በተሠራው ከፍተኛ ፀጥታን የማረጋገጥ ሥራ ክልሉ ወደ ተሟላ ሠላም ተመልሷል
************************
(ኢ ፕ ድ)
በቤኒሻንጉል ክልል የነበረው የሠላም መደፍረስ፣ የፀጥታ ችግርና የደህንነት ስጋት በተደረጉ ከፍተኛ ሰላምና ፀጥታን የማስፈን ሥራዎች ተወግዶ ክልሉ ሙሉ ለሙሉ ወደ ነበረበት ሰላማዊ ሁኔታ መመለሱ
ተገለጸ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በፅህፈት ቤታቸው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት፤ ጥቅሜ ተነካ በሚሉ ሃይሎች ቀስቃሽነት ተጀምሮ የነበረው ክልሉን የመረበሽ፣ የሕዝቡን ሰላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የመጣል ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ተቀይሮ ዛሬ በክልሉ አንፃራዊ ሰላም ሰፍኗል።
እንደ ርእሰ መስተዳድሩ ማብራሪያ የለውጡን መምጣት ተከትሎ ጥቅሜ ይቀራል በሚል ያኮረፉና ወደ ጦርነት ሳይቀር የገቡ ኃይሎች የነበሩ ሲሆን፣ እነዚህ ኃይሎች የፈጠሩት ቀውስ በክልሉ ሰላም እንዲደፈርስ አድርጎ ቆይቷል። ይሁን እንጂ፣ በተከፈለው ውድ መስዋእትነት አሁን በክልሉ አንፃራዊ ሰላም ሊገኝ ችሏል።
በአሁኑ ሰአት በየትኛውም የክልሉ አካባቢዎች በነፃነት መንቀሳቀስ የሚቻል መሆኑን የገለፁት አቶ አሻድሊ ሀሰን የተወሰኑ ችግሮች ያሉት ከአጎራባች ክልሎች ጋር በሚያዋስኑ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130152
************************
(ኢ ፕ ድ)
በቤኒሻንጉል ክልል የነበረው የሠላም መደፍረስ፣ የፀጥታ ችግርና የደህንነት ስጋት በተደረጉ ከፍተኛ ሰላምና ፀጥታን የማስፈን ሥራዎች ተወግዶ ክልሉ ሙሉ ለሙሉ ወደ ነበረበት ሰላማዊ ሁኔታ መመለሱ
ተገለጸ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በፅህፈት ቤታቸው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት፤ ጥቅሜ ተነካ በሚሉ ሃይሎች ቀስቃሽነት ተጀምሮ የነበረው ክልሉን የመረበሽ፣ የሕዝቡን ሰላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የመጣል ሁኔታ ሙሉ ለሙሉ ተቀይሮ ዛሬ በክልሉ አንፃራዊ ሰላም ሰፍኗል።
እንደ ርእሰ መስተዳድሩ ማብራሪያ የለውጡን መምጣት ተከትሎ ጥቅሜ ይቀራል በሚል ያኮረፉና ወደ ጦርነት ሳይቀር የገቡ ኃይሎች የነበሩ ሲሆን፣ እነዚህ ኃይሎች የፈጠሩት ቀውስ በክልሉ ሰላም እንዲደፈርስ አድርጎ ቆይቷል። ይሁን እንጂ፣ በተከፈለው ውድ መስዋእትነት አሁን በክልሉ አንፃራዊ ሰላም ሊገኝ ችሏል።
በአሁኑ ሰአት በየትኛውም የክልሉ አካባቢዎች በነፃነት መንቀሳቀስ የሚቻል መሆኑን የገለፁት አቶ አሻድሊ ሀሰን የተወሰኑ ችግሮች ያሉት ከአጎራባች ክልሎች ጋር በሚያዋስኑ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130152
የ70 ዓመታት የውሃ ጥሟን የቆረጠችው ጎዴ ከተማ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ጎዴ በሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ አንዱ የሆነው የሸበሌ ዞን ዋና ከተማ ነች።
በዘመነ አጼ ኃይለስላሴ የጦር ሰፈር ተመስርቶባት ቀስበቀስ ወደ ከተማነት የተሸጋግረችው ጎዴ፤ ዛሬ ላይ የንግድ እንቅስቃሴ ከሚታይባቸውና የኢኮኖሚ አቅም ካላቸው የክልሉ ከተሞች አንዷ ለመሆን በቅታለች።
ሕይወታቸውን በንግድ ሥራ የሚመሩ የአካባቢውን እና ከተለያዩ ክልሎች የመጡ ነዋሪዎችን አቅፋለች።
ያም ሆኖ ግን ይህች ከተማ ጎዴ ከተማ ከተቆረቆረች ጊዜ ጀምሮ በተለይም የንጹህ መጠጥ ውሃ አንገብጋቢ ጥያቄዋን አዝላ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ተጉዛለች።
ጎዴ ስትጠማ የኖረችው ከተማዋን ሰንጥቆ የሚያልፈውን የዋቤ ሸበሌ ወንዝ ይዛ መሆኑ ደግሞ ምን ጊዜም ነዋሪዎቿን ሲያስቆጭ የኖረ ጉዳይ ነበር።
ዛሬ የሶማሌ ክልሉ ያገኘውን ሰላም ተከትሎ የልማት ጥያቄያቸው መልስ ካገኘ በርካታ ከተሞች ውስጥ የጎዴ ከተማ አንዷ ለመሆን በቅታለች።
ለጎዴ ከተማ ነዋሪዎች ፈተና ሆኖ ለረዥም ዘመን የኖረው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር እልባት በማግኘቱ ነዋሪዎቿ እፎይ ብለዋል።
በከተማዋ ፈጣን እድገትና ለውጥም ደስተኛ ሆነዋል።
ወይዘሮ ነስር መሃመድ በተለይም ከውሃ አንጻር የቀድሞዋን እና የአሁኗን ጎዴ እንዲህ ይገልጿቸዋል። ‹‹ለከተማው ሕዝብ ትልቁ ችግር የመጠጥ ውሃ ነበር።
ከወንዝ የሚቀዳ ድፍርስ ውሃ ስለምንጠቀም ለተለያዩ........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130151
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ጎዴ በሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ከሚገኙት 11 ዞኖች ውስጥ አንዱ የሆነው የሸበሌ ዞን ዋና ከተማ ነች።
በዘመነ አጼ ኃይለስላሴ የጦር ሰፈር ተመስርቶባት ቀስበቀስ ወደ ከተማነት የተሸጋግረችው ጎዴ፤ ዛሬ ላይ የንግድ እንቅስቃሴ ከሚታይባቸውና የኢኮኖሚ አቅም ካላቸው የክልሉ ከተሞች አንዷ ለመሆን በቅታለች።
ሕይወታቸውን በንግድ ሥራ የሚመሩ የአካባቢውን እና ከተለያዩ ክልሎች የመጡ ነዋሪዎችን አቅፋለች።
ያም ሆኖ ግን ይህች ከተማ ጎዴ ከተማ ከተቆረቆረች ጊዜ ጀምሮ በተለይም የንጹህ መጠጥ ውሃ አንገብጋቢ ጥያቄዋን አዝላ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ተጉዛለች።
ጎዴ ስትጠማ የኖረችው ከተማዋን ሰንጥቆ የሚያልፈውን የዋቤ ሸበሌ ወንዝ ይዛ መሆኑ ደግሞ ምን ጊዜም ነዋሪዎቿን ሲያስቆጭ የኖረ ጉዳይ ነበር።
ዛሬ የሶማሌ ክልሉ ያገኘውን ሰላም ተከትሎ የልማት ጥያቄያቸው መልስ ካገኘ በርካታ ከተሞች ውስጥ የጎዴ ከተማ አንዷ ለመሆን በቅታለች።
ለጎዴ ከተማ ነዋሪዎች ፈተና ሆኖ ለረዥም ዘመን የኖረው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር እልባት በማግኘቱ ነዋሪዎቿ እፎይ ብለዋል።
በከተማዋ ፈጣን እድገትና ለውጥም ደስተኛ ሆነዋል።
ወይዘሮ ነስር መሃመድ በተለይም ከውሃ አንጻር የቀድሞዋን እና የአሁኗን ጎዴ እንዲህ ይገልጿቸዋል። ‹‹ለከተማው ሕዝብ ትልቁ ችግር የመጠጥ ውሃ ነበር።
ከወንዝ የሚቀዳ ድፍርስ ውሃ ስለምንጠቀም ለተለያዩ........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130151
በኮሪደር ልማቱ ህንፃዎች ታድሰው ከመንገዱ ጥራት ጋር ደረጃቸውን ጠብቀው መታየት ጀምረዋል
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በኮሪደር ልማቱ ህንፃዎች ታድሰው ከመንገዱ ጥራት ጋር ደረጃቸውን ጠብቀው መታየት ጀምረዋል ሲሉ ኢፕድ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ።
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ አቶ ታደሰ ንጋቱ ደተናገሩት፤ የኮሪደር ልማቱ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ፣ አበባ፣ ለነዋሪዎቿ ምቹ እንዲሁም ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ የላቀ ሚና ይጫወታል። በዚህም ለረጅም ዓመት ሳይታደሱ የቆዩ ህንፃዎች ታድሰው ከመንገዱ ጥራት ጋር ደረጃቸውን ጠብቀው መታየት ጀምረዋል።
ይህም የአዲስ አበባን የመንገድ ሽፋንና ዘመናዊነት እንዲሁም የትራንስፖርት ፍሰት ያሳድጋል። ከዚህም ባለፈ ህንፃዎች ለዓይን በሚስብ መልኩ መታደሳቸው አዲስ አበባ የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና፣ የአፍሪካ ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ.........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130162
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በኮሪደር ልማቱ ህንፃዎች ታድሰው ከመንገዱ ጥራት ጋር ደረጃቸውን ጠብቀው መታየት ጀምረዋል ሲሉ ኢፕድ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ።
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ አቶ ታደሰ ንጋቱ ደተናገሩት፤ የኮሪደር ልማቱ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ፣ አበባ፣ ለነዋሪዎቿ ምቹ እንዲሁም ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ የላቀ ሚና ይጫወታል። በዚህም ለረጅም ዓመት ሳይታደሱ የቆዩ ህንፃዎች ታድሰው ከመንገዱ ጥራት ጋር ደረጃቸውን ጠብቀው መታየት ጀምረዋል።
ይህም የአዲስ አበባን የመንገድ ሽፋንና ዘመናዊነት እንዲሁም የትራንስፖርት ፍሰት ያሳድጋል። ከዚህም ባለፈ ህንፃዎች ለዓይን በሚስብ መልኩ መታደሳቸው አዲስ አበባ የዓለም የዲፕሎማሲ መዲና፣ የአፍሪካ ዋና ከተማ፣ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ እንቅስቃሴ.........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130162
በትግራይ ክልል ከ122 ሺህ በላይ ተማሪዎች የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየወሰዱ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ከ122 ሺህ በላይ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና እየወሰዱ ነው።
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ታደሰ ካህሳይ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ዛሬ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየተሰጠ ነው።
ፈተናው ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት እንደሚሰጥም ተናግረዋል።
እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ፣ ከተፈታኞች መካከል 62 ሺህ 732 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች ናቸው።
ተማሪዎቹ ፈተናውን በተረጋጋ ሁኔታ እንዲወስዱ አስቀድሞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል።
የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ተቆጣጣሪዎች በበቂ ሁኔታ መመደባቸውን ጠቁመው፣ ለፈተናው ሰላማዊነትም የጸጥታ አካላት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
***************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ከ122 ሺህ በላይ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና እየወሰዱ ነው።
በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ታደሰ ካህሳይ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ዛሬ የስምንተኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየተሰጠ ነው።
ፈተናው ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት እንደሚሰጥም ተናግረዋል።
እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ፣ ከተፈታኞች መካከል 62 ሺህ 732 የሚሆኑት ሴት ተማሪዎች ናቸው።
ተማሪዎቹ ፈተናውን በተረጋጋ ሁኔታ እንዲወስዱ አስቀድሞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል።
የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ተቆጣጣሪዎች በበቂ ሁኔታ መመደባቸውን ጠቁመው፣ ለፈተናው ሰላማዊነትም የጸጥታ አካላት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
የባሕርዳር ከተማ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ
****************
( ኢ ፕ ድ)
በባሕርዳር ከተማ የሚገነባውና ለከተማዋ ሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ ያለው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ተጀመረ።
ፕሮጀክቱ የ22 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት የሚሸፍን ነው ተብሏል።
በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋየ፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የአማራ ክልል እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
****************
( ኢ ፕ ድ)
በባሕርዳር ከተማ የሚገነባውና ለከተማዋ ሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ ያለው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ተጀመረ።
ፕሮጀክቱ የ22 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት የሚሸፍን ነው ተብሏል።
በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋየ፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ የአማራ ክልል እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
“የተደራጀ የሲቪል ማህበራት ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልጽግና“ በሚል መሪ ቃል በከተማችን ከሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ተወካዮች ጋር ተወያይተናል።
የሲቪል ማኅበራት የተለያዩ የማህበረሰብ አካላትን የሚወክሉ፣ በዴሞክራሲ ማበብ፣ መጎልበት እና ማኅበራዊ ፍትህ በማንገስ ረገድ የላቀ ሚና ያላቸው በመሆናቸው በከተማችን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፏቸው እንዲጎለብት እንዲሁም የተሻለ የግንኙነት አግባብን በመከተል ተቀራርበን በጋራ ለመስራት በውይይታችን ወቅት ተስማምተናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
“የተደራጀ የሲቪል ማህበራት ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልጽግና“ በሚል መሪ ቃል በከተማችን ከሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ተወካዮች ጋር ተወያይተናል።
የሲቪል ማኅበራት የተለያዩ የማህበረሰብ አካላትን የሚወክሉ፣ በዴሞክራሲ ማበብ፣ መጎልበት እና ማኅበራዊ ፍትህ በማንገስ ረገድ የላቀ ሚና ያላቸው በመሆናቸው በከተማችን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፏቸው እንዲጎለብት እንዲሁም የተሻለ የግንኙነት አግባብን በመከተል ተቀራርበን በጋራ ለመስራት በውይይታችን ወቅት ተስማምተናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ሰኔ 12 ቀን 2016 ዓም ይጀመራል
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86 ሺህ 222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን እንደሚያስፈጽሙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በ183 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ86 ሺህ 222 ተማሪዎች ይሰጣል።
በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2200 በላይ ፈታኝ ፤ ከ700 በላይ ሱፐር ቫይዘር፤ 183 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን እንደሚያስፈጽሙ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
ሰኔ 11 ቀን 2016 ዓም
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ (EV-CHARGE) ሥርዓት እየተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ ወደ ሥራ ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችና የመመሪያ ሥርዓቶች እየተዘጋጁ መሆኑን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አሕመድ ሰይድ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ (EV- CHARGE) ሥርዓት መመሪያን በተመለከተ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ከትናንት በስቲያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ውይይት ላይ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ከነዳጅ ኃይል ከሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በታዳሽ ኃይል ወደሚሰሩ ተሽከርካሪዎች እየተሸጋገረች ሲሆን ለዚህም የሚረዱ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው።
ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን መመሪያ ወጥቷል ያሉት አቶ አህመድ፤ በአሁኑም ወቅት የመጨረሻው ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል፤ ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር መመሪያውን ካፀደቀው......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130236
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ (EV-CHARGE) ሥርዓት እየተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ ወደ ሥራ ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይቶችና የመመሪያ ሥርዓቶች እየተዘጋጁ መሆኑን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አሕመድ ሰይድ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የኃይል መሙያ (EV- CHARGE) ሥርዓት መመሪያን በተመለከተ በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ከትናንት በስቲያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ውይይት ላይ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ከነዳጅ ኃይል ከሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በታዳሽ ኃይል ወደሚሰሩ ተሽከርካሪዎች እየተሸጋገረች ሲሆን ለዚህም የሚረዱ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው።
ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን መመሪያ ወጥቷል ያሉት አቶ አህመድ፤ በአሁኑም ወቅት የመጨረሻው ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል፤ ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር መመሪያውን ካፀደቀው......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130236
በዘንድሮ የመኸር እርሻ ከ20 ሚሊዮን ሔክታር በላይ መሬት ይታረሳል
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በ2016/17 የመኸር ምርት ዘመን ከ20 ሚሊዮን ሔክታር መሬት በላይ መሬት እንደሚታረስ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
እስከ ሰኔ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ድረስ 14 ሚሊዮን ሔክታር መሬት የታረሰ ሲሆን ከ12 ሚሊዮን ሔክታር በላይ መሬት በኩታ ገጠም ለማልማትም እየተሠራ ነው፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኢሳያስ ለማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮ የመኸር እርሻ 20 ሚሊዮን 403 ሺህ 245 ሔክታር መሬት የታረሰ ሲሆን እስካሁን ባህላዊና ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም 14 ሚሊዮን ሔክታር ገደማ መሬት ታርሷል።
ከታረሰው መሬት ውስጥ ሶስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሔክታር የሚጠጋ መሬት በዘር ተሸፍኗል ያሉት አቶ ኢሳያስ፤ በዘር ከተሸፈነው መሬት ደግሞ ሁለት ሚሊዮን 69 ሺህ 153 ሄክታሩ በኩታ ገጠም
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130220
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በ2016/17 የመኸር ምርት ዘመን ከ20 ሚሊዮን ሔክታር መሬት በላይ መሬት እንደሚታረስ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
እስከ ሰኔ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ድረስ 14 ሚሊዮን ሔክታር መሬት የታረሰ ሲሆን ከ12 ሚሊዮን ሔክታር በላይ መሬት በኩታ ገጠም ለማልማትም እየተሠራ ነው፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኢሳያስ ለማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮ የመኸር እርሻ 20 ሚሊዮን 403 ሺህ 245 ሔክታር መሬት የታረሰ ሲሆን እስካሁን ባህላዊና ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም 14 ሚሊዮን ሔክታር ገደማ መሬት ታርሷል።
ከታረሰው መሬት ውስጥ ሶስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሔክታር የሚጠጋ መሬት በዘር ተሸፍኗል ያሉት አቶ ኢሳያስ፤ በዘር ከተሸፈነው መሬት ደግሞ ሁለት ሚሊዮን 69 ሺህ 153 ሄክታሩ በኩታ ገጠም
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=130220