"የዋቢ ሸበሌ ወንዝ ውሃን በማጣራት ለመጠጥ ብቁ የሚያደርገውን የጎዴ ከተማ ፕሮጀክትን ዛሬ አይተናል፡፡ በሸበሌ ወንዝ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች የጎዴ ከተማ ዕድገትን እያፋጠኑት ይገኛል"
- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፓርት ካነሷቸው ዋና ዋና ሀሳቦች‼️
👉 ለ291 ሺህ 577 ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል፣
👉ለ7 ሺህ 539 ኢንተርፕራይዞችን 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፣
👉 5 ነጥብ 17 ሚሊዮን ቶን ምርት በማምረት አንድ ነጥብ 84 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል፣
👉 351 ሺህ 549 የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ 330 ሺህ 419 ማከናወን ተችሏል፣
👉 በገበያ ማዕከላት የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ አቅርቦት ላይ በገበያ ካለው ዋጋ ከ15-20 በመቶ ቀንሷል፣
👉አምራችና ሸማቹ በቀጥታ ግብይት የሚፈፅሙባቸው ቅዳሜና እሁድ የገበያ ቦታዎች 193 ደርሰዋል፣
👉በኅብረት ሥራ ማኅበራት በኦዲት ከተገኙ ጉድለቶች ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ ተመላሽ ማድረግ ተችሏል፣
👉 የወንጀል ምጣኔ ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር እየቀነሰ መጥቷል፣
👉 17 ሺህ 635 ቤቶች ተገንብተው ለልማት ተነሺዎችና ለሌሎች ተጠቃሚዎች ተላልፈዋል፣
👉 በጋራ መኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር 4 ሺህ 940 ነዋሪዎች በ60 ማህበራት እንዲደራጁ ተደርጓል፣
👉 ከእነዚህ መካከል 54 ማኅበራት ቦታ ተረክበው ሥራ ጀምረዋል፣
👉 የመንገድ ግንባታ ሽፋንን ለማሳደግ 40 ነጥብ 80 ኪሜ አስፋልት መንገድ ግንባታ ማከናወን ተችሏል፣
👉20 ሺህ 595 የመንገድ መብራት መስመርና ፖል ጥገና፣ የመንገድ መብራት አምፖል የቅየራ ሥራ ተከናውኗል፣
👉ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ኅብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት ተችሏል፣
👉 በሰው ተኮርና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ12 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፣
👉 በመንግስትና በግል አጋርነት የቤት ልማት ፕሮግራም 65 ሺህ 817 ቤቶች ግንባታቸው ተጀምሯል፣
👉 የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቅበላን ከ291 ሺህ 392 ወደ 316 ሺህ 931 መፈፀም ተችሏል፣
👉 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቅበላ ከነበረበት 598 ሺህ 051 ወደ 626 ሺህ 647 ማድረስ ተችሏል፣
👉 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት (9-12ኛ) ቅበላን ከ223 ሺህ 302 ወደ 232 ሺህ 030 ማድረስ ተችሏል፣
👉 የትምህርት ቅበላ ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ62 ሺህ 823 ተማሪዎች ዕድገት አሳይቷል፣
👉 በሁሉም ት/ቤቶች የልዩ ፍላጎት ትምህርትን በማስፋፋት የተማሪዎችን ቁጥር 39 ሺህ 640 ማድረስ ተቸሏል፣
👉 በ“ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ ከ6 ነጥብ 44 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሀብት ማሰባሰብ ተችሏል፣
👉 በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች በፍርድ ቤት ክርክር ከተደረገባቸው 8ሺህ 514 መዝገቦች ውሳኔ ያገኙት 5ሺህ 352 ናቸው፣ በገንዘብ ሲተመን ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በዓይነት 257 ቤቶችና 1 የንግድ ሕንጻ፣ 1015 ኮንዶሚኒየም ቤቶች፣ 746 ሼዶች እንዲሁም 1152 ሄክታር መሬት) በመርታት የሕዝቡን ሀብት ከምዝበራ መታደግ ተችሏል፣
ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓም
👉 ለ291 ሺህ 577 ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል፣
👉ለ7 ሺህ 539 ኢንተርፕራይዞችን 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፣
👉 5 ነጥብ 17 ሚሊዮን ቶን ምርት በማምረት አንድ ነጥብ 84 ቢሊዮን ዶላር የውጪ ምንዛሪ ማዳን ተችሏል፣
👉 351 ሺህ 549 የንግድ ሥራ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ 330 ሺህ 419 ማከናወን ተችሏል፣
👉 በገበያ ማዕከላት የሰብል፣ የአትክልትና ፍራፍሬ አቅርቦት ላይ በገበያ ካለው ዋጋ ከ15-20 በመቶ ቀንሷል፣
👉አምራችና ሸማቹ በቀጥታ ግብይት የሚፈፅሙባቸው ቅዳሜና እሁድ የገበያ ቦታዎች 193 ደርሰዋል፣
👉በኅብረት ሥራ ማኅበራት በኦዲት ከተገኙ ጉድለቶች ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ ተመላሽ ማድረግ ተችሏል፣
👉 የወንጀል ምጣኔ ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር እየቀነሰ መጥቷል፣
👉 17 ሺህ 635 ቤቶች ተገንብተው ለልማት ተነሺዎችና ለሌሎች ተጠቃሚዎች ተላልፈዋል፣
👉 በጋራ መኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር 4 ሺህ 940 ነዋሪዎች በ60 ማህበራት እንዲደራጁ ተደርጓል፣
👉 ከእነዚህ መካከል 54 ማኅበራት ቦታ ተረክበው ሥራ ጀምረዋል፣
👉 የመንገድ ግንባታ ሽፋንን ለማሳደግ 40 ነጥብ 80 ኪሜ አስፋልት መንገድ ግንባታ ማከናወን ተችሏል፣
👉20 ሺህ 595 የመንገድ መብራት መስመርና ፖል ጥገና፣ የመንገድ መብራት አምፖል የቅየራ ሥራ ተከናውኗል፣
👉ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ኅብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት ተችሏል፣
👉 በሰው ተኮርና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ12 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፣
👉 በመንግስትና በግል አጋርነት የቤት ልማት ፕሮግራም 65 ሺህ 817 ቤቶች ግንባታቸው ተጀምሯል፣
👉 የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቅበላን ከ291 ሺህ 392 ወደ 316 ሺህ 931 መፈፀም ተችሏል፣
👉 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቅበላ ከነበረበት 598 ሺህ 051 ወደ 626 ሺህ 647 ማድረስ ተችሏል፣
👉 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት (9-12ኛ) ቅበላን ከ223 ሺህ 302 ወደ 232 ሺህ 030 ማድረስ ተችሏል፣
👉 የትምህርት ቅበላ ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ62 ሺህ 823 ተማሪዎች ዕድገት አሳይቷል፣
👉 በሁሉም ት/ቤቶች የልዩ ፍላጎት ትምህርትን በማስፋፋት የተማሪዎችን ቁጥር 39 ሺህ 640 ማድረስ ተቸሏል፣
👉 በ“ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ ከ6 ነጥብ 44 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሀብት ማሰባሰብ ተችሏል፣
👉 በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች በፍርድ ቤት ክርክር ከተደረገባቸው 8ሺህ 514 መዝገቦች ውሳኔ ያገኙት 5ሺህ 352 ናቸው፣ በገንዘብ ሲተመን ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ፣ በዓይነት 257 ቤቶችና 1 የንግድ ሕንጻ፣ 1015 ኮንዶሚኒየም ቤቶች፣ 746 ሼዶች እንዲሁም 1152 ሄክታር መሬት) በመርታት የሕዝቡን ሀብት ከምዝበራ መታደግ ተችሏል፣
ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓም
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠ ማሳሰቢያ‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለክቡራን መንገደኞቹ የሚሰጣቸው ዓለም አቀፍ የበረራ ቲኬት ሽያጭ አገልግሎቶች በሙሉ በውጪ ምንዛሪ (hard currency) ብቻ እንደሚሆን ተደርጎ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ አውታሮች ሲዘዋወር ተመልክቶታል።
ይሁን እንጂ የጉዳዩ ትክክለኛ መረጃ በቅርቡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መመርያ ማውጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም ከሀገር ውጪ ተነስተው ወደ ሀገራችን ለሚደረጉ ጉዞዎች በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ሲሰጥ የነበረውን የበረራ ቲኬት ሽያጭ አሰራር ከሐምሌ 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል የተከለከለ መሆኑን እና በውጪ ምንዛሪ አገልግሎቱን የሚያገኙ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ይኸውም ሀገር ውስጥ በሚንቀሳቀሱ በሁሉም አየር መንገዶች ተግባራዊ እንዲደረግ የወረደ መመርያ መሆኑን እያሳሰብን ኢትዮጵያዊያን እና ህጋዊ ሰነድ ያላቸው (የመኖርያ ፈቃድ፣ ቢጫ ካርድ፣ የሥራ ፈቃድ፣ የዲፕሎማቲክ ፈቃድ ወዘተ) የውጪ ሀገር ዜጎች በሙሉ ከሀገር ውስጥ ወደ ውጪ ሀገራት ለሚደረጉ በረራዎች የቲኬት ሽያጭ አገልግሎታችንን ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን። ነገር ግን ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለበለጠ መረጃ እባክዎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን በመጎብኘት፣ የጉዞ ወኪልዎን በማነጋገር ወይም ሀገር ውስጥ ከሆኑ ወደ 6787 በመደወል ዓለም አቀፍ የደንበኞች ማስተናገጃ ማዕከላችንን ያነጋግሩ አልያም ድረ ገፃችን ላይ ካሉት ቁጥሮች በመምረጥ ይደውሉ።
ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓም
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለክቡራን መንገደኞቹ የሚሰጣቸው ዓለም አቀፍ የበረራ ቲኬት ሽያጭ አገልግሎቶች በሙሉ በውጪ ምንዛሪ (hard currency) ብቻ እንደሚሆን ተደርጎ በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ አውታሮች ሲዘዋወር ተመልክቶታል።
ይሁን እንጂ የጉዳዩ ትክክለኛ መረጃ በቅርቡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መመርያ ማውጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም ከሀገር ውጪ ተነስተው ወደ ሀገራችን ለሚደረጉ ጉዞዎች በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ሲሰጥ የነበረውን የበረራ ቲኬት ሽያጭ አሰራር ከሐምሌ 02 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል የተከለከለ መሆኑን እና በውጪ ምንዛሪ አገልግሎቱን የሚያገኙ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
ይኸውም ሀገር ውስጥ በሚንቀሳቀሱ በሁሉም አየር መንገዶች ተግባራዊ እንዲደረግ የወረደ መመርያ መሆኑን እያሳሰብን ኢትዮጵያዊያን እና ህጋዊ ሰነድ ያላቸው (የመኖርያ ፈቃድ፣ ቢጫ ካርድ፣ የሥራ ፈቃድ፣ የዲፕሎማቲክ ፈቃድ ወዘተ) የውጪ ሀገር ዜጎች በሙሉ ከሀገር ውስጥ ወደ ውጪ ሀገራት ለሚደረጉ በረራዎች የቲኬት ሽያጭ አገልግሎታችንን ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን። ነገር ግን ትኬታቸውን በኢትዮጵያ የሚገዙ የውጭ ሀገር ዜጎች በውጭ ምንዛሬ መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለበለጠ መረጃ እባክዎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን በመጎብኘት፣ የጉዞ ወኪልዎን በማነጋገር ወይም ሀገር ውስጥ ከሆኑ ወደ 6787 በመደወል ዓለም አቀፍ የደንበኞች ማስተናገጃ ማዕከላችንን ያነጋግሩ አልያም ድረ ገፃችን ላይ ካሉት ቁጥሮች በመምረጥ ይደውሉ።
ሐምሌ 10 ቀን 2016 ዓም
ደቡብ ሱዳን የትብብር ማዕቀፍ ስምምነቱን ማፅደቋ ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ማረጋገጫ ነው
****
(ኢ ፕ ድ)
ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ማፅደቋ ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ማረጋገጫ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ ገለጹ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህርና የዓባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ማፅደቋን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ኢትዮጵያ ከአሁን በፊት የናይል ተፋሰስ ሀገራትን በማስተባበር፤ ሙግትና ሀሳብ ከማመንጨት ጀምሮ በርካታ ሥራዎችን ስትሠራ መቆየቷን ተናግረዋል፡፡ ከ14 ዓመታት በፊት የፀደቀውና ለ11 ዓመታት ድርድር የተካሄደበት የትብብር ማዕቀፍ አሁን ያለበት ደረጃ ላይ መድረሱ ለኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬትን ያሳያል ብለዋል፡፡
እንደ ፕሮፌሰር ያዕቆብ ገለጻ፤ ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ለማዘጋጀትም ሆነ የትብብር ማዕቀፉ በናይል ተፋሰስ ሀገራት እንዲፈረም ትልቅ ጥረት፣ አስተዋፅዖና ተጋድሎ አድርጋለች፡፡ አሁን ላይ ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ማፅደቋም ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132248
****
(ኢ ፕ ድ)
ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ማፅደቋ ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት ማረጋገጫ ነው ሲሉ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ ገለጹ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህርና የዓባይ ውሃ ጉዳይ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ማፅደቋን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ኢትዮጵያ ከአሁን በፊት የናይል ተፋሰስ ሀገራትን በማስተባበር፤ ሙግትና ሀሳብ ከማመንጨት ጀምሮ በርካታ ሥራዎችን ስትሠራ መቆየቷን ተናግረዋል፡፡ ከ14 ዓመታት በፊት የፀደቀውና ለ11 ዓመታት ድርድር የተካሄደበት የትብብር ማዕቀፍ አሁን ያለበት ደረጃ ላይ መድረሱ ለኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬትን ያሳያል ብለዋል፡፡
እንደ ፕሮፌሰር ያዕቆብ ገለጻ፤ ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ለማዘጋጀትም ሆነ የትብብር ማዕቀፉ በናይል ተፋሰስ ሀገራት እንዲፈረም ትልቅ ጥረት፣ አስተዋፅዖና ተጋድሎ አድርጋለች፡፡ አሁን ላይ ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ማፅደቋም ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132248
❤1
ተሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገው ድንገተኛ የቴክኒክ ፍተሻ ተጠናክሮ ይቀጥላል
👉 20ሺ ተሽከርካሪዎች ድንገተኛ ፍተሻ ተደርጎባቸዋል
👉 4ሺ ያህል ተሽከርካሪዎች ጉድለታቸውን እንዲያስተካክሉ ተደርጓል
*****
(ኢ ፕ ድ)
ተሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ የቴክኒክ ፍተሻ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ አሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር፣ ደሳለኝ ተረፈ (ኢንጂነር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በተሽከርካሪዎች ውጫዊና ውስጣዊ አካል ላይ የሚታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል በአሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ ፍተሻ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
በተጠናቀቀው የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ከ500ሺ በላይ ተሽከርካሪዎች የቦሎ ምርመራ ማድረጋቸውን የጠቀሱት ዳይሬክተሩ፤ በ20ሺ መኪኖች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ መደረጉን አስታውቀዋል።
ተሽከርካሪዎች በዓመት አንድ ጊዜ የቦሎ ምርመራ ስላደረጉ ብቻ ዓመቱን ሙሉ ጤናማ ሆነው ይዘልቃሉ ማለት አይደለም ያሉት ዳይሬክተሩ፣ በተሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ ፍተሻ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በበጀት ዓመቱ ድንገተኛ ፍተሻ የተደረገባቸው ተሽከርካሪዎች ቁጥር በመዲናዋ ካለው የተሽከርካሪ ቁጥር.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132265
👉 20ሺ ተሽከርካሪዎች ድንገተኛ ፍተሻ ተደርጎባቸዋል
👉 4ሺ ያህል ተሽከርካሪዎች ጉድለታቸውን እንዲያስተካክሉ ተደርጓል
*****
(ኢ ፕ ድ)
ተሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ የቴክኒክ ፍተሻ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ አሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር፣ ደሳለኝ ተረፈ (ኢንጂነር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በተሽከርካሪዎች ውጫዊና ውስጣዊ አካል ላይ የሚታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል በአሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ ፍተሻ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል።
በተጠናቀቀው የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት ከ500ሺ በላይ ተሽከርካሪዎች የቦሎ ምርመራ ማድረጋቸውን የጠቀሱት ዳይሬክተሩ፤ በ20ሺ መኪኖች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ መደረጉን አስታውቀዋል።
ተሽከርካሪዎች በዓመት አንድ ጊዜ የቦሎ ምርመራ ስላደረጉ ብቻ ዓመቱን ሙሉ ጤናማ ሆነው ይዘልቃሉ ማለት አይደለም ያሉት ዳይሬክተሩ፣ በተሽከርካሪዎች ላይ የሚደረገውን ድንገተኛ ፍተሻ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በበጀት ዓመቱ ድንገተኛ ፍተሻ የተደረገባቸው ተሽከርካሪዎች ቁጥር በመዲናዋ ካለው የተሽከርካሪ ቁጥር.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132265
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)መልዕክት‼️
ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል።
ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓም
ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል።
ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓም