በሀረሪ ክልል የዳያስፖራ አባላት የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ተጀምሯል
***
(ኢ ፕ ድ)
በሀረሪ ክልል የ2016 ዓም ክልል አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀግብር እየተካሄደ ነው። ዛሬ ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር 500 ሺህ ችግኞች ይተከላሉ።
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ እንደተናገሩት፣ እንደ ሀገር የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር ፈተና ሆነው ቆይተዋል። ኢትዮጵያ ከነበራት 40 በመቶ የደን ሽፋን ወደ ሶስት በመቶ ወርዶ የነበረ ሲሆን፣ የለውጡ መንግስት በጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የደን ሽፋኑን ወደ 26 ነጥብ ሰባት በመቶ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የንቅናቄ ስራ ጠንካራ የአመራር ቁርጠኝነትና የህዝብ ተሳትፎ የታየበት በመሆኑም እንደ ሀገር አበረታች ውጤት የተመዘገበበትና አለምም ያሞገሰው ነው ብለዋል። ይህ አበረታች ውጤት በክልል ደረጃም በተጨባጭ መታየቱንና ይህ በሌሎች ስራዎችም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።
በክልሉ በዘንድሮ አመት አጠቃላይ ሁለት ነጥብ አምስት ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ። በዛሬው እለት ደግሞ 500ሺህ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ይተከላሉ።
በችግኝ ተካላ መርሀ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራርን ጨምሮ ከተለያዩ አለማት የመጡ የክልሉ የዲያስፖራ አባላትና የተለያዩ የማህበረሰብ ከፍሎች እየተሳተፉ ነው።
በአዲሱ ገረመው (ሀረር)
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
***
(ኢ ፕ ድ)
በሀረሪ ክልል የ2016 ዓም ክልል አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀግብር እየተካሄደ ነው። ዛሬ ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር 500 ሺህ ችግኞች ይተከላሉ።
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ እንደተናገሩት፣ እንደ ሀገር የአየር ንብረት ለውጥና የአፈር መሸርሸር ፈተና ሆነው ቆይተዋል። ኢትዮጵያ ከነበራት 40 በመቶ የደን ሽፋን ወደ ሶስት በመቶ ወርዶ የነበረ ሲሆን፣ የለውጡ መንግስት በጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የደን ሽፋኑን ወደ 26 ነጥብ ሰባት በመቶ ማሳደግ ተችሏል።
ይህ የንቅናቄ ስራ ጠንካራ የአመራር ቁርጠኝነትና የህዝብ ተሳትፎ የታየበት በመሆኑም እንደ ሀገር አበረታች ውጤት የተመዘገበበትና አለምም ያሞገሰው ነው ብለዋል። ይህ አበረታች ውጤት በክልል ደረጃም በተጨባጭ መታየቱንና ይህ በሌሎች ስራዎችም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።
በክልሉ በዘንድሮ አመት አጠቃላይ ሁለት ነጥብ አምስት ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ። በዛሬው እለት ደግሞ 500ሺህ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ይተከላሉ።
በችግኝ ተካላ መርሀ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ አመራርን ጨምሮ ከተለያዩ አለማት የመጡ የክልሉ የዲያስፖራ አባላትና የተለያዩ የማህበረሰብ ከፍሎች እየተሳተፉ ነው።
በአዲሱ ገረመው (ሀረር)
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት ‼️
የበዙ ምንጮች መፍለቂያ፣ የድንቅ ተፈጥሮ መገኛ፣ የእምቅ የቱሪዝም ባለቤት፣ የሀገር ሽማግሌዎች ምድር አርባ ምንጭ!
"የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአርባ ምንጭም ቀጥለናል፡፡
በዚህ መርሐ ግብር መትከል ብቻ ሳይሆን የተከልናቸውን በመከታተልና በመንከባከብ ዛፍ ሆነው ከሚሰጡት ውበት በተጨማሪ ፍሬ እንዲያፈሩ መስራት ይጠበቅብናል፡፡
የአርባ ምንጭ ህዝብ ላደረገልን የሞቀ አቀባበል እናመሰግናለን፡፡
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
የበዙ ምንጮች መፍለቂያ፣ የድንቅ ተፈጥሮ መገኛ፣ የእምቅ የቱሪዝም ባለቤት፣ የሀገር ሽማግሌዎች ምድር አርባ ምንጭ!
"የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ" በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአርባ ምንጭም ቀጥለናል፡፡
በዚህ መርሐ ግብር መትከል ብቻ ሳይሆን የተከልናቸውን በመከታተልና በመንከባከብ ዛፍ ሆነው ከሚሰጡት ውበት በተጨማሪ ፍሬ እንዲያፈሩ መስራት ይጠበቅብናል፡፡
የአርባ ምንጭ ህዝብ ላደረገልን የሞቀ አቀባበል እናመሰግናለን፡፡
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
“በመዲናዋ የተካሄደው የምክክሩ አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት በተለያዩ ከተሞች ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል”
– የጋሞ የሀገር ሽማግሌ አባቶች
*******
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ በተሳካ ሁኔታ የተካሄደው የሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በተለያዩ ከተሞችም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የጋሞ የሀገር ሽማግሌ አባቶች ጥሪ አቀረቡ።
የጋሞ የሀገር ሽማግሌ የሆኑት ሰዲቃ ስሜ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ለችግሮቻችንን መፍትሄ እንደሆነ የታመነበት የሀገራዊ ምክክር መድረክ በተለያዩ አካባቢዎች እንዲስፋፋ ጽኑ ፍላጎት አለ። የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፉን በሀገር አቀፍ ደረጃ በይፋ ያስጀመረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለአንድ ሳምንት ያከናወነው የአዲስ አበባ መድረክን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን አስታውሰዋል።
የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በተጀመረበት ፍጥነት ሳይቋረጥ በተመሳሳይ በሌሎች ከተሞችና የክልል አካባቢዎችም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአዲስ አበባው መድረክ በያገባኛልና የሃላፊነት መንፈስ መካሄዱ በቀጣይ ለሚከናወኑ ሥራዎች መሠረት የሚጥል መሆኑን አንስተው፤ ኮሚሽኑ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሆነ ስለምረዳ የምክክር ሂደቱም......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131415
– የጋሞ የሀገር ሽማግሌ አባቶች
*******
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ በተሳካ ሁኔታ የተካሄደው የሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በተለያዩ ከተሞችም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የጋሞ የሀገር ሽማግሌ አባቶች ጥሪ አቀረቡ።
የጋሞ የሀገር ሽማግሌ የሆኑት ሰዲቃ ስሜ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ለችግሮቻችንን መፍትሄ እንደሆነ የታመነበት የሀገራዊ ምክክር መድረክ በተለያዩ አካባቢዎች እንዲስፋፋ ጽኑ ፍላጎት አለ። የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፉን በሀገር አቀፍ ደረጃ በይፋ ያስጀመረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለአንድ ሳምንት ያከናወነው የአዲስ አበባ መድረክን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን አስታውሰዋል።
የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በተጀመረበት ፍጥነት ሳይቋረጥ በተመሳሳይ በሌሎች ከተሞችና የክልል አካባቢዎችም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የአዲስ አበባው መድረክ በያገባኛልና የሃላፊነት መንፈስ መካሄዱ በቀጣይ ለሚከናወኑ ሥራዎች መሠረት የሚጥል መሆኑን አንስተው፤ ኮሚሽኑ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሆነ ስለምረዳ የምክክር ሂደቱም......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131415
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮት ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎች አስመረቀ
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮት በመጀመሪያ፣ በሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 269 ተማሪዎችን አስመርቋል።
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮት በመጀመሪያ፣ በሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 269 ተማሪዎችን አስመርቋል።
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተመረቀው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በፎቶ‼️
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም