ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍1
#የሌማት_ትሩፋት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2015 ሀገር በቀሉን የሌማት ትሩፋት መርሐግብር ያስጀመሩ ሲሆን የአራት አመታት የሥራ እቅድ የወተትና ወተት ተዋፅዖ፣ ዶሮ፣ የእንቁላል፣ የማርና የአሳ ምርት ብሎም ምርታማነት ማሳደግ ላይ ያተኮረ ነው።
በትልቅ ደረጃ ከሚመረቱት ባሻገር በአነስተኛ የመኖሪያ ቤት ደረጃ የሚደረጉ እንደ የጓሮ ዶሮ ርባታ፣ አነስተኛ የአሳ ምርት ሥራ እና የንብ ማነብ እንቅስቃሴዎችን የመደገፍ ሥራም ይሰራል። እነዚህ ሥራዎች በምግብ ራስን በመቻልና የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦትን በቤት እና በሀገር ደረጃ በማረጋገጥ ረገድ ወሳኝ
ሚና ይጫወታሉ።
#PMOEthiopia
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2015 ሀገር በቀሉን የሌማት ትሩፋት መርሐግብር ያስጀመሩ ሲሆን የአራት አመታት የሥራ እቅድ የወተትና ወተት ተዋፅዖ፣ ዶሮ፣ የእንቁላል፣ የማርና የአሳ ምርት ብሎም ምርታማነት ማሳደግ ላይ ያተኮረ ነው።
በትልቅ ደረጃ ከሚመረቱት ባሻገር በአነስተኛ የመኖሪያ ቤት ደረጃ የሚደረጉ እንደ የጓሮ ዶሮ ርባታ፣ አነስተኛ የአሳ ምርት ሥራ እና የንብ ማነብ እንቅስቃሴዎችን የመደገፍ ሥራም ይሰራል። እነዚህ ሥራዎች በምግብ ራስን በመቻልና የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦትን በቤት እና በሀገር ደረጃ በማረጋገጥ ረገድ ወሳኝ
ሚና ይጫወታሉ።
#PMOEthiopia
👍3❤1👎1
#ህዝባዊ_የድጋፍ_ሰልፍ_በአማራ_ክልል #የተማሪዎች መልዕክት‼️
👉 ደብተርና ብዕር እንጅ ጥይት አንፈልግም፣
👉 እጃችሁን ከትምህርት ቤታችንና ከህልማችን ላይ አንሱ፣
👉 መማር እንፈልጋለን
👉 ህፃናት የፅንፈኛ ኃይሎች መነገጃ አይደሉም፣
👉 መንግሥት ት/ቤቶችን ከፅንፈኛ ቡድን ጥቃት ይጠብቅልን፣
👉 የነገ ሀገር ተረካቢ ተማሪዎች ያለምንም ስጋት ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ፣
👉 ህፃናትን ከትምህርት ገበታቸው ማስቀረት የፅንፈኝነት ጥግ ነው፣
👉 ደብተርና ብዕር እንጅ ጥይት አንፈልግም፣
👉 እጃችሁን ከትምህርት ቤታችንና ከህልማችን ላይ አንሱ፣
👉 መማር እንፈልጋለን
👉 ህፃናት የፅንፈኛ ኃይሎች መነገጃ አይደሉም፣
👉 መንግሥት ት/ቤቶችን ከፅንፈኛ ቡድን ጥቃት ይጠብቅልን፣
👉 የነገ ሀገር ተረካቢ ተማሪዎች ያለምንም ስጋት ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ፣
👉 ህፃናትን ከትምህርት ገበታቸው ማስቀረት የፅንፈኝነት ጥግ ነው፣
👍8❤2😁2🍌1
#ህዝባዊ_የድጋፍ_ሰልፍ_በአማራ_ክልል
በአማራ ክልል በላሊበላ፤ በደባርቅ፣ በደብረታቦር፣ በደብረ ማርቆስ ኮምቦልቻ፣ በደቡብ ወሎ ዞን በሀርቡ ከተማና በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ጦርነት ይብቃ ሰላም ይስፈን፤ ሰላምን እንፈልጋለን፣ግጭትና ጦርነት ይብቃ በማለት ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄ ይገኛል።
በህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በሰልፈኞች የተለያዩ መልዕክቶች ተላልፈዋል፤
👉መንግሥት ሰላም ለማስከበር የሚሠራውን ሥራ እንደግፋለን
👉 መንግስት በተደጋጋሚ የሚያደርገውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን
👉 ክልላችንን የሰላምና የልማት ማዕከል ለማድረግ ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን
👉 መንግስት ለሰላም መስፈን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች እንደግፋለን
👉 ንፁሀንን በግፍ እየገደሉ በአስከሬናቸው መነገድ አረመኔያዊነት ነው
👉 ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይሆን ሰላም እና ልማት ነው
👉 ፅንፈኛና ተላላኪዎች ከባዕዳን ተልዕኮ ወጥተው የሰላምን አማራጭ ሊከተሉ ይገባል
👉 ሰላም የጋራ ሀብት ነው፤ በጋራ ይለማል በጋራ ይጠበቃል
👉 መንግስት ህግ በማስከበር የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ሊያስጠብቅ ይገባል
👉 ፅንፈኛው ሀይል በንፁሃን ላይ የሚፈፅመው ግድያ፣ ማገትና ማፈናቀል ሊቆም ይገባል
👉 መከላከያ ሰራዊታችን፣ የፌዴራልና የክልላችን የፀጥታ ሀይሎች ለከፈሉት ዋጋ ክብር እንሰጣለን
ታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓም
በአማራ ክልል በላሊበላ፤ በደባርቅ፣ በደብረታቦር፣ በደብረ ማርቆስ ኮምቦልቻ፣ በደቡብ ወሎ ዞን በሀርቡ ከተማና በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ጦርነት ይብቃ ሰላም ይስፈን፤ ሰላምን እንፈልጋለን፣ግጭትና ጦርነት ይብቃ በማለት ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄ ይገኛል።
በህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በሰልፈኞች የተለያዩ መልዕክቶች ተላልፈዋል፤
👉መንግሥት ሰላም ለማስከበር የሚሠራውን ሥራ እንደግፋለን
👉 መንግስት በተደጋጋሚ የሚያደርገውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን
👉 ክልላችንን የሰላምና የልማት ማዕከል ለማድረግ ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን
👉 መንግስት ለሰላም መስፈን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች እንደግፋለን
👉 ንፁሀንን በግፍ እየገደሉ በአስከሬናቸው መነገድ አረመኔያዊነት ነው
👉 ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይሆን ሰላም እና ልማት ነው
👉 ፅንፈኛና ተላላኪዎች ከባዕዳን ተልዕኮ ወጥተው የሰላምን አማራጭ ሊከተሉ ይገባል
👉 ሰላም የጋራ ሀብት ነው፤ በጋራ ይለማል በጋራ ይጠበቃል
👉 መንግስት ህግ በማስከበር የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ሊያስጠብቅ ይገባል
👉 ፅንፈኛው ሀይል በንፁሃን ላይ የሚፈፅመው ግድያ፣ ማገትና ማፈናቀል ሊቆም ይገባል
👉 መከላከያ ሰራዊታችን፣ የፌዴራልና የክልላችን የፀጥታ ሀይሎች ለከፈሉት ዋጋ ክብር እንሰጣለን
ታህሳስ 9 ቀን 2017 ዓም
👍21👎2🍌2❤1