የ12ኛ ከፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን ይሰጣል - ትምህርት ሚኒስቴር
*****
(ኢ ፕ ድ)
የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች የኦንላይን ፈተናው እንደቀረ ተደርጎ የሚሠራጨው መረጃም ፍጹም ከእውነት የራቀ ሐሰተኛ መረጃ መሆኑን ገልጿል።
በመሆኑም ተማሪዎች ፈተናው በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ አውቀው ዝግጅታቸውን እንዲቀጥሉ ገልጾ፤ለማንኛውም መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር የሚተላለፉ መረጃዎችን መከታተል እንደሚገባም አሳስበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን በኦንላይንና በወረቀት ለመፈተን ዝግጅቱን አጠናቅቆ የተማሪዎችን የመፈተኛ ቀን እየተጠባበቀ ይገኛል።
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች የኦንላይን ፈተናው እንደቀረ ተደርጎ የሚሠራጨው መረጃም ፍጹም ከእውነት የራቀ ሐሰተኛ መረጃ መሆኑን ገልጿል።
በመሆኑም ተማሪዎች ፈተናው በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ አውቀው ዝግጅታቸውን እንዲቀጥሉ ገልጾ፤ለማንኛውም መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር የሚተላለፉ መረጃዎችን መከታተል እንደሚገባም አሳስበዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተናን በኦንላይንና በወረቀት ለመፈተን ዝግጅቱን አጠናቅቆ የተማሪዎችን የመፈተኛ ቀን እየተጠባበቀ ይገኛል።
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
#ሀረር_ኢኮ_ቱሪዝም_ፓርክ‼️
ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢና በክልሉ መንግስት የበጀት ድጋፍ የተገነባው የሀረር ኢኮ ቱሪዝም ፓርክ‼️
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢና በክልሉ መንግስት የበጀት ድጋፍ የተገነባው የሀረር ኢኮ ቱሪዝም ፓርክ‼️
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
የመቻል ስፖርት ክለብን 80ኛ ዓመት ምስረታ በዓልን አስመልክቶ በአዲስ አበባ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተጀመረ
*******
(ኢ ፕ ድ)
መቻል ስፖርት ክለብን ወደ ቀደመ ገናና ስሙ የመመለስና ክለቡን የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ ይገኛል። የክለቡን 80ኛ የምስረታ ዓመት በዓልን አስመልክቶ የገቢ ማሰባሰቢያ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በዝግጅቱ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ ባለሃብቶች፣ ብሔራዊ ስፖርት ፌዴሬሽንና ማኅበራት፣ የመቻል ስፖርት የቀድሞ ስፖርተኞች፣ የስፖርትና የኪነ-ጥበብ ሙያተኞችና ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦች ታድመዋል፡፡
ክለቡን ለማጠናከርና በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት በሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ሕብረተሰቡ፣ ባለሃብቶች፣ ተቋማትና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል፡፡
የመቻል ስፖርት ክለብን መደገፍ የሚፈልጉ አካላት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመወደወል ድጋፍ ማድረግ ይችላሉ።
• 0961910613
• 0961338325
• 0961875492
• 0961940938
• 0961997624
• 0961504532
በሌላ በኩል ከታች በተዘረዘሩት በገቢ ማሰባሰቢያ ሒሳብ ቁጥሮች ገንዘብ ገቢ ማድረግ እንደሚቻል ጥሪ ቀርቧል፡፡
• 1000603377137 (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
• 190757676 (አቢሲኒያ ባንክ)
• 0579717935011 (ዳሽን ባንክ)
• 013071350236800 (አዋሽ ባንክ)
• 1042400179571 (ኦሮሚያ ህ/ስራ ባንክ)
• 10702376 50215 (ስንቄ ባንክ)
• 1724954200001 (ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል)
• 9900032504845 (አማራ ባንክ)
• 00111849630400001 (እናት ባንክ)
• 1000000894676 (መቻል ስፖርት ክለብ)
መቻል የእግር ኳስ ክለብ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በሳሙኤል ወንደሰን
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
*******
(ኢ ፕ ድ)
መቻል ስፖርት ክለብን ወደ ቀደመ ገናና ስሙ የመመለስና ክለቡን የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ ይገኛል። የክለቡን 80ኛ የምስረታ ዓመት በዓልን አስመልክቶ የገቢ ማሰባሰቢያ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በዝግጅቱ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ ባለሃብቶች፣ ብሔራዊ ስፖርት ፌዴሬሽንና ማኅበራት፣ የመቻል ስፖርት የቀድሞ ስፖርተኞች፣ የስፖርትና የኪነ-ጥበብ ሙያተኞችና ጥሪ የተደረገላቸው ግለሰቦች ታድመዋል፡፡
ክለቡን ለማጠናከርና በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት በሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ ሕብረተሰቡ፣ ባለሃብቶች፣ ተቋማትና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እንዲያደርጉም ጥሪ ቀርቧል፡፡
የመቻል ስፖርት ክለብን መደገፍ የሚፈልጉ አካላት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመወደወል ድጋፍ ማድረግ ይችላሉ።
• 0961910613
• 0961338325
• 0961875492
• 0961940938
• 0961997624
• 0961504532
በሌላ በኩል ከታች በተዘረዘሩት በገቢ ማሰባሰቢያ ሒሳብ ቁጥሮች ገንዘብ ገቢ ማድረግ እንደሚቻል ጥሪ ቀርቧል፡፡
• 1000603377137 (ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ)
• 190757676 (አቢሲኒያ ባንክ)
• 0579717935011 (ዳሽን ባንክ)
• 013071350236800 (አዋሽ ባንክ)
• 1042400179571 (ኦሮሚያ ህ/ስራ ባንክ)
• 10702376 50215 (ስንቄ ባንክ)
• 1724954200001 (ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል)
• 9900032504845 (አማራ ባንክ)
• 00111849630400001 (እናት ባንክ)
• 1000000894676 (መቻል ስፖርት ክለብ)
መቻል የእግር ኳስ ክለብ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወቃል።
በሳሙኤል ወንደሰን
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም