ አካል ሊታይ መሆኑን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ።
የደረቅ ወደቡ ማስፋፊያ ግንባታ ሳይጀመር ከሶስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡
በኢትዮጵያ ባህር፣ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የወደብና ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101164
👉 በካሳ ክፍያ ምክንያት ግንባታው ሳይጀመር ሦስት ዓመታት አልፈዋል፣
******
(ኢ ፕ ድ)
ለኮምቦልቻ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ግንባታ የተጠየቀው 525 ሚሊዮን ብር የመሬት ካሳ ክፍያ በገለልተኛ አካል ሊታይ መሆኑን የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ።
የደረቅ ወደቡ ማስፋፊያ ግንባታ ሳይጀመር ከሶስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡
በኢትዮጵያ ባህር፣ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የወደብና ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101164
የግብርና ኤግዚቢሽኑ 50 ሺህ ጎብኚዎችን አስተናግዷል
***
(ኢ ፕ ድ )
‹ከቤተ ሙከራ ወደ አዝመራ›› በሚል መሪ ሃሳብ ከአራት ሳምንት በፊት በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የግብርና ኤግዚቢሽን 50 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች መጎብኘታቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትሩ ዶክተር ግርማ አመንቴ እንደገለጹት፤ ኤግዚቢሽኑ ከተጀመረ አራት ሳምንታት የሆነው ሲሆን በዚህ ጊዜ ውስጥ ከመላ ሀገሪቷ የተውጣጡ 50 ሺህ ጎብኚዎችን አስተናግዷል።
አግዚቢሽኑ ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ እንደሚጠናቀቅ ሚኒስትሩ ....
ሙሉውን ለማንበብ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101111
***
(ኢ ፕ ድ )
‹ከቤተ ሙከራ ወደ አዝመራ›› በሚል መሪ ሃሳብ ከአራት ሳምንት በፊት በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የግብርና ኤግዚቢሽን 50 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች መጎብኘታቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትሩ ዶክተር ግርማ አመንቴ እንደገለጹት፤ ኤግዚቢሽኑ ከተጀመረ አራት ሳምንታት የሆነው ሲሆን በዚህ ጊዜ ውስጥ ከመላ ሀገሪቷ የተውጣጡ 50 ሺህ ጎብኚዎችን አስተናግዷል።
አግዚቢሽኑ ግንቦት 27 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ እንደሚጠናቀቅ ሚኒስትሩ ....
ሙሉውን ለማንበብ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=101111
4ኛው ብሩህ ኢትዮጵያ 2015 አገር አቀፍ የስራ ፈጠራ ውድድር ከግንቦት 28 ጀምሮ ለ15 ቀናት ይካሄዳል
***
(ኢ ፕ ድ)
የስራ ፈጠራ ሀሳብ ያላቸውን ወጣቶች፣ ማሰልጠን፣ ማወዳደርና መሸልም አላማው ያደረገው ብሩህ ተስፋ 2015 ውድድር ከግንቦት 28 ጀምሮ ለ15 ቀናት በቡራዩ ተሰጥኦ ማበልጸጊያ ማእከል እንደሚካሄድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ።
የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ በ2013 ዓ.ም የተጀመረው ብሩህ ተስፋ የስራ ፈጠራ ውድድር አራተኛ አመቱ ላይ ደርሷል።
ውድድሩ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸውን ወጣቶች በየደረጃው በማወዳዳር ሀሳባቸው የስራ እድል እንዲፍጥር የማድረግ አላማ ያለው ነው ብለዋል።
በዘንድሮው የውድድር በአንድ ሺ 240 ያህል ወረዳዎች፣ በ98 ዞኖች፣ በ50 ዪኒቨርስቲዎች የውድድር ማኑዋል ተዘጋጅቶ ተሰጥቶ።
በዚህም ከአፋርና ደቡብ ም ዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ውጪ በ10 ክልሎች በየደረጃው ውድድር እንዲካሄድ ተደርጓል።
በዚህ ዓመት 200 ሀስቦች በተለያዩ ደረጃዎች ቀርበው የሚወዳደሩ ሲሆን ከእነዚህም 70 የሚሆኑት ሀሳቦች ተለይተው በዳኞች አማካኝነት የመጨረሻዎቹን 50 ምርጥ ሀስቦች የስራ መነሻ ካፒታል ለእያንዳንዳቸው አምስት ሺ ዶላር ሽልማት ይበረከትላቸዋል ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው በመግለጫቸው፣ እስካሁን በተካሄዱ ሰባት አገር አቀፍና ክልላዊ ውድድሮች ሁለት ሺ 412 አመልካቾች ተሳትፈው ለ400 ሀሳብ ባለቤቶች ወይም 542 ወጣቶች የቡት ካምፕ ስልጠና ተሰጥቷል።
ለ167 ምርጥ ሀሳቦች የአንድ ሚሊዮን 518 ሺ ዶላር የመነሻ ሀሳብ ካፒታል ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ብለዋል።
በሞገስ ተስፋ
***
(ኢ ፕ ድ)
የስራ ፈጠራ ሀሳብ ያላቸውን ወጣቶች፣ ማሰልጠን፣ ማወዳደርና መሸልም አላማው ያደረገው ብሩህ ተስፋ 2015 ውድድር ከግንቦት 28 ጀምሮ ለ15 ቀናት በቡራዩ ተሰጥኦ ማበልጸጊያ ማእከል እንደሚካሄድ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ።
የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ በ2013 ዓ.ም የተጀመረው ብሩህ ተስፋ የስራ ፈጠራ ውድድር አራተኛ አመቱ ላይ ደርሷል።
ውድድሩ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸውን ወጣቶች በየደረጃው በማወዳዳር ሀሳባቸው የስራ እድል እንዲፍጥር የማድረግ አላማ ያለው ነው ብለዋል።
በዘንድሮው የውድድር በአንድ ሺ 240 ያህል ወረዳዎች፣ በ98 ዞኖች፣ በ50 ዪኒቨርስቲዎች የውድድር ማኑዋል ተዘጋጅቶ ተሰጥቶ።
በዚህም ከአፋርና ደቡብ ም ዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ውጪ በ10 ክልሎች በየደረጃው ውድድር እንዲካሄድ ተደርጓል።
በዚህ ዓመት 200 ሀስቦች በተለያዩ ደረጃዎች ቀርበው የሚወዳደሩ ሲሆን ከእነዚህም 70 የሚሆኑት ሀሳቦች ተለይተው በዳኞች አማካኝነት የመጨረሻዎቹን 50 ምርጥ ሀስቦች የስራ መነሻ ካፒታል ለእያንዳንዳቸው አምስት ሺ ዶላር ሽልማት ይበረከትላቸዋል ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው በመግለጫቸው፣ እስካሁን በተካሄዱ ሰባት አገር አቀፍና ክልላዊ ውድድሮች ሁለት ሺ 412 አመልካቾች ተሳትፈው ለ400 ሀሳብ ባለቤቶች ወይም 542 ወጣቶች የቡት ካምፕ ስልጠና ተሰጥቷል።
ለ167 ምርጥ ሀሳቦች የአንድ ሚሊዮን 518 ሺ ዶላር የመነሻ ሀሳብ ካፒታል ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ብለዋል።
በሞገስ ተስፋ