ከመንግሥት በተረከበው ቦታ ላይ ሁለገብ የሕክምና ማዕከል ሊገነባ መሆኑን ድርጅቱ አስታወቀ
******
(ኢ ፕ ድ)
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ከመንግሥት በነፃ በተረከበው ቦታ ላይ ሁለገብ የሕክምና ማዕከል ገንብቶ ለኩላሊት ታካሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ።
በጎ አድራጎት ድርጅቱ ከኩላሊት ሕመምተኞች ጋር በተያያዘ ለሚያከናውናቸው ሥራዎች በነፃ ለተሰጠው 1ሺህ 410 ካሬ ሜትር መሬት ለመንግሥት ምስጋና አቅርቧል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ሰለሞን አሰፋ እንደገለፁት፤ መንግሥት ለድርጅቱ በነፃ የሰጠው መሬት ላይ ሁለገብ ህንፃ በመገንባት የኩላሊት ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ታቅዷል።
በተረከብነው ቦታ ላይ የኩላሊት እጥበት (ዲያሊሲስ) አገልግሎት ለመስጠት እንዲሁም ለገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ህንፃ ለመገንባት አቅደናል። በአጠቃላይም ለህመምተኞች ሁለገብ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል ማዕከል ለመገንባት ውጥን ተይዟል ብለዋል።
የሚገነባው ማዕከል በኢትዮጵያ የሚገኙና በችግር ውስጥ ያሉ በርካታ የኩላሊት ህመምተኞችን ለማገልገል ይረዳል ያሉት ዶክተር ሰለሞን፤ በተገኘው መሬት ላይ ከ17 እስከ 20 ወለል የሚደርስ ህንጻ በአምስት ዓመት ውስጥ ለመገንባት መታቀዱን ገልጸዋል።
እስከዚያው ድረስ ግን አፋጣኝ እርዳታ የሚሹ የኩላሊት ህመምተኞችን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71378
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ
******
(ኢ ፕ ድ)
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት ከመንግሥት በነፃ በተረከበው ቦታ ላይ ሁለገብ የሕክምና ማዕከል ገንብቶ ለኩላሊት ታካሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ።
በጎ አድራጎት ድርጅቱ ከኩላሊት ሕመምተኞች ጋር በተያያዘ ለሚያከናውናቸው ሥራዎች በነፃ ለተሰጠው 1ሺህ 410 ካሬ ሜትር መሬት ለመንግሥት ምስጋና አቅርቧል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ሰለሞን አሰፋ እንደገለፁት፤ መንግሥት ለድርጅቱ በነፃ የሰጠው መሬት ላይ ሁለገብ ህንፃ በመገንባት የኩላሊት ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ታቅዷል።
በተረከብነው ቦታ ላይ የኩላሊት እጥበት (ዲያሊሲስ) አገልግሎት ለመስጠት እንዲሁም ለገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ህንፃ ለመገንባት አቅደናል። በአጠቃላይም ለህመምተኞች ሁለገብ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል ማዕከል ለመገንባት ውጥን ተይዟል ብለዋል።
የሚገነባው ማዕከል በኢትዮጵያ የሚገኙና በችግር ውስጥ ያሉ በርካታ የኩላሊት ህመምተኞችን ለማገልገል ይረዳል ያሉት ዶክተር ሰለሞን፤ በተገኘው መሬት ላይ ከ17 እስከ 20 ወለል የሚደርስ ህንጻ በአምስት ዓመት ውስጥ ለመገንባት መታቀዱን ገልጸዋል።
እስከዚያው ድረስ ግን አፋጣኝ እርዳታ የሚሹ የኩላሊት ህመምተኞችን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71378
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ
በከተማዋ ተግባራዊ የተደረገው ህጋዊ ካዳስተር ስርዓት አበረታች ውጤቶች አስገኝቷል
*****
(ኢ ፕ ድ)
በሀዋሳ ከተማ ህጋዊ የካዳስተር ስርዓት ተግባራዊ በመደረጉ በከተማዋ መሬት አጠቃቀም ላይ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ፡፡ህጋዊ ካዳስተር ለከተሞች ዕድገትና ልማት ወሳኝ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አመልክቷል።
ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከሰሞኑ ህጋዊ ካዳስተርን ተግባራዊ ያደረጉ ከተሞችን ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተዘዋውሮ በጎበኘበት ወቅት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ጸጋዬ ቱኬ እንደገለጹት፤ በሀዋሳ ከተማ ህጋዊ የካዳስተር አሰራር ተግባራዊ በመደረጉ በከተማዋ መሬት አጠቃቀም ላይ አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡ይህም ለከተማ ዕድገትና ልማት ወሳኝ ነው።
‹‹መሬት ውስን የተፈጥሮ ሀብት ነው›› ያሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ ይህን ውስን ሃብት ዘመናዊ በሆነ መንገድ በህጋዊ የካዳስተር ስርዓት መዝግቦ መያዝ ለከተሞች ዕድገትና ልማት የጎላ ሚና አለው ። ከተሞች ዘመናዊ ሆነው እንዲያድጉና እንዲለሙ ህጋዊ ካዳስተር ስርዓት ዝርጋታ አስፈላጊና ወሳኝ ነው ብለዋል።
የህጋዊ ካዳስተር ስርዓት ለከተሞች የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋጽኦ በመገንዘብ ካዳስተርን ተግባራዊ ማድረግ ከቻሉ የክልል ከተሞች መካከል ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቀዳሚ እንደሆነች ረዳት ፕሮፌሰሩ ገልጸው፤ በተለይም በ2013 እና 2014 ዓ.ም ብቁ በሆኑ አመራሮችና ባለሙያዎች አማካኝነት ህጋዊ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71377
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
በሀዋሳ ከተማ ህጋዊ የካዳስተር ስርዓት ተግባራዊ በመደረጉ በከተማዋ መሬት አጠቃቀም ላይ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ፡፡ህጋዊ ካዳስተር ለከተሞች ዕድገትና ልማት ወሳኝ መሆኑን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አመልክቷል።
ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከሰሞኑ ህጋዊ ካዳስተርን ተግባራዊ ያደረጉ ከተሞችን ከሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተዘዋውሮ በጎበኘበት ወቅት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ጸጋዬ ቱኬ እንደገለጹት፤ በሀዋሳ ከተማ ህጋዊ የካዳስተር አሰራር ተግባራዊ በመደረጉ በከተማዋ መሬት አጠቃቀም ላይ አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡ይህም ለከተማ ዕድገትና ልማት ወሳኝ ነው።
‹‹መሬት ውስን የተፈጥሮ ሀብት ነው›› ያሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ ይህን ውስን ሃብት ዘመናዊ በሆነ መንገድ በህጋዊ የካዳስተር ስርዓት መዝግቦ መያዝ ለከተሞች ዕድገትና ልማት የጎላ ሚና አለው ። ከተሞች ዘመናዊ ሆነው እንዲያድጉና እንዲለሙ ህጋዊ ካዳስተር ስርዓት ዝርጋታ አስፈላጊና ወሳኝ ነው ብለዋል።
የህጋዊ ካዳስተር ስርዓት ለከተሞች የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋጽኦ በመገንዘብ ካዳስተርን ተግባራዊ ማድረግ ከቻሉ የክልል ከተሞች መካከል ሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ቀዳሚ እንደሆነች ረዳት ፕሮፌሰሩ ገልጸው፤ በተለይም በ2013 እና 2014 ዓ.ም ብቁ በሆኑ አመራሮችና ባለሙያዎች አማካኝነት ህጋዊ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71377
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
መገናኛ ብዙሃን ለአገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ
****
(ኢ ፕ ድ)
መገናኛ ብዙሃን ለአካታች አገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ሰፊ ሽፋን ከመስጠት ጀምሮ ሙያዊ ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመገናኛ ብዙሃን ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ትላንት ውይይት አካሂዷል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ባደረጉት ገለጻ፤ መገናኛ ብዙሃን ትክክለኛውን የውይይት ጽንሰ ሀሳብ፣ የአጀንዳ ቀረጻ አካሄድ፣ የውይይት ሂደትና ትግበራ፣ በየቋንቋዎቻቸው ለሕዝቡ በየወቅቱ ተደራሽ በማድረግ የኮሚሽኑ አጋር እንዲሆኑና ለምክክሩ ስኬታማነት እንዲሰሩ ጠይቀዋል።
ኮሚሽነሩ፤ ሚዲያ እውቀትን፣ እውነትን፣ ፍቅርን፣ ሠላምን፣ እድገትንና መተባበርን በቀላሉ በአፍ መፍቻ ቋንቋው በተዓማኒነት ለህዝብ የሚያደርስ መሆኑን ጠቅሰው፤ በአካታች አገራዊ ምክክሩ ላይም ይህንኑ ኃላፊነት ለመወጣት ከኮሚሽኑ ጋር በአጋርነት እንዲሰራ ጠይቀዋል።
ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የኮሚሽኑን ማቋቋሚያ አዋጅን፣ የምክክርን ጽንሰ ሀሳብና አስፈላጊነት በህትመት፣ በቴሌቪዥን፣ በራዲዮና በማህበራዊ ሚዲያ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ መገናኛ ብዙሃን ሲሰሩ እንደነበር ጠቅሰው፤ ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል። በቀጣይ ሚዲያው ህዝቡ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ የማስተማር ሚናቸውንም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
በአዋጅ ለኮሚሽኑ ተቆጥሮ የተሰጡ ኃላፊነትና ተግባር በአይነቱ ለአገሪቱ አዲስ ሲሆን፤ ለውጭውም ተምሳሌታዊ ነው ብለዋል።
አገራዊ ኃላፊነቱን በብቃት ለመወጣት የሚዲያ አጋርነት ሚና አይተኬ ነው ሲሉ ተናግረዋል። ኮሚሽኑ ለሕዝቡ ተደራሽ እንዲሆን እያንዳንዱ የሚዲያ ተቋም ከምክክር ኮሚሽኑ የሚዲያና ተግባቦት ዘርፍ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71362
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
****
(ኢ ፕ ድ)
መገናኛ ብዙሃን ለአካታች አገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ሰፊ ሽፋን ከመስጠት ጀምሮ ሙያዊ ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመገናኛ ብዙሃን ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር ትላንት ውይይት አካሂዷል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ባደረጉት ገለጻ፤ መገናኛ ብዙሃን ትክክለኛውን የውይይት ጽንሰ ሀሳብ፣ የአጀንዳ ቀረጻ አካሄድ፣ የውይይት ሂደትና ትግበራ፣ በየቋንቋዎቻቸው ለሕዝቡ በየወቅቱ ተደራሽ በማድረግ የኮሚሽኑ አጋር እንዲሆኑና ለምክክሩ ስኬታማነት እንዲሰሩ ጠይቀዋል።
ኮሚሽነሩ፤ ሚዲያ እውቀትን፣ እውነትን፣ ፍቅርን፣ ሠላምን፣ እድገትንና መተባበርን በቀላሉ በአፍ መፍቻ ቋንቋው በተዓማኒነት ለህዝብ የሚያደርስ መሆኑን ጠቅሰው፤ በአካታች አገራዊ ምክክሩ ላይም ይህንኑ ኃላፊነት ለመወጣት ከኮሚሽኑ ጋር በአጋርነት እንዲሰራ ጠይቀዋል።
ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የኮሚሽኑን ማቋቋሚያ አዋጅን፣ የምክክርን ጽንሰ ሀሳብና አስፈላጊነት በህትመት፣ በቴሌቪዥን፣ በራዲዮና በማህበራዊ ሚዲያ ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ መገናኛ ብዙሃን ሲሰሩ እንደነበር ጠቅሰው፤ ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል። በቀጣይ ሚዲያው ህዝቡ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ የማስተማር ሚናቸውንም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
በአዋጅ ለኮሚሽኑ ተቆጥሮ የተሰጡ ኃላፊነትና ተግባር በአይነቱ ለአገሪቱ አዲስ ሲሆን፤ ለውጭውም ተምሳሌታዊ ነው ብለዋል።
አገራዊ ኃላፊነቱን በብቃት ለመወጣት የሚዲያ አጋርነት ሚና አይተኬ ነው ሲሉ ተናግረዋል። ኮሚሽኑ ለሕዝቡ ተደራሽ እንዲሆን እያንዳንዱ የሚዲያ ተቋም ከምክክር ኮሚሽኑ የሚዲያና ተግባቦት ዘርፍ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71362
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ክልሉ የዜጎችን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያደርገውን ጥረት ማጠናከር እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ ኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የዜጎችን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰበ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በቢሾፍቱ፣ በባቱ እና በአዳማ ከተሞች የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት ሲሆን ምልከታ ባደረገባቸው ከተሞች የሴቶች ተጠቃሚነት፣ የወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ፣ ለአረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች የሚደረገውን ድጋፍ የተሻለ ውጤት የታየባቸው መሆኑን ኮሚቴው አመላክተዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሞ በአዳማ ከተማ የወጣቶች ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት ያለበት የመዋቅርና የበጀት ችግር መፈታት እንዳለበት ጠቁመው፤ በበጎ አድራጎት ስራ የተሰማሩ ወጣቶች መንግስትና ህዝብን በማሳተፍ አረጋውያንን እና ጎዳና ተዳዳሪ ህጻናትን በማንሳት በቋሚነት እየረዱ መሆኑ የሚበረታታ ነው ብለዋል፡፡
ጉብኝት በተደረገባቸው ከተሞች፤ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚደረገውን ጥረትና አመራሩም የተሻለ የህዝብ አገልጋይ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት አድንቀዋል፡፡
በሌላ በኩል በአዳማ የሚገኘው የአካል ተሀድሶ ማምረቻ ማዕከል፤ ለአካል ጉዳተኛ ዜጎች የሚያገለግሉ መሳሪዎችን እያመረተ ቢሆንም የበጀት፣ የሰው ሀይል፣ የማሽን እና የጥሬ እቃ ግብዓት ችግሮች እንዳሉበት የገለጹት የቋሚ ኮሚቴው አባላት፤ እነዚህ ችግሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ትኩረት መሰጠት እንዳለበት አመላክተዋል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ምክትል አፈ-ጉባኤ ኤሊያስ ኡመታ፤ በክልሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ብልሹ አሰራሮች ተለይተው እንዲቀረፉ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዉ ፤ የቋሚ ኮሚቴው ግብረ- መልስ እንደ ግብዓት የሚወሰድ ነው ማለታቸዉ ተመልክቷል፡፡
የክልሉ ሴቶች እና ህጻናት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወ/ሮ ሠሚራ ፋሪስ በበኩላቸው እንደ ክልል ለህዝቡ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እና ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ እስከ ወረዳ ድረስ መዋቅር የተዘረጋ መሆኑን መግለጻቸዉን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመለክታል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*******
(ኢ ፕ ድ)
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ ኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የዜጎችን የመልማት ጥያቄ ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰበ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በቢሾፍቱ፣ በባቱ እና በአዳማ ከተሞች የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት ሲሆን ምልከታ ባደረገባቸው ከተሞች የሴቶች ተጠቃሚነት፣ የወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ፣ ለአረጋውያን እና አካል ጉዳተኞች የሚደረገውን ድጋፍ የተሻለ ውጤት የታየባቸው መሆኑን ኮሚቴው አመላክተዋል።
የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሞ በአዳማ ከተማ የወጣቶች ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት ያለበት የመዋቅርና የበጀት ችግር መፈታት እንዳለበት ጠቁመው፤ በበጎ አድራጎት ስራ የተሰማሩ ወጣቶች መንግስትና ህዝብን በማሳተፍ አረጋውያንን እና ጎዳና ተዳዳሪ ህጻናትን በማንሳት በቋሚነት እየረዱ መሆኑ የሚበረታታ ነው ብለዋል፡፡
ጉብኝት በተደረገባቸው ከተሞች፤ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚደረገውን ጥረትና አመራሩም የተሻለ የህዝብ አገልጋይ ለመሆን ያለውን ቁርጠኝነት አድንቀዋል፡፡
በሌላ በኩል በአዳማ የሚገኘው የአካል ተሀድሶ ማምረቻ ማዕከል፤ ለአካል ጉዳተኛ ዜጎች የሚያገለግሉ መሳሪዎችን እያመረተ ቢሆንም የበጀት፣ የሰው ሀይል፣ የማሽን እና የጥሬ እቃ ግብዓት ችግሮች እንዳሉበት የገለጹት የቋሚ ኮሚቴው አባላት፤ እነዚህ ችግሮች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ትኩረት መሰጠት እንዳለበት አመላክተዋል፡፡
የኦሮሚያ ክልል ምክትል አፈ-ጉባኤ ኤሊያስ ኡመታ፤ በክልሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ብልሹ አሰራሮች ተለይተው እንዲቀረፉ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዉ ፤ የቋሚ ኮሚቴው ግብረ- መልስ እንደ ግብዓት የሚወሰድ ነው ማለታቸዉ ተመልክቷል፡፡
የክልሉ ሴቶች እና ህጻናት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወ/ሮ ሠሚራ ፋሪስ በበኩላቸው እንደ ክልል ለህዝቡ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እና ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ እስከ ወረዳ ድረስ መዋቅር የተዘረጋ መሆኑን መግለጻቸዉን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመለክታል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ማህበረሰቡ ምግብን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው ከሚሸጡ ህገወጦች እንዲጠነቀቅ ፖሊስ አሳሰበ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በዓላት ተከትሎ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው ከሚሸጡ ህገወጦች ማኀበረሰቡ ሊጠነቀቅ እንደሚገባው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ከስቅለትና ፋሲካ በዓላት ጋር ተያይዞ ሊከሰቱ የሚችሉ ወንጀሎችና የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፈንታ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መጪው የስቅለትና የፋሲካ በዓልን ተንተርሶ በርከት ያለው የማኀበረሰብ ክፍል የተለያዩ የምግብ ምርቶችንና ቁሳቁሶች ሲገበያይ ከሕገወጦች መጠንቀቅ አለበት።
በሕገወጥ ተግባር ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ቡድኖች አጋጣሚዎችን በመጠቀም የተለያዩ የማታለል ተግባራቶችን ሊፈጽሙ ይችላሉ ያሉት ኮማንደሩ፤ በምግብ ውስጥ በተለይም በዘይት፣ ቅቤ፣ በርበሬና ሌሎች ምርቶች ውስጥ ባዕድ ነገሮችን ቀላቅሎ የሚሸጥ አጭበርባሪ ይኖራል ብለዋል።
እንዲህ ያሉ ወንጀሎች ከመፈጠራቸው በፊት ፖሊስ አስፈላጊውን የቅድመ መከላከል...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71391
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
በዓላት ተከትሎ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው ከሚሸጡ ህገወጦች ማኀበረሰቡ ሊጠነቀቅ እንደሚገባው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ከስቅለትና ፋሲካ በዓላት ጋር ተያይዞ ሊከሰቱ የሚችሉ ወንጀሎችና የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፈንታ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መጪው የስቅለትና የፋሲካ በዓልን ተንተርሶ በርከት ያለው የማኀበረሰብ ክፍል የተለያዩ የምግብ ምርቶችንና ቁሳቁሶች ሲገበያይ ከሕገወጦች መጠንቀቅ አለበት።
በሕገወጥ ተግባር ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ቡድኖች አጋጣሚዎችን በመጠቀም የተለያዩ የማታለል ተግባራቶችን ሊፈጽሙ ይችላሉ ያሉት ኮማንደሩ፤ በምግብ ውስጥ በተለይም በዘይት፣ ቅቤ፣ በርበሬና ሌሎች ምርቶች ውስጥ ባዕድ ነገሮችን ቀላቅሎ የሚሸጥ አጭበርባሪ ይኖራል ብለዋል።
እንዲህ ያሉ ወንጀሎች ከመፈጠራቸው በፊት ፖሊስ አስፈላጊውን የቅድመ መከላከል...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71391
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ህዝበ ክርስቲያኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከብር የተቸገሩትን በመደገፍ ሊሆን ይገባል-ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል
******
(ኢ ፕ ድ)
ህዝበ ክርስቲያኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከበር የተቸገሩትን በመርዳትና በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል አሳሰቡ።
የጋምቤላ ፣የቤንሻንጉል፣ የምዕራብ ወለጋ፣የቄለም ወለጋና የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል የትንሳኤን በዓል በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ህዝበ ክርስቲያኑ አብሮነቱንና አንድነቱን በማጠናከር እርስ በእርስ በመደጋገፍና በመረዳዳት በዓለ ትንሳኤውን ሊያከበር ይገባል።
በዓለ ትንሳኤ ክርስቶስ የአዳም ዘርን ነፃ ያወጣበት ክብረ በዓል በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ የዘረኝነትና የጎሰኝነት አስተሳሰቦችን በማስወገድ በዓለ ትንሳኤውን በአንድነትና በመደጋገፍ እንዲያሳልፈው አሳስበዋል።
እንደ ኢዜ ዘገባ በጋምቤላና በቤሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እንዲሁም በሌሎችም አካባቢዎች የሚገኙ ህዝበ ክርስቲያን በዓሉን በፍቅርና እርስ በእርስ በመረዳዳት እንዲያከብሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪም በሀገሪቱ ለተጀመረው የሰላም ግንባታና የለውጥ ጉዞ ስኬታማነት ምዕመኑ የበኩሉን እንዲያበረክት ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ጥሪ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
******
(ኢ ፕ ድ)
ህዝበ ክርስቲያኑ የትንሳኤ በዓልን ሲያከበር የተቸገሩትን በመርዳትና በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል አሳሰቡ።
የጋምቤላ ፣የቤንሻንጉል፣ የምዕራብ ወለጋ፣የቄለም ወለጋና የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል የትንሳኤን በዓል በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ህዝበ ክርስቲያኑ አብሮነቱንና አንድነቱን በማጠናከር እርስ በእርስ በመደጋገፍና በመረዳዳት በዓለ ትንሳኤውን ሊያከበር ይገባል።
በዓለ ትንሳኤ ክርስቶስ የአዳም ዘርን ነፃ ያወጣበት ክብረ በዓል በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ የዘረኝነትና የጎሰኝነት አስተሳሰቦችን በማስወገድ በዓለ ትንሳኤውን በአንድነትና በመደጋገፍ እንዲያሳልፈው አሳስበዋል።
እንደ ኢዜ ዘገባ በጋምቤላና በቤሻንጉል ጉምዝ ክልሎች እንዲሁም በሌሎችም አካባቢዎች የሚገኙ ህዝበ ክርስቲያን በዓሉን በፍቅርና እርስ በእርስ በመረዳዳት እንዲያከብሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪም በሀገሪቱ ለተጀመረው የሰላም ግንባታና የለውጥ ጉዞ ስኬታማነት ምዕመኑ የበኩሉን እንዲያበረክት ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል ጥሪ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼