የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
ዛሬ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ የተገነቡትን ከ 70 በላይ የመሸጫ ሱቆች የተካተቱበት የአቃቂ ሰብል ምርት ገበያ ማዕከልን እና በ140,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሰፈረውን የእንስሳት ልማት ልህቀት ማዕከልን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል።
ህዝባችንን በብርቱ እየፈተነ ያለውን የኑሮ ጫና ለማቃለል ከጀመርናቸው ስራዎች መካከል አንዱ የሆነው የሰብል ምርት ገበያ ማዕከል፣ ህብረተሰቡ በቀጥታ ከአምራቹ እንዲሸምት የሚያስችለው እና ገበያውን በማረጋጋት ትልቅ አስተዋፅዖ ያለው ነው።
የምርት ገበያው ሱቆችን ጨምሮ መጋዘን፣ ወፍጮ ቤት እንዲሁም ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚሰጡ ማዕከላት የተካተቱበት ሲሆን ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ አምራቾች እና አርሶአደሮች የስራ እድል ይፈጥራል። የእንስሳት ልህቀት ማዕከሉ ደግሞ የዶሮና የወተት ላም እርባታ፣ የከብት ማደለብ፣ የመኖ ማቀነባበሪያ እንዲሁም የምርት ማሳያና መሸጫ ቦታዎችን ያካተተ ነው።
ይህ የልህቀት ማዕከል በዘርፉ ለሚሰማሩ 485 የልማት ተነሺ አርሶ አደሮችን የእዉቀት፣ የክህሎት፣ የምርምር፣ የግብዓት፣ እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ምንጭ ሆኖ ያገለግላል። የነዋሪዎቻችንን የኑሮ ጫናዎች ለማቃለል እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በታማኝነትና በትጋት መስራታችንን እንቀጥላለን።
ዛሬ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ የተገነቡትን ከ 70 በላይ የመሸጫ ሱቆች የተካተቱበት የአቃቂ ሰብል ምርት ገበያ ማዕከልን እና በ140,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሰፈረውን የእንስሳት ልማት ልህቀት ማዕከልን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል።
ህዝባችንን በብርቱ እየፈተነ ያለውን የኑሮ ጫና ለማቃለል ከጀመርናቸው ስራዎች መካከል አንዱ የሆነው የሰብል ምርት ገበያ ማዕከል፣ ህብረተሰቡ በቀጥታ ከአምራቹ እንዲሸምት የሚያስችለው እና ገበያውን በማረጋጋት ትልቅ አስተዋፅዖ ያለው ነው።
የምርት ገበያው ሱቆችን ጨምሮ መጋዘን፣ ወፍጮ ቤት እንዲሁም ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚሰጡ ማዕከላት የተካተቱበት ሲሆን ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ አምራቾች እና አርሶአደሮች የስራ እድል ይፈጥራል። የእንስሳት ልህቀት ማዕከሉ ደግሞ የዶሮና የወተት ላም እርባታ፣ የከብት ማደለብ፣ የመኖ ማቀነባበሪያ እንዲሁም የምርት ማሳያና መሸጫ ቦታዎችን ያካተተ ነው።
ይህ የልህቀት ማዕከል በዘርፉ ለሚሰማሩ 485 የልማት ተነሺ አርሶ አደሮችን የእዉቀት፣ የክህሎት፣ የምርምር፣ የግብዓት፣ እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ምንጭ ሆኖ ያገለግላል። የነዋሪዎቻችንን የኑሮ ጫናዎች ለማቃለል እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በታማኝነትና በትጋት መስራታችንን እንቀጥላለን።
በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ማዳበሪያና ባዮጋዝ የሚያመርት ፋብሪካ በ17 ሚሊዮን ዶላር እየተገነባ ነው
********************
(ኢ ፕ ድ )
ከኢንዱስትሪ ፓርክ የሚወጣውን ተረፈ ምርት እንደ ግብዓት ተጠቅሞ ማዳበሪያና ባዮጋዝ የሚያመርት ፋብሪካ እየተገነባ መሆኑ የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ።
የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ልኪሳ እንደገለጹት፤ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ውስጥ የግብርና ተረፈ ምርቶችን እንደ ግብዓት ተጠቅሞ ማዳበሪያንና ባዮጋዝን ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0unftp2QvD4m7axyxrPj2LbnEFNmDRRu7e9vRreq7jw7k83kgkuWgW8LdwzHj14qHl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
********************
(ኢ ፕ ድ )
ከኢንዱስትሪ ፓርክ የሚወጣውን ተረፈ ምርት እንደ ግብዓት ተጠቅሞ ማዳበሪያና ባዮጋዝ የሚያመርት ፋብሪካ እየተገነባ መሆኑ የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ።
የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ልኪሳ እንደገለጹት፤ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ውስጥ የግብርና ተረፈ ምርቶችን እንደ ግብዓት ተጠቅሞ ማዳበሪያንና ባዮጋዝን ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0unftp2QvD4m7axyxrPj2LbnEFNmDRRu7e9vRreq7jw7k83kgkuWgW8LdwzHj14qHl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
የልማት ተነሺ አርሶ አደሮችን በዘላቂነት ለማቋቋም የተገነባው የተቀናጀ የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል ተመረቀ
***********************
(ኢ ፕ ድ)
በአቃቂ ቃሊቲ ኮዬ ፈጬ ወረዳ 10 የልማት ተነሺ አርሶ አደሮችን በዘላቂነት ለማቋቋም የተገነባው የተቀናጀ የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃ መርሐግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይና የከተማ አስተዳደሩ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አብዱልቃድር ጨምሮ የተለያዩ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።
ማዕከሉ የዶሮና እንቁላል ማርቢያ የእንስሳት ማድለቢያንና የምርት ማሳያና መሸጫዎችን ጨምሮ አርሶ አደሩን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚረዱ የልማት ሥራዎች ይገኙበታል፡፡
በማርቆስ በላይ
ሐምሌ 6 ቀን 2015 ዓ.ም
***********************
(ኢ ፕ ድ)
በአቃቂ ቃሊቲ ኮዬ ፈጬ ወረዳ 10 የልማት ተነሺ አርሶ አደሮችን በዘላቂነት ለማቋቋም የተገነባው የተቀናጀ የእንስሳት ልማትና ልህቀት ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃ መርሐግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይና የከተማ አስተዳደሩ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አብዱልቃድር ጨምሮ የተለያዩ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።
ማዕከሉ የዶሮና እንቁላል ማርቢያ የእንስሳት ማድለቢያንና የምርት ማሳያና መሸጫዎችን ጨምሮ አርሶ አደሩን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚረዱ የልማት ሥራዎች ይገኙበታል፡፡
በማርቆስ በላይ
ሐምሌ 6 ቀን 2015 ዓ.ም
በመዲናዋ ምዘና ከተደረገላቸው ትምህርት ቤቶች 240ዎቹ ከደረጃ በታች ናቸው
👉የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ከተማ አቀፍ ንቅናቄ ነገ ይጀመራል
***************************
(ኢ ፕ ድ)
ምዘና ከተደረገላቸው 526 የመንግሥት ትምህርት ቤቶች መካከል 240 ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በመዲናዋ የትምህርት ቤቶችን የመጨረሻው የጥራት ደረጃ አራትን ያሟላ አንድም ትምህርት ቤት አለመኖሩ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድሙ ዑመር ቢሮው ያከናወነውን ጥናት ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0yfXz1KQsihT2aUf2HC52q6LF82o2ZbV3hL2xghZjXehUgYETiyRc5mokxdgqa5AUl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
👉የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ከተማ አቀፍ ንቅናቄ ነገ ይጀመራል
***************************
(ኢ ፕ ድ)
ምዘና ከተደረገላቸው 526 የመንግሥት ትምህርት ቤቶች መካከል 240 ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በመዲናዋ የትምህርት ቤቶችን የመጨረሻው የጥራት ደረጃ አራትን ያሟላ አንድም ትምህርት ቤት አለመኖሩ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድሙ ዑመር ቢሮው ያከናወነውን ጥናት ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0yfXz1KQsihT2aUf2HC52q6LF82o2ZbV3hL2xghZjXehUgYETiyRc5mokxdgqa5AUl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
እስራኤል ኤምባሲ አካባቢ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት ምክንያት መገናኛ አካባቢ መንገድ ስለተዘጋ በዚህ አካባቢ የምትጓዙ ሰዎች አማራጭ መንገድ እንድትጠቀሙ ሲል የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አሳስቧል‼️
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
******************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከ43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብሽር ኦማር ጃማ ጋር በሁለትዮሽና አከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
ዛሬ በተጀመረው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈጻሚ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሁለቱ አገሮች ወቅታዊ ወዳጅነትን በተመለከተ ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በሁሉም መስኮች የተሳሰሩ በመሆናቸው በጋራ ጉዳዬች ተባብረው ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑክ ቡድን በ43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ምክርቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሐምሌ 6 ቀን 2015 ዓ.ም
******************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከ43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብሽር ኦማር ጃማ ጋር በሁለትዮሽና አከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።
ዛሬ በተጀመረው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈጻሚ ስብሰባ ላይ እየተሳተፉ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሁለቱ አገሮች ወቅታዊ ወዳጅነትን በተመለከተ ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በሁሉም መስኮች የተሳሰሩ በመሆናቸው በጋራ ጉዳዬች ተባብረው ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልፀዋል።
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑክ ቡድን በ43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ምክርቤት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሐምሌ 6 ቀን 2015 ዓ.ም