የሲዳማ ክልል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ አዲስ ፓኬጅ ቀረጾ ወደ ትግበራ ሊገባ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ክልል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ 7 ኢንሼቲቭና 67 ፓኬጆችን የያዘ 767 የተሰኘ ፓኬጅ ቀርጾ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን አስታውቋል።
በክልሉ የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳዊት ሀዬሶ(ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፣ 767 የተሰኘው ኢንሼቲቭና ፓኬጅ እርሻን፣ የእንስሳት ሀብት ልማት፣ ቱሪዝም፣ ትምህርት እና ስልጠና፣ ኢንዱስትሪ፣ ንፅህናን እንዲሁም የማህበረሰብና አካባቢ ደህንነትን ያካተተና በውስጡም 67 ፓኬጆችን አቅፎ የያዘ ነው።
ኢንሼቲቭና ፓኬጁ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የሚተገበር ሲሆን፣ትግበራው በጥናት በተለየው መሰረት እንደ የአካባቢው ተፈጥሯዊ ባህርይ ሊለያይ ይችላል።
የክልሉ መንግሥት የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስና የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ላለፉት ሶስት ዓመታት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ገልጸዋል።
የሲዳማ ክልል በክልልነት ከተደራጀ ጀምሮ የሕዝቡን ፍላጎት መነሻ ባደረገ መልኩ የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የተለያዩ ስራዎች ሲሰራ መቆየቱንም አውስተው፤በመንገድ፣ በግብርና ፣ በንጹህ መጠጥ ውሃ፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በመልካም አስተዳደር እና በተሻሻለ እንስሳት ዙሪያ ተጠቃሽ ሥራ መሠራቱን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124992
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ክልል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ 7 ኢንሼቲቭና 67 ፓኬጆችን የያዘ 767 የተሰኘ ፓኬጅ ቀርጾ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑን አስታውቋል።
በክልሉ የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ዳዊት ሀዬሶ(ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፣ 767 የተሰኘው ኢንሼቲቭና ፓኬጅ እርሻን፣ የእንስሳት ሀብት ልማት፣ ቱሪዝም፣ ትምህርት እና ስልጠና፣ ኢንዱስትሪ፣ ንፅህናን እንዲሁም የማህበረሰብና አካባቢ ደህንነትን ያካተተና በውስጡም 67 ፓኬጆችን አቅፎ የያዘ ነው።
ኢንሼቲቭና ፓኬጁ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የሚተገበር ሲሆን፣ትግበራው በጥናት በተለየው መሰረት እንደ የአካባቢው ተፈጥሯዊ ባህርይ ሊለያይ ይችላል።
የክልሉ መንግሥት የሕዝቡን የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስና የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ላለፉት ሶስት ዓመታት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ገልጸዋል።
የሲዳማ ክልል በክልልነት ከተደራጀ ጀምሮ የሕዝቡን ፍላጎት መነሻ ባደረገ መልኩ የጋራ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የተለያዩ ስራዎች ሲሰራ መቆየቱንም አውስተው፤በመንገድ፣ በግብርና ፣ በንጹህ መጠጥ ውሃ፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በመልካም አስተዳደር እና በተሻሻለ እንስሳት ዙሪያ ተጠቃሽ ሥራ መሠራቱን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124992
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ አንድ ነጥብ አምስት ቢልዮን ብር በላይ ካፒታል አሰባሰበ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሥራ ለመጀመር ያስፈልገኛል ብሎ ካቀደው ከሁለት እጥፍ በላይ የሆነ ተሳትፎን በማሳካት ካፒታል የማሰባሰብ ሂደቱን ማጠናቀቁን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አሳወቀ።
የገበያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ባለሀብቶች ከተጠበቀው በላይ የሆነ ምላሽን በማግኘት በድምሩ ብር አንድ ነጥብ 5 ቢሊየን (26 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር) ካፒታል ማሰባሰብ ችሏል።
ይህም በመጀመሪያ ከታቀደው የብር 631 ሚሊየን (11.07 ሚሊየን ዶላር) ካፒታል በ240 በመቶ የሚበልጥ ሲሆን በድምሩ 48 በፋይናንስና ከፋይናንስ ዘርፍ ውጪ ባሉ ዘርፎች የተሰማሩ ተቋማዊ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች ተሳትፎ አድርገዋል ብለዋል።
ገበያው ግንባር ቀደም በሆነ የግልና የመንግስት አጋርነት በጥቅምት 2016 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን መንግስት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በኩል የ25 በመቶ የተፈቀደ ካፒታል ድርሻ ሲይዝ የግል ዘርፉ ደግሞ ቀሪውን 75 በመቶ ድርሻ ይዟል ተብሏል።
በዳግማዊት ግርማ
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
******************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሥራ ለመጀመር ያስፈልገኛል ብሎ ካቀደው ከሁለት እጥፍ በላይ የሆነ ተሳትፎን በማሳካት ካፒታል የማሰባሰብ ሂደቱን ማጠናቀቁን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አሳወቀ።
የገበያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ባለሀብቶች ከተጠበቀው በላይ የሆነ ምላሽን በማግኘት በድምሩ ብር አንድ ነጥብ 5 ቢሊየን (26 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር) ካፒታል ማሰባሰብ ችሏል።
ይህም በመጀመሪያ ከታቀደው የብር 631 ሚሊየን (11.07 ሚሊየን ዶላር) ካፒታል በ240 በመቶ የሚበልጥ ሲሆን በድምሩ 48 በፋይናንስና ከፋይናንስ ዘርፍ ውጪ ባሉ ዘርፎች የተሰማሩ ተቋማዊ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች ተሳትፎ አድርገዋል ብለዋል።
ገበያው ግንባር ቀደም በሆነ የግልና የመንግስት አጋርነት በጥቅምት 2016 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን መንግስት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በኩል የ25 በመቶ የተፈቀደ ካፒታል ድርሻ ሲይዝ የግል ዘርፉ ደግሞ ቀሪውን 75 በመቶ ድርሻ ይዟል ተብሏል።
በዳግማዊት ግርማ
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
አካል ጉዳተኞችን የዘነጉ ሕንፃዎች
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ አዲስ አበባ የሚገነቡ አንዳንድ ሕንፃዎች አስፈላጊ ግብዓቶችን ያሟሉ አይደሉም የሚል ተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርባል፡፡
በተለይም አቅመ ደካሞችና የአካል ጉዳተኞች ሕንፃዎችን ለመጠቀም ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡
ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች አንዳንድ ሕንፃዎቻችን ለአካል ጉዳተኛ ቀርቶ ለጤናማው ሰውም የተመቹ አይደሉም የሚል አስተያየት ይሰጣሉ። አንድ ሕንፃ ሊኖረው ይገባል ተብለው የሚታሰቡ እንደ አሳንሰር፣ የአካል ጉዳተኛ መወጣጫ እና መሰል ግብዓቶችን ያሟሉ አይደሉም ይላሉ።
ይህ ችግር በተለይም በጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች ዘንድ በተደጋጋሚ ይደመጣል።
ረጃጅም ፎቅ ባላቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪ የሆኑ አቅመ ደካሞች ደረጃ ላይ አረፍ እያሉ ሲሄዱ ማስተዋል የተለመደባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች መኖራቸውንም ነዋሪዎች ይናገራሉ። በየዕለት እንቅስቃሴም ረጃጅም ፎቆችን መውጣትና መውረዱ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124972
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ አዲስ አበባ የሚገነቡ አንዳንድ ሕንፃዎች አስፈላጊ ግብዓቶችን ያሟሉ አይደሉም የሚል ተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርባል፡፡
በተለይም አቅመ ደካሞችና የአካል ጉዳተኞች ሕንፃዎችን ለመጠቀም ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡
ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች አንዳንድ ሕንፃዎቻችን ለአካል ጉዳተኛ ቀርቶ ለጤናማው ሰውም የተመቹ አይደሉም የሚል አስተያየት ይሰጣሉ። አንድ ሕንፃ ሊኖረው ይገባል ተብለው የሚታሰቡ እንደ አሳንሰር፣ የአካል ጉዳተኛ መወጣጫ እና መሰል ግብዓቶችን ያሟሉ አይደሉም ይላሉ።
ይህ ችግር በተለይም በጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች ዘንድ በተደጋጋሚ ይደመጣል።
ረጃጅም ፎቅ ባላቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪ የሆኑ አቅመ ደካሞች ደረጃ ላይ አረፍ እያሉ ሲሄዱ ማስተዋል የተለመደባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች መኖራቸውንም ነዋሪዎች ይናገራሉ። በየዕለት እንቅስቃሴም ረጃጅም ፎቆችን መውጣትና መውረዱ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124972
በክልሉ በስምንት ወራት ከአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል
******************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ስምንት ወራት ለአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠር መቻሉን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቶሎሳ አጀማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በተያዘው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ውስጥ ለአንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ለአንድ ነጥብ 79 ሚሊዮን ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል በመፍጠር የእቅዱን 98 በመቶ ማሳካት ተችሏል፡፡
በዓመቱ ለሦስት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጉን ጠቅሰው፤ ለዚህም ቢሮው በከተማና በገጠር የሥራ ፈጠራን የሚያበረታቱ ዕቅዶችን አቅዶ ወደ ሥራ ገብቷል ብለዋል፡፡
ቢሮው ለሥራ አጥ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የትኩረት አቅጣጫዎች አስቀምጦ እየሠራ እንደሚገኝ የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ ለዚህም ከሰርተፍኬት ባሻገር ጥራት ያለውና ውጤታማ ስልጠና
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124989
******************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ስምንት ወራት ለአንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠር መቻሉን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ቶሎሳ አጀማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በተያዘው በጀት ዓመት ስምንት ወራት ውስጥ ለአንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ለአንድ ነጥብ 79 ሚሊዮን ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል በመፍጠር የእቅዱን 98 በመቶ ማሳካት ተችሏል፡፡
በዓመቱ ለሦስት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጉን ጠቅሰው፤ ለዚህም ቢሮው በከተማና በገጠር የሥራ ፈጠራን የሚያበረታቱ ዕቅዶችን አቅዶ ወደ ሥራ ገብቷል ብለዋል፡፡
ቢሮው ለሥራ አጥ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የትኩረት አቅጣጫዎች አስቀምጦ እየሠራ እንደሚገኝ የገለጹት ዳይሬክተሩ፤ ለዚህም ከሰርተፍኬት ባሻገር ጥራት ያለውና ውጤታማ ስልጠና
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124989
የግል ዳታ ጥበቃ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ
***************
(ኢ ፕ ድ)
የህዝበ ተወካዮች ምክር ቤት ሶስተኛ ዓመት የስራ ዘመን 20ኛ መደበኛ ስብሰባ የግል ዳታ ጥበቃ ረቂቅ አዋጅን በአብላጫ ድምጽ በዛሬው አጽድቋል፡፡
አዋጁ የግል ዳታ ጥበቃን በተመለከተ ዝርዝር ድንጋጌዎችን የሚያስቀምጥና የግል ዳታ ጥበቃ ተቆጣጣሪ ተቋምን የሚሰይም በመሆኑ ጠንካራ የግል ዳታ ጥበቃ ስርዓት እንዲፈጠር የሚያደርግ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የግል ዳታ በሚሰበሰብበትና በሚቀናበርበት ወቅት ጥሰት እንዳይፈጠር ለመቆጣጠርና የወንጀሉ ፈጻሚዎችን አስተማሪ በሆነ አግባብ መቅጣት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅም ነው ተብሏል ፡፡
ከዳታ ማቀናበር ስራዎች ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስና በኢትዮጵያ የግል ዳታ ጥበቃ ሰርዓት ዓለምአቀፋዊ ደረጃዎችንም በጠበቀ መልኩ ለመገንባትም ዋሳኝ መሆኑም ተነስቷል፡፡
በዳግማዊት አበበ
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
***************
(ኢ ፕ ድ)
የህዝበ ተወካዮች ምክር ቤት ሶስተኛ ዓመት የስራ ዘመን 20ኛ መደበኛ ስብሰባ የግል ዳታ ጥበቃ ረቂቅ አዋጅን በአብላጫ ድምጽ በዛሬው አጽድቋል፡፡
አዋጁ የግል ዳታ ጥበቃን በተመለከተ ዝርዝር ድንጋጌዎችን የሚያስቀምጥና የግል ዳታ ጥበቃ ተቆጣጣሪ ተቋምን የሚሰይም በመሆኑ ጠንካራ የግል ዳታ ጥበቃ ስርዓት እንዲፈጠር የሚያደርግ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የግል ዳታ በሚሰበሰብበትና በሚቀናበርበት ወቅት ጥሰት እንዳይፈጠር ለመቆጣጠርና የወንጀሉ ፈጻሚዎችን አስተማሪ በሆነ አግባብ መቅጣት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅም ነው ተብሏል ፡፡
ከዳታ ማቀናበር ስራዎች ጋር የተያያዙ አደጋዎችን ለመቀነስና በኢትዮጵያ የግል ዳታ ጥበቃ ሰርዓት ዓለምአቀፋዊ ደረጃዎችንም በጠበቀ መልኩ ለመገንባትም ዋሳኝ መሆኑም ተነስቷል፡፡
በዳግማዊት አበበ
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
የዓባይ ግድብ በዓለም ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻዎች አንዱ ይሆናል
********************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ ቦታው በዓለም ላይ ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ውስጥ አንዱ ይሆናል ሲሉ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው ዶክተር አያሌው ሲሳይ ገለጹ።
የቱሪዝም ባለሙያው ዶክተር አያሌው ሲሳይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የዓባይ ግድብ የሚያርፍበት ቦታ የውሃውን ይዞታ ጨምሮ አንድ ሺህ 740 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ይሸፍናል።
ግድቡ የሚይዘው 74 ቢሊዮን ሜትር ኩብ ውሃ ወደ ኋላ 246 ኪሎ ሜትር ይረዝማል።
በዚህም እያንዳንዳቸው ከአምስት ሔክታር በላይ ስፋት ያላቸው 70 ደሴቶች ይፈጠራሉ፡፡
ይህም የዓባይ ግድብ ሲጠናቀቅ አካባቢው በዓለም ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻዎች አንዱ ያደርገዋል፡፡
ትልቁ ደሴት ሁለት ሺህ 800 ሔክታር ስፋት እንደሚኖረው መረጃዎች ያመለክታሉ ያሉት ዶክተር አያሌው፤ የዓባይ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ ቦታው በዓለም ላይ ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ውስጥ አንዱ እንደሚሆን ገልጸዋል።
ዓባይ ተራ ወንዝ ብቻ ሳይሆን የስልጣኔ እና የባህል ምልክት ነው። ይህም ግድቡን በቀላሉ ለዓለም ሕዝብ ማስተዋወቅ ያስችላል ያሉት ዶክተር አያሌው፤ ይህም ቱሪስቶች ከዓባይ ወንዝ ጋር የተያያዘውን ውበት እና የበለፀገ ባህልና ታሪክን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125001
********************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ ቦታው በዓለም ላይ ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ውስጥ አንዱ ይሆናል ሲሉ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያው ዶክተር አያሌው ሲሳይ ገለጹ።
የቱሪዝም ባለሙያው ዶክተር አያሌው ሲሳይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የዓባይ ግድብ የሚያርፍበት ቦታ የውሃውን ይዞታ ጨምሮ አንድ ሺህ 740 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ይሸፍናል።
ግድቡ የሚይዘው 74 ቢሊዮን ሜትር ኩብ ውሃ ወደ ኋላ 246 ኪሎ ሜትር ይረዝማል።
በዚህም እያንዳንዳቸው ከአምስት ሔክታር በላይ ስፋት ያላቸው 70 ደሴቶች ይፈጠራሉ፡፡
ይህም የዓባይ ግድብ ሲጠናቀቅ አካባቢው በዓለም ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻዎች አንዱ ያደርገዋል፡፡
ትልቁ ደሴት ሁለት ሺህ 800 ሔክታር ስፋት እንደሚኖረው መረጃዎች ያመለክታሉ ያሉት ዶክተር አያሌው፤ የዓባይ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ ቦታው በዓለም ላይ ካሉት ውብ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች ውስጥ አንዱ እንደሚሆን ገልጸዋል።
ዓባይ ተራ ወንዝ ብቻ ሳይሆን የስልጣኔ እና የባህል ምልክት ነው። ይህም ግድቡን በቀላሉ ለዓለም ሕዝብ ማስተዋወቅ ያስችላል ያሉት ዶክተር አያሌው፤ ይህም ቱሪስቶች ከዓባይ ወንዝ ጋር የተያያዘውን ውበት እና የበለፀገ ባህልና ታሪክን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125001
"ወጣቶች ከትንሽ በመነሳት ለሀገር የሚተርፍ የፈጠራ ሥራ ማከናወን ይገባቸዋል"-ጠቅላይሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
******
(ኢ ፕ ድ)
ወጣቶች ትልቅ አስብው ከትንሽ በመነሳት ለሀገር የሚተርፍ የፈጠራ ሥራ ማከናወን ይገባቸዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያ ስታርታፕ ብሔራዊ ሁነት በዓድዋ መታሰቢያ ተከናውኗል።
በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወጣቶች ውስጣቸው ያለውን ችግር ፈቺ የፈጠራ ሀሳብ ወደተግባር በማዋል ገቢ መፍጠር እንዳለባቸው አመላክተዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ 900 ስታርትአፕ መኖራቸውን ጠቁመው በጅማሮ ላይ ያለውን ዘርፍ በጋራ በማሳደግ ውጤታማ መሆን ይገባል ብለዋል።
የኢንተርኔት ዋጋ፣ የቢሮ ኪራይ፣ የኤሌክትሪ ዋጋው ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር ለስታርትአፖች ውድ ቢሆንም በጋራ በመደጋገፍ ስኬታማ መሆን እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።
በመድረኩ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሥራ ፈጣሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በጌትነት ተስፋማርያም
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
******
(ኢ ፕ ድ)
ወጣቶች ትልቅ አስብው ከትንሽ በመነሳት ለሀገር የሚተርፍ የፈጠራ ሥራ ማከናወን ይገባቸዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላልፈዋል።
የኢትዮጵያ ስታርታፕ ብሔራዊ ሁነት በዓድዋ መታሰቢያ ተከናውኗል።
በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወጣቶች ውስጣቸው ያለውን ችግር ፈቺ የፈጠራ ሀሳብ ወደተግባር በማዋል ገቢ መፍጠር እንዳለባቸው አመላክተዋል።
በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ 900 ስታርትአፕ መኖራቸውን ጠቁመው በጅማሮ ላይ ያለውን ዘርፍ በጋራ በማሳደግ ውጤታማ መሆን ይገባል ብለዋል።
የኢንተርኔት ዋጋ፣ የቢሮ ኪራይ፣ የኤሌክትሪ ዋጋው ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር ለስታርትአፖች ውድ ቢሆንም በጋራ በመደጋገፍ ስኬታማ መሆን እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።
በመድረኩ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሥራ ፈጣሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በጌትነት ተስፋማርያም
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን ለመክፈት ያለመ ነው። ወጣቶችን በፈጠራ ሃሳብ የተሞሉ የሀገራችን አንቀሳቃሽ ሞተሮች መሆናቸውን በመቀበል ሀሳባቸውን ወደ ተግባር የሚለውጡበት የዘርፉ ፖሊሲ ድጋፍም እጅግ አስፈላጊ ነው። ካሉት ወቅታዊ ተግዳሮቶች ባሻገር ያለፉት ስድስት አመታት ስራችን የተለያዩ ማነቆዎችን በመፍታት ሰፋፊ ዕድሎች ለማስገኘት መንገድ የተከፈተበት ነበር።
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
“ስታርት አፕ ኢትዮጵያ” ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የተመቸ ከባቢን በመፍጠር ችግር ፈቺ የስራ መስኮችን ለመክፈት ያለመ ነው። ወጣቶችን በፈጠራ ሃሳብ የተሞሉ የሀገራችን አንቀሳቃሽ ሞተሮች መሆናቸውን በመቀበል ሀሳባቸውን ወደ ተግባር የሚለውጡበት የዘርፉ ፖሊሲ ድጋፍም እጅግ አስፈላጊ ነው። ካሉት ወቅታዊ ተግዳሮቶች ባሻገር ያለፉት ስድስት አመታት ስራችን የተለያዩ ማነቆዎችን በመፍታት ሰፋፊ ዕድሎች ለማስገኘት መንገድ የተከፈተበት ነበር።
መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም
መሠረታዊ ለውጥ የሚሻው የፖስፖርት አገልግሎት
*************
(ኢ ፕ ድ)
በቅጥር ግቢው ሰፊ መጋዘን መሳይ አዳራሽ አለ፡፡ በስማቸው ፊደል ተራ ተሰባስበው የስማቸውን መጠራት በጉጉት የሚጠባበቁ ደንበኞች በግቢውም በአዳራሹም በርካታ ናቸው፡፡
ለተሰብሳቢዎቹ ድምጻቸውን ጎላ ያደረጉ የአገልግሎቱ ሠራተኞችም በየተራ ስም ይጣራሉ፡፡
ጉዳያቸውን ያሳኩ ፓስፖርታቸውን ይዘው ፊታቸው ሲፈካ፤ ተራ ያልደረሳቸው ደግሞ እየተማረሩ ሲጠባበቁ ይታያሉ፡፡
አናት የሚበሳውን ፀሐይ ተቋቁመው ተራ የሚጠባበቁ አዛውንቶች፣ ሕፃናት የያዙ ወላጆች እና ነፍሰጡሮችን ጨምሮ ሲጉላሉ የሚስተዋልበት ትዕይንት ጎተራ እና በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አካባቢ የሚገኘው የኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ግቢ ውስጥ ተመልክተናል፡፡
ጉዳይን ፈጽሞ መመለስ እንደልዩ ዕድል የሚቆጠርበት በዚህ ትዕይንት በዋና መሥሪያ ቤቱም ሆነ በቅርንጫፉ ግቢና ደጃፎቹ በርከት ያሉ ተገልጋዮች ምሬት ሲያሰሙ መስማት የተለመደ ነው፡፡
በርግጥ 24 ሰዓት የፓስፖርት ህትመትና በበይነ መረብ ምዝገባ ሥርዓት ተዘርግቷል፤ የአሠራር ሥርዓቱም በመጠኑ መሻሻል ታይቶበታል፤ ይሁን እንጂ አሁንም ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የአገልግሎት አሰጣጥን ማጣጣም፣ ሙሉ አሠራሩንም ማዘመን ፣ ታትሞ የደረሰ ፓስፖርት እንዳለውም ቅልጥፍ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125054
*************
(ኢ ፕ ድ)
በቅጥር ግቢው ሰፊ መጋዘን መሳይ አዳራሽ አለ፡፡ በስማቸው ፊደል ተራ ተሰባስበው የስማቸውን መጠራት በጉጉት የሚጠባበቁ ደንበኞች በግቢውም በአዳራሹም በርካታ ናቸው፡፡
ለተሰብሳቢዎቹ ድምጻቸውን ጎላ ያደረጉ የአገልግሎቱ ሠራተኞችም በየተራ ስም ይጣራሉ፡፡
ጉዳያቸውን ያሳኩ ፓስፖርታቸውን ይዘው ፊታቸው ሲፈካ፤ ተራ ያልደረሳቸው ደግሞ እየተማረሩ ሲጠባበቁ ይታያሉ፡፡
አናት የሚበሳውን ፀሐይ ተቋቁመው ተራ የሚጠባበቁ አዛውንቶች፣ ሕፃናት የያዙ ወላጆች እና ነፍሰጡሮችን ጨምሮ ሲጉላሉ የሚስተዋልበት ትዕይንት ጎተራ እና በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አካባቢ የሚገኘው የኢምግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ግቢ ውስጥ ተመልክተናል፡፡
ጉዳይን ፈጽሞ መመለስ እንደልዩ ዕድል የሚቆጠርበት በዚህ ትዕይንት በዋና መሥሪያ ቤቱም ሆነ በቅርንጫፉ ግቢና ደጃፎቹ በርከት ያሉ ተገልጋዮች ምሬት ሲያሰሙ መስማት የተለመደ ነው፡፡
በርግጥ 24 ሰዓት የፓስፖርት ህትመትና በበይነ መረብ ምዝገባ ሥርዓት ተዘርግቷል፤ የአሠራር ሥርዓቱም በመጠኑ መሻሻል ታይቶበታል፤ ይሁን እንጂ አሁንም ከሕዝብ ፍላጎት ጋር የአገልግሎት አሰጣጥን ማጣጣም፣ ሙሉ አሠራሩንም ማዘመን ፣ ታትሞ የደረሰ ፓስፖርት እንዳለውም ቅልጥፍ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125054
አዋጁ ሃይማኖታዊ በዓላት አከባበርና የጋራ ድሎችን እውቅና ለመስጠት ያስችላል
******************
(ኢ ፕ ድ)
የሜዳይ፣ ኒሻን ሽልማት አዋጅ የሃይማኖት እና የድል በዓላትን አከባበር እንዲሁም በጋራ የተሳኩ ድሎችን እውቅና መስጠትን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሕግ አማካሪ አለምአንተ አግደው ገለጹ፡፡
የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሜዳይ፣ ኒሻን ሽልማት ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጂ መድረክ አካሂዷል፡፡
በአስረጂ መድረኩ ላይ የተገኙት የሕግ አማካሪው አለምአንተ፤ የሃይማኖት እና የድል በዓላትን አከባበር፣ የማህበራዊ እሴቶችን እና በጋራ ያሳካናቸውን ድሎች እውቅና መስጠትን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
በተቋም ግንባታ እና በሀገረ መንግሥት ግንባታ ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ገልፀው፣ ለሀገር አስተዋጽኦ ያደረጉ ሰዎችን በመሸለም ሌሎች የሚበረታቱበት ሥርዓት የመፍጠር እሳቤ እንዳለው አስገንዝበዋል፡፡
ትውልድን ለማነሳሳት እና አርአያ በመሆን ሌሎች እንዲነሳሱ በማድረግም ፋይዳው የጎላ መሆኑን......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125065
******************
(ኢ ፕ ድ)
የሜዳይ፣ ኒሻን ሽልማት አዋጅ የሃይማኖት እና የድል በዓላትን አከባበር እንዲሁም በጋራ የተሳኩ ድሎችን እውቅና መስጠትን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሕግ አማካሪ አለምአንተ አግደው ገለጹ፡፡
የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሜዳይ፣ ኒሻን ሽልማት ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጂ መድረክ አካሂዷል፡፡
በአስረጂ መድረኩ ላይ የተገኙት የሕግ አማካሪው አለምአንተ፤ የሃይማኖት እና የድል በዓላትን አከባበር፣ የማህበራዊ እሴቶችን እና በጋራ ያሳካናቸውን ድሎች እውቅና መስጠትን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
በተቋም ግንባታ እና በሀገረ መንግሥት ግንባታ ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ገልፀው፣ ለሀገር አስተዋጽኦ ያደረጉ ሰዎችን በመሸለም ሌሎች የሚበረታቱበት ሥርዓት የመፍጠር እሳቤ እንዳለው አስገንዝበዋል፡፡
ትውልድን ለማነሳሳት እና አርአያ በመሆን ሌሎች እንዲነሳሱ በማድረግም ፋይዳው የጎላ መሆኑን......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=125065