የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በስሙ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የተጠቀሙ ግለሰቦችን ይፋ አደረገ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት በቀረበለት የተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ ይጣራልን ጥያቄ መሰረት የደረሰበትንና ሀሰተኛ ናቸው ያላቸውን ሰነዶችና ግለሰቦች ስም ይፋ አድርጓል።
የዩኒቨርሲቲው እንዳስታወቀው፤ በ2015 ዓ/ም የቀረቡ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ጥያቄዎችን ተከትሎ በተደረገ የማጣራት ሂደት ከአንዳንድ ተቋማት የቀረቡ የዩኒቨርሲቲው ምሩቃን የትምህርት ማስረጃዎች በዩኒቨርሲቲው በተሰጣቸው የተማሪ ውጤት ኮፒ ላይ የአጠቃላይ ነጥብ ለውጥ የተደረገባቸው እንዲሁም ፈጽሞ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ያልተማሩባቸው ሐሰተኛ ዲግሪ ማስረጃዎች ሆነው የተገኙ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡
መሰል ኃላፊነት የጎደላቸው ተግባራት እንዳይበረታቱ ብሎም ሕዝብና መንግሥት ሙያዊ ብቃት በሌላቸውና ኃላፊነት በጎደላቸው ዜጎች ለጉዳት እንዳይጋለጥ በማሰብ በዩኒቨርሲቲው የትምህርት ማስረጃ ላይ የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ በማስመሰልና በመቀየር እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ስምና ሎጎ ያልተማሩበትን ዲግሪ ይዘው የማጭበርበር ተግባር ላይ የተሠማሩ ግለሰቦች መኖራቸወን አረጋግጫለሁም ብሏል።
ወደ ፊትም በዚህ ተግባር የሚሠማሩ ቢኖሩ ለሕዝብ የማጋለጥ ሥራ በተከታታይነት እንዲሠራ ዩኒቨርሲቲው መወሰኑንመ ገልጿል።
ከታች በቀረበው ዝርዝር መሰረት የሐሰተኛ ማስረጃ ማጣራት ሪፖርት ላይ ስማቸው የተጠቀሱ ግለሰቦች በእነዚህ የትምህርት ማስረጃዎች በየትኛውም ተቋም ቢቀጠሩ ማስረጃዎቻቸው ሕጋዊነት የሌላቸው መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓም
*****************
(ኢ ፕ ድ)
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት በቀረበለት የተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ ይጣራልን ጥያቄ መሰረት የደረሰበትንና ሀሰተኛ ናቸው ያላቸውን ሰነዶችና ግለሰቦች ስም ይፋ አድርጓል።
የዩኒቨርሲቲው እንዳስታወቀው፤ በ2015 ዓ/ም የቀረቡ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ጥያቄዎችን ተከትሎ በተደረገ የማጣራት ሂደት ከአንዳንድ ተቋማት የቀረቡ የዩኒቨርሲቲው ምሩቃን የትምህርት ማስረጃዎች በዩኒቨርሲቲው በተሰጣቸው የተማሪ ውጤት ኮፒ ላይ የአጠቃላይ ነጥብ ለውጥ የተደረገባቸው እንዲሁም ፈጽሞ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ያልተማሩባቸው ሐሰተኛ ዲግሪ ማስረጃዎች ሆነው የተገኙ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡
መሰል ኃላፊነት የጎደላቸው ተግባራት እንዳይበረታቱ ብሎም ሕዝብና መንግሥት ሙያዊ ብቃት በሌላቸውና ኃላፊነት በጎደላቸው ዜጎች ለጉዳት እንዳይጋለጥ በማሰብ በዩኒቨርሲቲው የትምህርት ማስረጃ ላይ የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ በማስመሰልና በመቀየር እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ስምና ሎጎ ያልተማሩበትን ዲግሪ ይዘው የማጭበርበር ተግባር ላይ የተሠማሩ ግለሰቦች መኖራቸወን አረጋግጫለሁም ብሏል።
ወደ ፊትም በዚህ ተግባር የሚሠማሩ ቢኖሩ ለሕዝብ የማጋለጥ ሥራ በተከታታይነት እንዲሠራ ዩኒቨርሲቲው መወሰኑንመ ገልጿል።
ከታች በቀረበው ዝርዝር መሰረት የሐሰተኛ ማስረጃ ማጣራት ሪፖርት ላይ ስማቸው የተጠቀሱ ግለሰቦች በእነዚህ የትምህርት ማስረጃዎች በየትኛውም ተቋም ቢቀጠሩ ማስረጃዎቻቸው ሕጋዊነት የሌላቸው መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓም
"በሁለተኛው የሩስያ-አፍሪካ ጉባዔ ኢትዮጵያ በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ስኬታማ ሥራዎችን አከናውናለች"
- ሰላማዊት ካሣ የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሁለተኛው የሩስያ-አፍሪካ ጉባዔ ኢትዮጵያ በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ስኬታማ ሥራዎችን ማከናወኗን የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሀገራቱን የፖለቲካና የባህል ዲፕሎማሲ በኢኮኖሚው መስክ ማጠናከር እንደሚገባ የጋራ አቋም አንጸባርቀዋልም ብለዋል።
የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ፤ በማብራሪያቸው የሩስያ-አፍሪካ የኢኮኖሚና የሰብዓዊነት ጉባዔ ኢትዮጵያ በልማት ሥራዎች ያስመዘገበቻቸውን ተጨባጭ ውጤቶች ያስተዋወቀችበት መሆኑንም አንስተዋል።
አፍሪካውያን በምግብ ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት ሩስያ በቴክኖሎጂ ግብዓት እንድታግዝ ጥሪ ያቀረበችበትና የዘርፉ ተቋማት የሁለትዮሽ ስምምነቶችን የተፈራረሙበት ነው ብለዋል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ በሩስያ ቆይታው ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ስኬታማ ውይይት ማድረጉንና ወደ ተግባር የሚቀየሩ ስምምነቶችን መፈራረሙንም ጠቅሰዋል።
በሁለቱ መሪዎች ውይይት ኢትዮጵያ በተለይም በምግብ ራሷን ለመቻል በግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ተምሳሌታዊ ተግባር እያከናወነች መሆኑም ተነስቷል ብለዋል።
ለ125 ዓመታት የዘለቀውን የሁለቱን አገራት የዲፕሎማሲ ግንኙነት በኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መስኮች ይበልጥ ማጠናከር የሚያስችሉ ጉዳዮችም የውይይቱ አካል ነበሩ ነው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በልማት መስክ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላደረገችው ስኬታማ እንቅስቃሴ የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አድንቀዋል ነው ያሉት።
ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት ሩስያ በቴክኖሎጂ፣ በኢንቨስትመንትና በግብዓት የመደገፍ ፍላጎት ያላት መሆኑን አረጋግጣለች።
በጉባዔው የኢትዮጵያን የተለያዩ ተቋማት የወከሉ አመራሮች ከሩስያ አቻዎቻቸው ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችሉ ውይይቶች ማድረጋቸውንም ተናግረዋል።
ለአብነትም የሰላምና ፀጥታ፣ የቴክኖሎጂ፣ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ትብብርን ማጠናከር ስለሚቻልባቸው ጉዳዮች መምከራቸውን በመጠቆም።
የሁለቱን አገራት ጠንካራ የዲፕሎማሲ ግንኙነት በኢኮኖሚውም ከፍ ወዳለ ደረጃ ማሸጋገር የሚችሉ ስምምነቶች መፈረማቸውን ነው ሚኒስትር ዴኤታዋ ያነሱት።
የንግድ ትስስራቸውን ለማጠናከር እንቅፋት የሆኑ ነገሮችን መፍታት የሚያስችል የጉምሩክ አገልግሎት ትብብር፣ በኢትዮጵያ የባዮሎጂካል ሳይንስ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም፣ የአየር ትራንስፖርት ትብብርና የኒዩክሌር ኃይልን ለሰላማዊ አገልግሎት ማዋል የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ስምምነት መደረጉንም ጠቅሰዋል።
በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሂደቶችን ለማጠናከር ሩስያ እንድታግዝ ኢትዮጵያ ጥሪ ማቅረቧን አስታውሰው በአፍሪካና ሩስያ መካከል ያለውን የንግድ ትስስር እንቅፋቶችን ለመፍታት በጋራ መስራት እንደሚገባ በጉባኤው ተመላክቷል ነው ያሉት።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም የነዳጅ ዋጋ መናርንና የግብርና ግብዓት ችግሮችን ለመፍታት ሩስያ ከአፍሪካ ጋር አበክራ እንድትሰራ ጥሪ መቅረቡን አንስተዋል።
አፍሪካ የተፈጥሮ ኃብቷን እሴት ጨምራ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የምታደርገውን ጥረት የሩስያ እገዛ ወሳኝ መሆኑ መነሳቱን በማስታወስ ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የሩስያ አፍሪካ ጉባዔ ለማስተናገድ ጥያቄ ማቅረቧንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ጠቁመዋል።
ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚና የሰብዓዊነት ጉባኤ ባሳለፍነው ሳምንት ሐምሌ 20 እና 21 ቀን 2015 ዓ.ም በሩስያ ቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ መካሄዱ ይታወቃል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
ሐምሌ24 ቀን2015 ዓም
- ሰላማዊት ካሣ የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሁለተኛው የሩስያ-አፍሪካ ጉባዔ ኢትዮጵያ በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ስኬታማ ሥራዎችን ማከናወኗን የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሀገራቱን የፖለቲካና የባህል ዲፕሎማሲ በኢኮኖሚው መስክ ማጠናከር እንደሚገባ የጋራ አቋም አንጸባርቀዋልም ብለዋል።
የመንግሥት ኮሙኒኬሸን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሣ፤ በማብራሪያቸው የሩስያ-አፍሪካ የኢኮኖሚና የሰብዓዊነት ጉባዔ ኢትዮጵያ በልማት ሥራዎች ያስመዘገበቻቸውን ተጨባጭ ውጤቶች ያስተዋወቀችበት መሆኑንም አንስተዋል።
አፍሪካውያን በምግብ ራሳቸውን ለመቻል የሚያደርጉትን ጥረት ሩስያ በቴክኖሎጂ ግብዓት እንድታግዝ ጥሪ ያቀረበችበትና የዘርፉ ተቋማት የሁለትዮሽ ስምምነቶችን የተፈራረሙበት ነው ብለዋል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ በሩስያ ቆይታው ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ስኬታማ ውይይት ማድረጉንና ወደ ተግባር የሚቀየሩ ስምምነቶችን መፈራረሙንም ጠቅሰዋል።
በሁለቱ መሪዎች ውይይት ኢትዮጵያ በተለይም በምግብ ራሷን ለመቻል በግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ተምሳሌታዊ ተግባር እያከናወነች መሆኑም ተነስቷል ብለዋል።
ለ125 ዓመታት የዘለቀውን የሁለቱን አገራት የዲፕሎማሲ ግንኙነት በኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መስኮች ይበልጥ ማጠናከር የሚያስችሉ ጉዳዮችም የውይይቱ አካል ነበሩ ነው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በልማት መስክ በተለይም በግብርናው ዘርፍ ላደረገችው ስኬታማ እንቅስቃሴ የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን አድንቀዋል ነው ያሉት።
ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት ሩስያ በቴክኖሎጂ፣ በኢንቨስትመንትና በግብዓት የመደገፍ ፍላጎት ያላት መሆኑን አረጋግጣለች።
በጉባዔው የኢትዮጵያን የተለያዩ ተቋማት የወከሉ አመራሮች ከሩስያ አቻዎቻቸው ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር የሚያስችሉ ውይይቶች ማድረጋቸውንም ተናግረዋል።
ለአብነትም የሰላምና ፀጥታ፣ የቴክኖሎጂ፣ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ትብብርን ማጠናከር ስለሚቻልባቸው ጉዳዮች መምከራቸውን በመጠቆም።
የሁለቱን አገራት ጠንካራ የዲፕሎማሲ ግንኙነት በኢኮኖሚውም ከፍ ወዳለ ደረጃ ማሸጋገር የሚችሉ ስምምነቶች መፈረማቸውን ነው ሚኒስትር ዴኤታዋ ያነሱት።
የንግድ ትስስራቸውን ለማጠናከር እንቅፋት የሆኑ ነገሮችን መፍታት የሚያስችል የጉምሩክ አገልግሎት ትብብር፣ በኢትዮጵያ የባዮሎጂካል ሳይንስ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም፣ የአየር ትራንስፖርት ትብብርና የኒዩክሌር ኃይልን ለሰላማዊ አገልግሎት ማዋል የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ስምምነት መደረጉንም ጠቅሰዋል።
በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሂደቶችን ለማጠናከር ሩስያ እንድታግዝ ኢትዮጵያ ጥሪ ማቅረቧን አስታውሰው በአፍሪካና ሩስያ መካከል ያለውን የንግድ ትስስር እንቅፋቶችን ለመፍታት በጋራ መስራት እንደሚገባ በጉባኤው ተመላክቷል ነው ያሉት።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም የነዳጅ ዋጋ መናርንና የግብርና ግብዓት ችግሮችን ለመፍታት ሩስያ ከአፍሪካ ጋር አበክራ እንድትሰራ ጥሪ መቅረቡን አንስተዋል።
አፍሪካ የተፈጥሮ ኃብቷን እሴት ጨምራ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የምታደርገውን ጥረት የሩስያ እገዛ ወሳኝ መሆኑ መነሳቱን በማስታወስ ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የሩስያ አፍሪካ ጉባዔ ለማስተናገድ ጥያቄ ማቅረቧንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ጠቁመዋል።
ሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚና የሰብዓዊነት ጉባኤ ባሳለፍነው ሳምንት ሐምሌ 20 እና 21 ቀን 2015 ዓ.ም በሩስያ ቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ መካሄዱ ይታወቃል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
ሐምሌ24 ቀን2015 ዓም
ከደባርቅ_ጃናሞራ በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከደባርቅ_ጃናሞራ ሰዉና የአፈር ማዳበሪያ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ።
225 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ከ16 ሰው በላይ ጭኖ ጉዞውን ከደባርቅ ጃናሞራ አድርጎ ሲጓዝ የነበረው የጭነት መኪና መካነ-ብርሃን ከተማ ከመድረሱ በፊት ደበላ አካባቢ መንገዱን ስቶ መገልበጡን የሰሜን ጎንደር ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
የስምንቱ ሰዎች ህይዎት ወዲያውኑ ሲያልፍ ከአራት ሰዎች በላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በጃናሞራ እና ደባርቅ ሆስፒታል ህክምና እየተከታተሉ ናቸው።
አደጋው የተከሰተው ከረፋዱ 4:00 ሰአት አካባቢ ሲሆን ሰወቹ አብዛኛው የተሳፈሩት ቧሂት መገንጠያ ሲሆን የሴፍትኔት የእርዳታ ብር ለማውጣት የመጡ አርሶ አደሮች እንደነበሩ ለማወቅ ተችሏል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከደባርቅ_ጃናሞራ ሰዉና የአፈር ማዳበሪያ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የስምንት ሰዎች ህይወት አለፈ።
225 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ከ16 ሰው በላይ ጭኖ ጉዞውን ከደባርቅ ጃናሞራ አድርጎ ሲጓዝ የነበረው የጭነት መኪና መካነ-ብርሃን ከተማ ከመድረሱ በፊት ደበላ አካባቢ መንገዱን ስቶ መገልበጡን የሰሜን ጎንደር ኮሙኒኬሽን አስታውቋል።
የስምንቱ ሰዎች ህይዎት ወዲያውኑ ሲያልፍ ከአራት ሰዎች በላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በጃናሞራ እና ደባርቅ ሆስፒታል ህክምና እየተከታተሉ ናቸው።
አደጋው የተከሰተው ከረፋዱ 4:00 ሰአት አካባቢ ሲሆን ሰወቹ አብዛኛው የተሳፈሩት ቧሂት መገንጠያ ሲሆን የሴፍትኔት የእርዳታ ብር ለማውጣት የመጡ አርሶ አደሮች እንደነበሩ ለማወቅ ተችሏል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም
አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከቼሪ ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያ ዋና ስራ ጋር መወያየታቸውን በቻይና የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ።
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው የቼሪ ኮሜርሻል ተሽከርካሪዎች ኢንተርናሽናል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ሚስተር ጄን ኩይ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን ኢንባሲው አስታውቋል።
በውይይታቸውም አምባሳደሩ ፤ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የመኪና አምራቾች ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻ አድርገው እንዲመርጡ ያደረጓቸውን ዋና ዋና ምክንያቶች አብራርተዋል።
አምባሳደሩ በኢኮኖሚው ፈጣን እድገት ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የንግድ ተሽከርካሪዎች ፍላጎት በመጥቀስ፣ በሀገሪቱ ውስጥ የመኪና መገጣጠሚያ ፍብሪካዎች ለሚያቋቁሙ አለም አቀፍ ኩባንያዎች መንግስት ያዘጋጀውን ማራኪ ማበረታቻ ጠቅሰዋል።
የኩባንያ ስራ አስፈጻሚ ጄን ኩይ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት በማንሳት፥ ኢኮኖሚያዊ እድገቱ ለፍላጎቱ ማደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
በኤሌክትሪክ ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች የተደረገው የታክስ ማሻሻያም ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ያላትን ቁርጠኝነት የሚያመላክት መሆኑን ጠቅሰው፥ ኩባንያቸው የዚህ ማሻሻያ አካል እንደሚሆንና በኢትዮጵያ ቢሮ የመክፈት ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል።
የቼሪ ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያው ላለፉት 19 አመታት በቻይና የአውቶሞቢል ገበያ ቀዳሚ ተጠቃሽ መሆኑን መረጃው ያመለክታልል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው የቼሪ ኮሜርሻል ተሽከርካሪዎች ኢንተርናሽናል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ሚስተር ጄን ኩይ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን ኢንባሲው አስታውቋል።
በውይይታቸውም አምባሳደሩ ፤ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የመኪና አምራቾች ዋነኛ የኢንቨስትመንት መዳረሻ አድርገው እንዲመርጡ ያደረጓቸውን ዋና ዋና ምክንያቶች አብራርተዋል።
አምባሳደሩ በኢኮኖሚው ፈጣን እድገት ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የንግድ ተሽከርካሪዎች ፍላጎት በመጥቀስ፣ በሀገሪቱ ውስጥ የመኪና መገጣጠሚያ ፍብሪካዎች ለሚያቋቁሙ አለም አቀፍ ኩባንያዎች መንግስት ያዘጋጀውን ማራኪ ማበረታቻ ጠቅሰዋል።
የኩባንያ ስራ አስፈጻሚ ጄን ኩይ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት በማንሳት፥ ኢኮኖሚያዊ እድገቱ ለፍላጎቱ ማደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
በኤሌክትሪክ ለሚሰሩ ተሽከርካሪዎች የተደረገው የታክስ ማሻሻያም ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ያላትን ቁርጠኝነት የሚያመላክት መሆኑን ጠቅሰው፥ ኩባንያቸው የዚህ ማሻሻያ አካል እንደሚሆንና በኢትዮጵያ ቢሮ የመክፈት ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቀዋል።
የቼሪ ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያው ላለፉት 19 አመታት በቻይና የአውቶሞቢል ገበያ ቀዳሚ ተጠቃሽ መሆኑን መረጃው ያመለክታልል።
ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም
ከሆርቲካልቸር ምርት ኤክስፖርት 660 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ
********
(ኢ ፕ ድ)
በ2015 በጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር ምርት ኤክስፖርት 660 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በቀጣዩ የ2015/16 ምርት ዘመን ከሆርቲካልቸር ዘርፉ ከ731 ሚሊዮን የአሜሪካን በላይ ዶላር ለማግኘት እየተሠራ ነው።
በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ አብደላ ነጋሽ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ከ567 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ከአበባ፣ 22 ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ዶላር ከፍራፍሬ፣ ከአትክልት፣ እፀ-ጣዕምና ስራስር ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106010
********
(ኢ ፕ ድ)
በ2015 በጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር ምርት ኤክስፖርት 660 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በቀጣዩ የ2015/16 ምርት ዘመን ከሆርቲካልቸር ዘርፉ ከ731 ሚሊዮን የአሜሪካን በላይ ዶላር ለማግኘት እየተሠራ ነው።
በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ አብደላ ነጋሽ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ከ567 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ከአበባ፣ 22 ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ዶላር ከፍራፍሬ፣ ከአትክልት፣ እፀ-ጣዕምና ስራስር ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106010
በክልሉ የመኸር እርሻ ከ29 ሚሊዮን 182 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል
********************
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ የመኸር እርሻ ከ29 ሚሊዮን 182 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ባበክር ሐሊፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮው የመኸር እርሻ 937 ሺህ 722 ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሠራ ነው፤ ከክልሉ የመኸር እርሻ ከ29 ሚሊዮን 182 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል።
በሰብል ለመሸፈን ከታቀደው ሄክታር መሬት ውስጥ እስካሁን ከ800 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ያሉት አቶ ባበክር፤ ከ700 ሺህ ሄክታር በላዩ መሬት ደግሞ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106025
********************
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ የመኸር እርሻ ከ29 ሚሊዮን 182 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ባበክር ሐሊፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮው የመኸር እርሻ 937 ሺህ 722 ሄክታር መሬት በሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሠራ ነው፤ ከክልሉ የመኸር እርሻ ከ29 ሚሊዮን 182 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል።
በሰብል ለመሸፈን ከታቀደው ሄክታር መሬት ውስጥ እስካሁን ከ800 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ያሉት አቶ ባበክር፤ ከ700 ሺህ ሄክታር በላዩ መሬት ደግሞ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106025
በሐዋሳከተማአንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ኢንቨስተሮች ፍቃድ ተሰጠ
************************
(ኢ ፕ ድ)
በሐዋሳ ከተማ አንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 40 ኢንቨስተሮች አዲስ የኢንቨስትመንትና የማስፋፊያ ፍቃድ መሰጠቱን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የሐዋሳ ከተማ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ታደሰ ፍቅሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በተጠናቀቀው 2015 በጀት ዓመት በሐዋሳ ከተማ 40 ኢንቨስተሮች አዳዲስ ፈቃድና ማስፋፊያ ፈቃድ ተሰጥቷል። በዚህም አንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር ካፒታል ኢንቨስትመንት በከተማዋ ኢንቨስት ተደርጓል።
በአሁኑ ወቅት በከተማው በአጠቃላይ 817 ባለሃብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተሰማርተው ይገኛሉ ያሉት ኃላፊው፤ ከዚህ ውስጥ 159 ያህሉ በኢንዱስትሪ፤ ከ280 በላይ የሚሆኑት በአገልግሎት ዘርፎች፤ 311 በኮንስትራክሽን እና ከ50 በላይ የሚሆኑት በከተማ ግብርና ዘርፎች የተሠማሩ ናቸው። በዚህም አራት ሺህ 100 ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል ብለዋል።
አምራች ኢንዱስትሪዎች አሁንም ወደሥራ እየገቡ በመሆናቸው የሚፈጥሩት የሥራ ዕድል እየሰፋ ....
https://press.et/?p=106034
************************
(ኢ ፕ ድ)
በሐዋሳ ከተማ አንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 40 ኢንቨስተሮች አዲስ የኢንቨስትመንትና የማስፋፊያ ፍቃድ መሰጠቱን የከተማዋ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የሐዋሳ ከተማ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ታደሰ ፍቅሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በተጠናቀቀው 2015 በጀት ዓመት በሐዋሳ ከተማ 40 ኢንቨስተሮች አዳዲስ ፈቃድና ማስፋፊያ ፈቃድ ተሰጥቷል። በዚህም አንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር ካፒታል ኢንቨስትመንት በከተማዋ ኢንቨስት ተደርጓል።
በአሁኑ ወቅት በከተማው በአጠቃላይ 817 ባለሃብቶች በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተሰማርተው ይገኛሉ ያሉት ኃላፊው፤ ከዚህ ውስጥ 159 ያህሉ በኢንዱስትሪ፤ ከ280 በላይ የሚሆኑት በአገልግሎት ዘርፎች፤ 311 በኮንስትራክሽን እና ከ50 በላይ የሚሆኑት በከተማ ግብርና ዘርፎች የተሠማሩ ናቸው። በዚህም አራት ሺህ 100 ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል ብለዋል።
አምራች ኢንዱስትሪዎች አሁንም ወደሥራ እየገቡ በመሆናቸው የሚፈጥሩት የሥራ ዕድል እየሰፋ ....
https://press.et/?p=106034
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር 27 ፕሮጀክቶችን እያከናወነ ነው
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር 27 የተለያዩ ፕሮጀክቶች ማከናወኑን አስታወቀ። በ195 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነቡት ሰባት ፕሮጀክቶች በ2015 በጀት ዓመት ተጠናቀዋል።
የዩኒቨርሲቲው የግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ተስፋሁን ገብሩ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲው ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች መካከል የባለሰባት ወለል የአስተዳደር ሕንጻ ይገኝበታል።
ለሕንጻ ግንባታው ከ803 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተመደበ ሲሆን፤ ግንባታው ሲጠናቀቅ የተለያዩ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106033
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር 27 የተለያዩ ፕሮጀክቶች ማከናወኑን አስታወቀ። በ195 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነቡት ሰባት ፕሮጀክቶች በ2015 በጀት ዓመት ተጠናቀዋል።
የዩኒቨርሲቲው የግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ተስፋሁን ገብሩ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲው ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች መካከል የባለሰባት ወለል የአስተዳደር ሕንጻ ይገኝበታል።
ለሕንጻ ግንባታው ከ803 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተመደበ ሲሆን፤ ግንባታው ሲጠናቀቅ የተለያዩ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106033
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ተደርሷል
****************************
(ኢ ፕ ድ)
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደተደረሰ ተገለጸ፡፡
በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አዳነ ፀጋዬ ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዱ አስፈላጊ ሰነዶች ለዩኔስኮ ቀርበዋል።
ዩኔስኮ የላካቸው ባለሙያዎች ወደባሌ ብሔራዊ ፓርክ በመሄድ ለተቋማቸው የተላከውን ሰነድ ከፓርኩ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማነጻጸር መስተካከል የሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106044
****************************
(ኢ ፕ ድ)
የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደተደረሰ ተገለጸ፡፡
በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለሥልጣን የብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አዳነ ፀጋዬ ለኢፕድ እንደተናገሩት፤ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዱ አስፈላጊ ሰነዶች ለዩኔስኮ ቀርበዋል።
ዩኔስኮ የላካቸው ባለሙያዎች ወደባሌ ብሔራዊ ፓርክ በመሄድ ለተቋማቸው የተላከውን ሰነድ ከፓርኩ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማነጻጸር መስተካከል የሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106044
ኮሚሽኑ ከ14 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ለያዙ የታክስ ጉዳዮች ውሳኔ ሰጥቷል
******************
(ኢ ፕ ድ)
ከ14 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ የያዙ የታክስ ጉዳዮች ተመልክቶ የዳኝነት ውሳኔ መስጠቱን የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ገለጸ።
የኮሚሽኑ የ2015 የዕቅድ አፈጻጸም፣ የተገልጋዮች እርካታ ዳሰሳ ጥናትና የ2016 ዓ.ም መሪ ዕቅድ የግምገማ መድረክ ትናንት ተካሂዷል።
የኮሚሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አያሌው በመድረኩ ተገኝተው እንደገለጹት፤ የውሳኔ የተሰጠባቸው ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106055
******************
(ኢ ፕ ድ)
ከ14 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ የያዙ የታክስ ጉዳዮች ተመልክቶ የዳኝነት ውሳኔ መስጠቱን የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ገለጸ።
የኮሚሽኑ የ2015 የዕቅድ አፈጻጸም፣ የተገልጋዮች እርካታ ዳሰሳ ጥናትና የ2016 ዓ.ም መሪ ዕቅድ የግምገማ መድረክ ትናንት ተካሂዷል።
የኮሚሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አያሌው በመድረኩ ተገኝተው እንደገለጹት፤ የውሳኔ የተሰጠባቸው ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=106055
የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት እያደረጉ ነው
********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ፕሬዝዳንቱ በፓርኩ ውስጥ ችግኝ ተክለዋል
የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ከጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ አሕመድ ጋር በመሆኑን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ነው።
ፕሬዝዳንቱ በፓርኩ ውስጥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በመሆንም ችግኝ ተክለዋል።
የባንኩ ፕሬዚዳንት ትናንት ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ፕሬዝዳንቱን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይም ፕሬዚዳንቱን በዛሬው እለት በዓለም ባንክ ድጋፍ የተገነባውን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴና እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን እያስጎበኟቸው ነው።
የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የትብብር አድማስ በማስፋት ለኢኮኖሚ እድገታችን በኮንሴሽናል ፋይናንስ፣ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በኩል ጠንካራ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ አቅርቦት እና የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችንን የሚደግፍ የዘለቀ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ጠቅላይ ሚኒስትረ ዐቢይ አሕመድ በትናንትናው እለት ማስታወቃቸው ይታወሳል።
በሳሙኤል ወንደሰን
ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓም
(ፎቶ ፋይል)
********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ፕሬዝዳንቱ በፓርኩ ውስጥ ችግኝ ተክለዋል
የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ከጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ አሕመድ ጋር በመሆኑን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ነው።
ፕሬዝዳንቱ በፓርኩ ውስጥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በመሆንም ችግኝ ተክለዋል።
የባንኩ ፕሬዚዳንት ትናንት ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም ፕሬዝዳንቱን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይም ፕሬዚዳንቱን በዛሬው እለት በዓለም ባንክ ድጋፍ የተገነባውን የቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴና እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን እያስጎበኟቸው ነው።
የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የትብብር አድማስ በማስፋት ለኢኮኖሚ እድገታችን በኮንሴሽናል ፋይናንስ፣ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በኩል ጠንካራ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ አቅርቦት እና የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችንን የሚደግፍ የዘለቀ አስተዋፅዖ እንደሚኖረው ጠቅላይ ሚኒስትረ ዐቢይ አሕመድ በትናንትናው እለት ማስታወቃቸው ይታወሳል።
በሳሙኤል ወንደሰን
ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓም
(ፎቶ ፋይል)