ከታንዛኒያ ብሔራዊ ወታደራዊ ኮሌጅ የመጡ መኮንኖች በኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ
****************
(ኢ ፕ ድ)
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገርት የተውጣጡና በታንዛኒያ ወታደራዊ ኮሌጅ ውስጥ በትምህርት ላይ የሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች በመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ በዋር ኮሌጅ፣ በሰላም ማስከበር ማዕከል እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ነው ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ።
የየተቋማቱ አመራሮችም ለትምህርታዊ ጥናት ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል።
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡትና በታንዛኒያው ወታደራዊ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩት ወታደራዊ መኮንኖች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የመከላከያ ውጪ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጄነራል ሜ/ጀ ተሾመ ገመቹ ናቸው።
ጀነራል መኮንኑ ኢትዮጵያ ለሰላምና ደህንነት በቀጠናው ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን አውስተው ኢትዮጵያ በስትራተጂክ ደረጃ እያከናወነችው ያለው ተግባር ለጥናት ቡድኑ ትልቅ ግብዓት ይሆናል ብለዋል።
አፍሪካ የራሷን ሰላም በራሷ መጠበቅ አለባት ለዚህም ሲባል በየቀጠናው ያለውን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ አፍሪካውያን ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ በመለዋወጥ በአንድነት መቆም ይገባናል ያሉት ደግሞ የጥናት ቡድኑን የሚመሩት ብ/ጀኔራል ቼርለስቲኖ ኤሊያስ ናቸው።
የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ኃላፊ ብ/ጀኔራል ይታያል ገላው የጥናት ቡድኑ ኢትዮጵያን መርጦ መምጣቱ አሁን ላይ በተቋማችን ደረጃ ለትምህርት የተሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።
ቡድኑ በመከላከያ በደህንነት በስልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የቀጠናው ሀገራት ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ ለማጠናከር እየሰራ ነው።
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ቀደም ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች አብረው ለመስራት መስማማታቸው ይታወሳል ሲል የሀገር የሀገር መካለከያ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ ዘግቧል።
****************
(ኢ ፕ ድ)
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገርት የተውጣጡና በታንዛኒያ ወታደራዊ ኮሌጅ ውስጥ በትምህርት ላይ የሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች በመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ በዋር ኮሌጅ፣ በሰላም ማስከበር ማዕከል እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ነው ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ።
የየተቋማቱ አመራሮችም ለትምህርታዊ ጥናት ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል።
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡትና በታንዛኒያው ወታደራዊ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩት ወታደራዊ መኮንኖች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የመከላከያ ውጪ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጄነራል ሜ/ጀ ተሾመ ገመቹ ናቸው።
ጀነራል መኮንኑ ኢትዮጵያ ለሰላምና ደህንነት በቀጠናው ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን አውስተው ኢትዮጵያ በስትራተጂክ ደረጃ እያከናወነችው ያለው ተግባር ለጥናት ቡድኑ ትልቅ ግብዓት ይሆናል ብለዋል።
አፍሪካ የራሷን ሰላም በራሷ መጠበቅ አለባት ለዚህም ሲባል በየቀጠናው ያለውን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ አፍሪካውያን ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ በመለዋወጥ በአንድነት መቆም ይገባናል ያሉት ደግሞ የጥናት ቡድኑን የሚመሩት ብ/ጀኔራል ቼርለስቲኖ ኤሊያስ ናቸው።
የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ኃላፊ ብ/ጀኔራል ይታያል ገላው የጥናት ቡድኑ ኢትዮጵያን መርጦ መምጣቱ አሁን ላይ በተቋማችን ደረጃ ለትምህርት የተሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።
ቡድኑ በመከላከያ በደህንነት በስልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የቀጠናው ሀገራት ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ ለማጠናከር እየሰራ ነው።
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ቀደም ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች አብረው ለመስራት መስማማታቸው ይታወሳል ሲል የሀገር የሀገር መካለከያ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ ዘግቧል።
ዛሬ ከሳዑዲ አረቢያ በተደረገው ሁለተኛ በረራ 354 ዜጎች ተመለሱ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ዛሬ ከጂዳ በተደረገው ሁለተኛ በረራ 354 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ናቸው።
ተመላሾች አዲስ አበባ ሲገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
መንግሥት በሳዑዲ አረቢያ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚመራና 16 መንግስታዊ መስሪያ ቤቶችን በአባልነት ያቀፈ ብሔራዊ ኮሚቴ በማዋቀር 102 ሺህ ዜጎችን ወደ ሃገር ለመመለስ በማቀድ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል ።
*************
(ኢ ፕ ድ)
ዛሬ ከጂዳ በተደረገው ሁለተኛ በረራ 354 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ናቸው።
ተመላሾች አዲስ አበባ ሲገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
መንግሥት በሳዑዲ አረቢያ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚመራና 16 መንግስታዊ መስሪያ ቤቶችን በአባልነት ያቀፈ ብሔራዊ ኮሚቴ በማዋቀር 102 ሺህ ዜጎችን ወደ ሃገር ለመመለስ በማቀድ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል ።
ከታንዛኒያ ብሔራዊ ወታደራዊ ኮሌጅ የመጡ መኮንኖች በኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ
************
(ኢ ፕ ድ)
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገርት የተውጣጡና በታንዛኒያ ወታደራዊ ኮሌጅ ውስጥ በትምህርት ላይ የሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች በመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ በዋር ኮሌጅ፣ በሰላም ማስከበር ማዕከል እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ነው ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ።
የየተቋማቱ አመራሮችም ለትምህርታዊ ጥናት ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል።
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡትና በታንዛኒያው ወታደራዊ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩት ወታደራዊ መኮንኖች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የመከላከያ ውጪ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጄነራል ሜ/ጀ ተሾመ ገመቹ ናቸው።
ጀነራል መኮንኑ ኢትዮጵያ ለሰላምና ደህንነት በቀጠናው ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን አውስተው ኢትዮጵያ በስትራተጂክ ደረጃ እያከናወነችው ያለው ተግባር ለጥናት ቡድኑ ትልቅ ግብዓት ይሆናል ብለዋል።
አፍሪካ የራሷን ሰላም በራሷ መጠበቅ አለባት ለዚህም ሲባል በየቀጠናው ያለውን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ አፍሪካውያን ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ በመለዋወጥ በአንድነት መቆም ይገባናል ያሉት ደግሞ የጥናት ቡድኑን የሚመሩት ብ/ጀኔራል ቼርለስቲኖ ኤሊያስ ናቸው።
የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ኃላፊ ብ/ጀኔራል ይታያል ገላው የጥናት ቡድኑ ኢትዮጵያን መርጦ መምጣቱ አሁን ላይ በተቋማችን ደረጃ ለትምህርት የተሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።
ቡድኑ በመከላከያ በደህንነት በስልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የቀጠናው ሀገራት ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ ለማጠናከር እየሰራ ነው።
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ቀደም ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች አብረው ለመስራት መስማማታቸው ይታወሳል ሲል የሀገር የሀገር መካለከያ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
************
(ኢ ፕ ድ)
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገርት የተውጣጡና በታንዛኒያ ወታደራዊ ኮሌጅ ውስጥ በትምህርት ላይ የሚገኙት ወታደራዊ መኮንኖች በመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ በዋር ኮሌጅ፣ በሰላም ማስከበር ማዕከል እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ነው ትምህርታዊ ጉብኝት አካሄዱ።
የየተቋማቱ አመራሮችም ለትምህርታዊ ጥናት ቡድኑ ገለፃ አድርገዋል።
ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለተውጣጡትና በታንዛኒያው ወታደራዊ ኮሌጅ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩት ወታደራዊ መኮንኖች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የመከላከያ ውጪ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ጄነራል ሜ/ጀ ተሾመ ገመቹ ናቸው።
ጀነራል መኮንኑ ኢትዮጵያ ለሰላምና ደህንነት በቀጠናው ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን አውስተው ኢትዮጵያ በስትራተጂክ ደረጃ እያከናወነችው ያለው ተግባር ለጥናት ቡድኑ ትልቅ ግብዓት ይሆናል ብለዋል።
አፍሪካ የራሷን ሰላም በራሷ መጠበቅ አለባት ለዚህም ሲባል በየቀጠናው ያለውን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ አፍሪካውያን ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ በመለዋወጥ በአንድነት መቆም ይገባናል ያሉት ደግሞ የጥናት ቡድኑን የሚመሩት ብ/ጀኔራል ቼርለስቲኖ ኤሊያስ ናቸው።
የመከላከያ ጥናትና ምርምር ማዕከል ኃላፊ ብ/ጀኔራል ይታያል ገላው የጥናት ቡድኑ ኢትዮጵያን መርጦ መምጣቱ አሁን ላይ በተቋማችን ደረጃ ለትምህርት የተሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።
ቡድኑ በመከላከያ በደህንነት በስልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የቀጠናው ሀገራት ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ ለማጠናከር እየሰራ ነው።
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ቀደም ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች አብረው ለመስራት መስማማታቸው ይታወሳል ሲል የሀገር የሀገር መካለከያ ሚኒስቴር በማህበራዊ ገጹ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
አምባሳደር ሀሰን ታጁ በኩዌት ከጊዜያዊ የማቆያ ማዕከላት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተነጋገሩ
👉 ከ100 በላይ ሰነድ አልባ ዜጎች ወደ ሀገራቸዉ እንዲመለሱ ተደረገ፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በኩዌት የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ሀሰን ታጁ በጊዜያዊ ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱም ከጊዚያዊው ማቆያዉ ሀላፊ ኮሎኔል ሀሚድ ሙሀመድ አልዐዝሚ፣ ከዲፖርትሽን ክፍል ሀላፊ ኮሎኔል ወሊድ ዐሊ ጁምዐ እና ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ሀሰን ታጁ በማቆያ የሚገኙ ዜጎች አያያዝ መልካም መሆኑን ጠቅሰው፣ ባለፉት 6 ወራት ለዜጎቻችን ስለተደረገላቸዉ እንክብካቤ፣ እንደዚሁም የማቆያዎቹ ሀላፊዎች ከኤምባሲዉ ጋር ሁልየም ስለሚያሳዩት ቀና ትብብር የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።
ባለፉት 3 ሳምንታት በኩዌት የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገ ጥረት በየማቆያ ጣቢያዎች የነበሩ ከ100 በላይ ሰነድ አልባ ዜጎች ሰነዳቸዉ ተሟልቶ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
👉 ከ100 በላይ ሰነድ አልባ ዜጎች ወደ ሀገራቸዉ እንዲመለሱ ተደረገ፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በኩዌት የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ሀሰን ታጁ በጊዜያዊ ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱም ከጊዚያዊው ማቆያዉ ሀላፊ ኮሎኔል ሀሚድ ሙሀመድ አልዐዝሚ፣ ከዲፖርትሽን ክፍል ሀላፊ ኮሎኔል ወሊድ ዐሊ ጁምዐ እና ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ሀሰን ታጁ በማቆያ የሚገኙ ዜጎች አያያዝ መልካም መሆኑን ጠቅሰው፣ ባለፉት 6 ወራት ለዜጎቻችን ስለተደረገላቸዉ እንክብካቤ፣ እንደዚሁም የማቆያዎቹ ሀላፊዎች ከኤምባሲዉ ጋር ሁልየም ስለሚያሳዩት ቀና ትብብር የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።
ባለፉት 3 ሳምንታት በኩዌት የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገ ጥረት በየማቆያ ጣቢያዎች የነበሩ ከ100 በላይ ሰነድ አልባ ዜጎች ሰነዳቸዉ ተሟልቶ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር የምርምር ውጤቶች የገንዘብ ድጋፍ ውድድር እየተካሄደ ነው
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር የምርምር ውጤቶች ወደ ገበያ የሚገቡበት የገንዘብ ድጋፍ ውድድር እየተካሄደ ነው::
የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም እና የእንግሊዝ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍ የሚያደርጉለት ኢኖቬሽን ለልማት ፕሮግራም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
በዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስር ማዕቀፍ ውስጥ የኢንደስትሪውን ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የምርምር ውጤቶችን ወደ ገበያ ለማስገባት የሚያስችላቸውን የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የመጨረሻውን ውድድር እየተካሄደ ነው
በውድድሩ ከሀያ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡት አርባ ዘጠኝ ውጤታማ፣ የተጠናቀቁና ወደ ገበያ ሊገቡ የሚችሉ የምርምር ውጤቶች ቀርበዋል፡፡
በመጀመሪያው ዙር ውድድር ያለፉ አስራ አንድ ፕሮጀክቶች የመጨረሽውን ውድድር እያካሄዱ ነው፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሀገራዊ የምርምር ስራዎች ወደ ገበያ ገብተው የኢንዱስትሪውን ችግር በመፍታት ምርታማነትን የሚጨምሩ እንዲሆኑ ለማስቻል ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል አንዱ ነው ተብሏል። የምርምር ውጤቶችን ወደ ገበያ ማስገቢያ የድጋፍ ስርዓት አንዱ ነው።
በቀጣይም እንዲህ አይነት ድጋፎች በሌሎች ከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት ተጠናከሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴር መስሪያቤቱ አስታውቋል።
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የዩኒቨርሲቲ ኢንደስትሪ ትስስር የምርምር ውጤቶች ወደ ገበያ የሚገቡበት የገንዘብ ድጋፍ ውድድር እየተካሄደ ነው::
የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም እና የእንግሊዝ ተራድኦ ድርጅት ድጋፍ የሚያደርጉለት ኢኖቬሽን ለልማት ፕሮግራም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
በዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስር ማዕቀፍ ውስጥ የኢንደስትሪውን ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የምርምር ውጤቶችን ወደ ገበያ ለማስገባት የሚያስችላቸውን የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የመጨረሻውን ውድድር እየተካሄደ ነው
በውድድሩ ከሀያ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡት አርባ ዘጠኝ ውጤታማ፣ የተጠናቀቁና ወደ ገበያ ሊገቡ የሚችሉ የምርምር ውጤቶች ቀርበዋል፡፡
በመጀመሪያው ዙር ውድድር ያለፉ አስራ አንድ ፕሮጀክቶች የመጨረሽውን ውድድር እያካሄዱ ነው፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሀገራዊ የምርምር ስራዎች ወደ ገበያ ገብተው የኢንዱስትሪውን ችግር በመፍታት ምርታማነትን የሚጨምሩ እንዲሆኑ ለማስቻል ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል አንዱ ነው ተብሏል። የምርምር ውጤቶችን ወደ ገበያ ማስገቢያ የድጋፍ ስርዓት አንዱ ነው።
በቀጣይም እንዲህ አይነት ድጋፎች በሌሎች ከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት ተጠናከሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴር መስሪያቤቱ አስታውቋል።