የሌሊትና የማለዳ ቅዝቃዜ እስከ ታህሳስ መጨረሻ ይቀጥላል
++++++++++
ጋዜጣ_ፕላስ | የሌሊትና የማለዳው ቅዝቃዜ እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ በተለይም በደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለጋዜጣ ፕላስ በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ከሳይቤሪያ የሚነፍሰው ከፍተኛ የአየር ግፊት ወደ ኢትዮጵያ የሚዘልቅ በመሆኑ ደረቅ፣ ጸሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ይስተዋላል።
በተለይም በሰሜን፣ በምስራቅ፣ በመካከለኛውና በደቡብ ደጋማ አካባቢዎች የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ከአምስት ዲግሪ ሴልሺየስ በታች ሆኖ ሊመዘገብ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ይህ ቅዝቃዜ እስከ ወሩ ማጠናቀቂያ ድረስ የሚዘልቅ በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ አሳስቧል።
በመስከረም ሰይፉ
#ጋዜጣ_ፕላስ #የአየር_ንብረት #ሚቲዎሮሎጂ #ቅዝቃዜ #ኢትዮጵያ
++++++++++
ጋዜጣ_ፕላስ | የሌሊትና የማለዳው ቅዝቃዜ እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ በተለይም በደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለጋዜጣ ፕላስ በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ከሳይቤሪያ የሚነፍሰው ከፍተኛ የአየር ግፊት ወደ ኢትዮጵያ የሚዘልቅ በመሆኑ ደረቅ፣ ጸሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ይስተዋላል።
በተለይም በሰሜን፣ በምስራቅ፣ በመካከለኛውና በደቡብ ደጋማ አካባቢዎች የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ከአምስት ዲግሪ ሴልሺየስ በታች ሆኖ ሊመዘገብ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ይህ ቅዝቃዜ እስከ ወሩ ማጠናቀቂያ ድረስ የሚዘልቅ በመሆኑ ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ አሳስቧል።
በመስከረም ሰይፉ
#ጋዜጣ_ፕላስ #የአየር_ንብረት #ሚቲዎሮሎጂ #ቅዝቃዜ #ኢትዮጵያ
❤3
#ዘመን_መጽሔት ገበያ ላይ ናት‼️
መጽሔቷን የት ያገኛሉ?
✍🏻 በጋዜጣ አዟሪዎች እጅ፤
✍🏻 መፅሃፍት ቤት፤
✍🏻 በድርጅቱ ኪዮስኮች፤
✍🏻 በሱፐር ማርኬቶች፤
✍🏻 አራት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት፤
✍🏻 ይህም ካልተመችዎት ከድርጅታችን ጋር የደንበኝነት ውል በመዋዋል ቤትዎ ድረስ በፍጥነት እናደርሳለን።
👉ለበለጠ መረጃ ይደዉሉልን! ይጻፉልን!
ስልክ፡ 0911351197/ 0920707752
ኢሜይል፡ -etpresspromotion@gmail.com
ዘመን ኢኮኖሚን ያንብቡ፤ በዘመን ኢኮኖሚ ይጻፉ
#ዘመን_ኢኮኖሚ #መጽሔት #ኢኮኖሚ #ኢትዮጵያ #ኢፕድ
መጽሔቷን የት ያገኛሉ?
✍🏻 በጋዜጣ አዟሪዎች እጅ፤
✍🏻 መፅሃፍት ቤት፤
✍🏻 በድርጅቱ ኪዮስኮች፤
✍🏻 በሱፐር ማርኬቶች፤
✍🏻 አራት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት፤
✍🏻 ይህም ካልተመችዎት ከድርጅታችን ጋር የደንበኝነት ውል በመዋዋል ቤትዎ ድረስ በፍጥነት እናደርሳለን።
👉ለበለጠ መረጃ ይደዉሉልን! ይጻፉልን!
ስልክ፡ 0911351197/ 0920707752
ኢሜይል፡ -etpresspromotion@gmail.com
ዘመን ኢኮኖሚን ያንብቡ፤ በዘመን ኢኮኖሚ ይጻፉ
#ዘመን_ኢኮኖሚ #መጽሔት #ኢኮኖሚ #ኢትዮጵያ #ኢፕድ
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተጻፉት “መደመር” ፣ “የመደመር መንገድ”፣ “የመደመር ትውልድ” እና “የመደመር መንግሥት” መጻሕፍት ሰው ተኮር በሆነ የብዝሃ ኢኮኖሚ ጉዞ ኢትዮጵያን በአጠረ ጊዜ ውስጥ ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር አግዘዋል። በእነዚህ መጻሕፍት የተነሱ እሳቤዎች ከንድፈ ሃሳብ ባሻገር በተግባር የተገለጡና ለትውልዱ ብሩህ ተስፋን ያጎናጸፉ ናቸው። መጻሕፍቱ አሁን ከሕትመት ባሻገር በ Medemer መተግበሪያ አማካኝነት በድምጽ ተተርጉመው ቀርበዋል።
መተግበሪያው ይፋ በሆነበት መድረክም ባለፉት የለውጥ ዓመታት በመደመር እሳቤ የተከናወኑ ተግባራት ያስመዘገቡት ተጨባጭ ውጤት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ቋሚ ዘጋቢዎች እንደበት ተዳሰዋል። #PMOEthiopia
መተግበሪያው ይፋ በሆነበት መድረክም ባለፉት የለውጥ ዓመታት በመደመር እሳቤ የተከናወኑ ተግባራት ያስመዘገቡት ተጨባጭ ውጤት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ቋሚ ዘጋቢዎች እንደበት ተዳሰዋል። #PMOEthiopia
❤2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶን ተቀብለዋል። #PMOEthiopia
👏3
ዛሬ የኬንያ ፕሬዝደንት ዊልያም ሳሞይ ሩቶን ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ተቀብያለሁ።
ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ጥልቅ፣ ታሪካዊና ወንድማዊ ግንኙነት የሚያንፀባርቅ ነው።
በውይይታችን የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የተለዋወጥን ሲሆን ይኽም በሰላምና መረጋጋት፣ ንግግር ብሎም በአፍሪካ መር መፍትሔዎች ላይ ያለንን የወል ጽኑ አቋም የሚያሳይ ነበር።
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለውን ጥልቅ፣ ታሪካዊና ወንድማዊ ግንኙነት የሚያንፀባርቅ ነው።
በውይይታችን የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሃሳብ የተለዋወጥን ሲሆን ይኽም በሰላምና መረጋጋት፣ ንግግር ብሎም በአፍሪካ መር መፍትሔዎች ላይ ያለንን የወል ጽኑ አቋም የሚያሳይ ነበር።
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
👍10❤3